የኤችአይቪ ቫይረስ በደማቸው ከሚገኝ እናቶች ከሚወለዱ አንድ መቶ ከሚያህሉ ህጻናት መ ከል ከስድሳ እስከ ስድሳ አምስት በመቶ የሚሆኑት ህጻናት ከኤችአይቪ ቫይረስ ነጻ ሆነው የሚወለዱ ሲሆን ወደ አርባ በመቶ የሚሆኑት ግን ከቫይረሱ ጋር ይወለዳሉ፡፡የ ፒኤምቲሲቲ ፺ ፻ ፕሮጀክት አላማ እነዚህ ከቫይረሱ ጋር የሚወለዱ ሕጻናትን ከቫይረሱ ነጻ እንዲሆኑና ወደዚህች አለም እንዲመጡ ማስቻል ነው፡፡ በዚህ ሂደትም እየዋለ እያደረ የኤችአይቪ ስርጭት እንደሚቀንስ እሙን ነው፡፡
********************************
<<ሕይወትን ለመስጠት... ሕይወት መጥፋት የለበትም >>
ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
፵በአለም አቀፍ ደረጃ ፺40ኀ፻ አርባ ከመቶ የሚሆኑ ሴቶች በእርግዝና በወሊድና ከወሊድ በሁዋላ የተለያዩ የጤና ችግሮች የሚደርስባቸው ሲሆን ከእነዚሀም እስከ አስራ አምስት በመቶ የሚሆኑት እስከ ሕይወት ዘመናቸው ፍጻሜ በተለይም የስነ ተዋልዶ ጤና አ ሎቻቸውን ለሚያሰቃያቸው የጤና መጉዋደል ይጋለጣሉ፡፡ በተለይም በ ዳጊ አገሮች ሴቶች በእርግዝና ወይንም በወሊድ ወቅት ሞት ወይንም የአ ል ጉድለት ሊገጥማቸው እንደሚችል በተደጋጋሚ የሚያጋጥም ነው፡፡ በተለያዩ ጥናቶች እንደተረጋገጠው በኢትዮጵያም ማንኛዋም ሴት በእርግዝና በወሊድ እና ከወሊድ ጊዜ በሁዋላ ባልተጠበቀ እና ከፍተኛ በሆነ የጤና መ ወክ ውስጥ የሚወድቁ ሲሆን ይህንን ለማስቀረት ተገቢው ጥረት ሊደረግ ይገባል፡፡፶
መረጃው የተገኘው በፌደራል ጤና ጥበቃ ሚኒስ ር ከወጣው በራሪ ጽሁፍ ነው፡፡ ይህ ወር ከጥር 1 እስከ ጥር 30 /2002 ድረስ የእናቶች ሞት እንዲቀንስና ጤናማ ሕይወትን ተላብሰው ዘር እንዲተኩ የሚለው ሀሳብ በጎላ መልኩ የሚንጻባርቅበት የተለያዩ እንቅስቃሴዎችም የሚደረግበት ነው፡፡
የእናቶች ሞት በኢትዮጵያ ከአንድ መቶ ሺህ ፺100.000፻ ወደ ፺871፻ ስምንት መቶ ሳባ አንድ ያህል ሲሆን ይህንን የሞት ቁጥር እስከ 2005 ዓ/ም ድረስ ወደ 673 ዝቅ ለማድረግ እቅድ ተነድፎአል፡፡ በዚህም እቅድ መሰረት የጤና ባለሙያዎችን በብቃት ማፍራት እንዲሁም የጤና ተቋማቱን ማስፋፋትና በበቂ ማደራጀት በመደረግ ላይ ካሉት ተግባራት መከከል ናቸው፡፡
በዚህ እትም ለንባብ የምንለው ለእናቶች ሞት ምክንያት ከሆኑት ውስጥ ከእርግዝና ጋር በተያያዘ የሚነሱ ጥያቄዎችንና የተሰጡ መልሶቻቸውን ነው፡፡ መረጃውን ያገኘነው ከኢን ር 2009 ሲሆን ጸሓፊው ፔኒ ሲምከን ናቸው፡፡ ፔኒ ስለእርግዝና ብቻም ሳይሆን ልጅን ስለመውለድና ስለአዲሱም ልጅ የተለያዩ መረጃዎችን ለአንባቢዎች የሚሉ ናቸው ፡፡
ጥ/1 እርጉዝ ከመሆኔ በፊት አልኮሆል በጣም እጠጣ ነበር፡፡ ይህ ነገር በእርግዝናው ላይ ችግር ያመጣ ይሆን ? ምን ማድረግስ አለብኝ?
ፔኒ/ አንዳንድ ሴቶች እርጉዝ ከመሆናቸው አስቀድሞም ብቻ ሳይሆን ማርገዛቸውን ካወቁም በሁዋላ መጠጥ ይጠጣሉ፡፡በእርግጥ አልኮሆል ጽንሱን ይጎዳል አይጎዳም የሚለውን አስቀድሞ መተንበይ ቢያስቸግርም ነገር ግን መጠኑ ከበዛና በተደጋጋሚ የሚወሰድ ከሆነ ጽንሱን ብቻም ሳይሆን እናትየውንም ሊጎዳ እንደሚችል አያጠራጥርም፡፡ ነገር ግን መጠጥን በተደጋጋሚ ሳይሆን አልፎ አልፎ እና መጠኑም አነስተኛ በሆነ ደረጃ የሚወሰድ ከሆነ የጎላ ችግር ላያስከትል ይችላል፡፡ በእርግዝና ጊዜ ጽንሱ በሆድ ውስጥ እንዳለ በመጠጥ ተጎድቶአል ወይንስ አልተጎዳም የሚለውን በውል ለመለየት ግን ማስቸገሩ አይቀርም፡፡ምናልባትም የልብ ምት አለመስተከከል እንዲሁም የእድገቱ ሁኔ ካልተስተከከለ እና የመሳሰሉት ሁኔ ዎች በምርመራ ከተገኙ እናትየው ከምትወስደው መጠጥ ጋር የተያያዘ ነው ሊያሰኝ ይችላል፡፡ እዚህ ላይ ግን ሁሉም የተረገዙ ሕጻናት ከእናቶቻቸው አልኮሆልን ይወስዳሉ ማለት አይቻልም፡፡ ለማንኛውም ገደብ የሌለው አጠጣጥን ማስወገድ ተገቢ ነው፡፡
ጥ/2 ጭንቀት በእርግዝና ወቅት ምን ጉዳት ያስከትላል ?
ፔኒ/ ጭንቀት በእርግዝና ወቅት ብቻ ሳይሆን በማንኛውም ወቅት ለጤና አስቸጋሪ ነው፡፡ ለማንኛውም ጭንቀት የሚያስከትለውን ችግር ከመመልከ ችን በፊት ጭንቀት በምን ምክንያት ይፈጠራል የሚለውን ማሰብ ተገቢ ነው፡፡ ጭንቀት በእርግዝናም ወቅት ሆነ በማንኛውም ጊዜ ከተለያዩ ቤተሰባዊ ወይንም ከጉዋደኛና እና ከግል ሁኔ ጋር በተያያዘ ሊከሰት ይችላል ፡፡
በቤተሰብ ወይንም በጉዋደኛ አለዚያም በግል ሕይወት ላይ የሚደርሱ ከፍተኛ ለውጦች ማለትም ሞት ወይንም ከፍተኛ ሕመም እንዲሁም በተለያዩ ምክንያቶች የሚደርሱ መፈናቀሎች አለዚያም የንብረት ማጣት ሁኔ የገቢ መቀነስ የመሳሰሉት ሁሉ ለጭንቀት ይዳርጋሉ፡፡ እርግዝናው በራሱም አንዳንዴ ጭንቀት የሚፈጥርበት ሁኔ ያጋጥማል፡፡ ጭንቀት የሚበዛ ከሆነ ጭንቀትን የሚያባብሱ እጢዎችን በሰውነት ውስጥ በብዛት ስለሚፈጥር የጤና ችግር ያስከትላል፡፡
ጭንቀት ምን ያስከትላል የሚለውን ስንመለከት በተለይም እርጉዝ ሴቶች እንደ ድብርት፣ ፍርሀት ፣ሀዘን ወይንም ቁጣና ንጭንጭ የመሳሰሉትን ስሜቶች ሊፈጥሩባቸው ይችላል፡፡ እነዚህ ስሜቶች ደግሞ ለስነልቡና ቀውስ ያጋልጡዋቸዋል፡፡ ከዚህ ሁኔ የሚከተለው እርጉዝዋ ሴት ለተለያዩ ሕመሞች መጋለጧ ነው፡፡ ለምሳሌ እንደ ደም ግፊት የመሳሰሉ ሕመሞች ከመፈጠራቸውም በላይ የተረገዘው ልጅም እድገቱ እንዲቀጭጭ መጠኑ ትንሽ እንዲሆን አስተዋጽኦ ያደርጋል፡፡
ስለዚህ በእርግዝና ጊዜ የሚከሰተውን ጭንቀት ለማስወገድ አንዳንድ የሚያስደስቱ ፕሮግራሞችን መፍጠር ሰውነት የሚዝናኑበትን እስፖር ዊ ፕሮግራም መንደፍ ያስፈልጋል፡፡ከዚህ ባለፈም ከሕክምና ባለሙያዎች ጋር መመ ከር ጠቃሚ ነው፡፡ ጭንቀት ላለባቸው ሴቶች የምክር አገልግሎት በተለይም በሚቀርቡትና በሚወዱት ሰው ቢሰጥ መፍትሔው የጎላ ነው፡፡ የምክር አገልግሎቱ እርጉዘዋ ሴት ጭንቀትዋን እንዴት እንደም ስወግድ እና ለተፈጠረው ጭንቀትም ተገቢውን ምላሽ እንድትሰጥ ያስችላ ል፡፡
ከዚህ ጋር በተያያዘ ግን አንድ የማይ ለፍ ነገር አለ፡፡ እርጉዝ ሴቶች ጭንቀት ሲገጥማቸው ብዙውን ጊዜ ጽንሱን ሲያማርሩ ይስተዋላሉ፡፡ ይህ ግን በጣም ስህተት ነው፡፡ ለተከሰተው ጭንቀት የተረገዘው ልጅ በምክንያትነት የሚገለጽ ከሆነ በሚወለድ ጊዜም ተንከባክቦ ለማሳደግ የባህርይ ችግር ጋጥማል፡፡ የተረገዘው ልጅ ከተፈጠረው ጭንቀት ጋር ምንም ተያያዥነት ስለሌለው ልጁን በተገቢው መንገድ ለመቀበልና ተንከባክቦ ለማሳደግ ዝግጁ መሆንን ይጠይቃል፡፡
ጥ/3 በእርግዝና ወቅት ሊወሰዱ የሚገባቸው ቫይ ሚኖች ምንድናቸው?
ፔኒ/ ለአንዲት እርጉዝ የሆነች ሴት ጥሩ የሆነ የቫይ ሚን ምንጭ ነው የሚባለው የተመጣጠነ ምግብ ማግኘት ነው፡፡ ይህም ማለት ከአዝርእት ፣ከጥራጥሬ ፣ከአትክልት፣ ከፍራፍሬ እንዲሁም ከእንስሳት ውጤቶች ማለትም ከወተት ፺ስጋ ፣አሳ፣ ዶሮ፣ እንቁላል፻ ከመሳሰሉት እንደ ባቄላ ፣ኦቾሎኒ እና ቅባት በተጨማሪም ጣፋጭ ምግቦችን በተመጣጠነ መልኩ መውሰድ ይገባል፡፡ ከዚህ ውጪ ግን በአንዳንድ የጤና ሁኔ ዎች በሕክምና ባለሙያዎች አማ ኝነት የሚመከሩ የምግብ አይነቶች ሊወሰዱ ይችላሉ፡፡ ለእርጉዝ ሴቶች ከምግብም በተጨማሪ እንደ ልሲየም ፣አይረን የመሳሰሉ ተጨማሪ ድጋፍ የሚያደርጉ መድሀኒቶች ሊ ዘዙም ይችላሉ፡፡
ከላይ ከተገለጸው ውጪ ማንኛቸውንም የቫይ ሚን መድሀኒቶች ያለ ሐኪም ምክርና ፈቃድ መውሰድ ወይንም ምግቦችን ከተገቢው በላይ መመገብ ተገቢ አይደለም፡፡ ቫይ ሚኖች አለአግባብ ከተወሰዱ ባልተወለደው ልጅ ላይ ችግር እንደሚያስከትሉ መ ወቅ አለበት፡፡ ቫይ ሚኖች እንደ መድሀኒትም ሊያገለግሉ ስለሚችሉ ጥንቃቄ ሊደረግባቸው ያስፈልጋል፡፡
ጥ/4 በእርግዝና ጊዜ ጽንሱ እስከ ምን ያህል ኪሎ ቢጨምር ትክክል ነው?
ፔኒ/ በቅድሚያ እርጉዝዋ ሴት የተመጣጠነ ክብደት ሊኖራት ይገባል፡፡ ከዚያ በሁዋላ ግን በእርግዝናው ጊዜ ጽንሱን ለመርዳት ሲል ሰውነት የሚያደርገው ዝግጅት ስላለ መጠነኛ የክብደት ለውጥ ሊኖር ይችላል፡፡ ከዚያ በተረፈ ግን የተረገዘው ልጅ ከ6-9 ፓውንድ እንግዴ ልጁ ከ1-2 ፓውንድ ማህጽን 2 ፓውንድ የሽርት ውሀ ከ2-3 ፓውንድ ተጨማሪ የጡት ክብደት ከ1-2 ፓውንድ ተጨማሪ የደም መጠን ከ2-3 ፓውንድ ተጨማሪ በሰውነት ውስጥ የሚኖር ፈሳሽ ከ4-6 ፓውንድ ስብ ከ5-8 ፓውንድ በድምሩ ከ23-25 ፓውንድ ድረስ በእርግዝናው ምክንያት ክብደት ሊጨምር ይችላል፡፡
ጥ/5 በእርግዝና ጊዜ ሰውነትን የመ ሸት (Massage) ማሳጅ አገልግሎት መውሰድ ጠቃሚ ነውን ?
ፔኒ/ በእርግዝና ጊዜ (Massage) ገላን መ ሸት፻ ማሳጅ መውሰድ በእርግጥ ጠቃሚ ነው፡፡ ነገር ግን እርጉዝዋ ሴት ሰውነቷን ለመ ሸት የምትሄደው በዚህ ስራ በተለይም እርጉዝ ሴቶችን በተመለከተ የሚሰጠውን አገልግሎት በሚመለከት በትክክለኛው መንገድ ልዩ ስልጠና ያገኙ ባለሙያዎችጋ ካልሆነ በስተቀር ማንኛውም ሰው ገላን ለመ ሸት በሚገለገልበት ቦ መሆን የለበትም፡፡ ለእርጉዝ ሴቶች የማሳጅ አገልግሎት የሚሰጠው በእርግዝናው ጊዜ ያላቸውን የሰውነት ለውጥ በመከ ተል የደም ስር ሁኔ ዎችን ሁሉ ባገናዘበ መልኩ መሆን አለበት፡፡ ለምሳሌ በጀርባ ማስተኛት በሆድ ማስተኛት እንዲሁም የጡት መጠን ከፍ ማለት የሰውነት ማበጥ የመሳሰሉት ሁሉ ልዩ ጥንቃቄን የሚሹና መደረግ የሚገባውነቀ የማይገባው በደንብ ተለይቶ እንዲ ወቅ ስለሚያስፈልግ በዚህ መስክ ከሰለጠኑ ባለሙያዎች አገልግሎቱን ማግኘት ተገቢ ነው፡፡ የሰውነት መ ሻው አልጋም የእርጉዝ ሴቶችን ሁኔ ከግምት ያስገባና ምቹ መሆን ይጠበቅበ ል፡፡
***************************************************************
ጤናማ እናትነት ...
ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
በኢትዮጵያ የእናቶችን ሞት ከሌሎች አገሮች ጋር በተለይም ከሰሀራ በ ች ካሉት አገራት ጋር ሲነጻጸር በከፍተኛ ደረጃ ልዩነት ያሳያል፡፡ ለእናቶች ሞት በምክንያትነት የሚጠቀሱት ደግሞ በቀጥ ፣ በተዘዋዋሪ መንገድ እና ለሞት ምቹ ሁኔ ን የሚፈጥሩ ተብለው ይለያሉ፡፡ በቀጥ ለሞት የሚዳርጉ የሚባሉት በወሊድ ወቅት ከምጥ ጋር በተያያዘ የሚከሰቱ የማህጽን መመረዝ ፣መሸርከት ፣በወሊድ ወቅት መድማት የመሳሰሉት ሲሆኑ በዚህ ምክንያት የሚሞቱት ሴቶች በጠቅላላው ከሚሞቱት እናቶች 85% ሰማንያ አምስት በመቶ የሚሆኑት ናቸው፡፡
በተዘዋዋሪ መንገድ የእናቶችን ሞት ያስከትላሉ የሚባሉት ደግሞ በእርግዝና ወቅት የሚያጋጥሙ እንደ ወባ ፣የሳምባ ምች ፣ሄፒ ይተስ፺ከጉበት ጋር በተያያዘ ማለት ነው፻ኤችአይቪ ኤይድስ ፣የተመጣጠነ ምግብ እጦት፣ የሳንባ ነቀርሳ ...ወዘተ ሲሆኑ እነዚህ የጤና ችግሮች በእርግዝና ላይ ላሉም ሆነ ለወለዱ እናቶች ሞት ምክንያት ይሆናሉ፡፡
ወደጤና ማጣት ከሚገፋፉ ወይንም ለሞት ምቹ ሁኔ ን ከሚፈጥሩ መከከል ደግሞ ሴቶች የሚኖሩት በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ መሆኑ ወይንም ከአቅማቸው በላይ በሆነ የስራ ዘርፍ ላይ ከተሰማሩ እንዲሁም ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች የተፈጸመባቸው ከሆነ እና በአመጋገብ ደረጃም ያልተመጣጠነ ምግብ የሚያገኙ ከሆነ ለሞት ሊዳረጉ ይችላሉ፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ብዙ ልጆችን መውለድ እና ባልተራረቀ የጊዜ ሁኔ ልጅን መውለድ እንዲሁም ለእርጉዝና ወላድ ሴቶች ተገቢው የጤና ክትትል አለመኖሩ የእናቶችን ሞት ቁጥሩን እንደሚያበዛው በተለያዩ ጥናቶች ተረጋግጦአል፡፡ ስለዚህ የእናቶችን ሞት ለመቀነስ ሁሉ አቀፍ እርምጃ መውሰድ እንደሚያሻ ነው የተረጋገጠው፡፡
የእናቶችን ጤናማ ሕይወት ማረጋገጥን በተመለከተ የኢትዮጵያ ማህጸንና ጽንስ ሐኪሞች ማህበር ኢሶግ ከጤና ጥበቃ ሚኒስ ር ጋር በመተባር ጥር 21/2002 በተለያየ የሙያ ዘርፍ የተደራጁ ማህበራትን ለውይይት በመጋበዝ የእናቶችን ሞት ከመቀነስ አንጻር ውይይት አድርጎአል፡፡ በዚህም ወቅት ከተነሳው ጉዳይ አንዱ የእናቶች ጤናን በሚመለከት የተደነገጉ ሕጎችን የሚመለከት ነው፡፡
የእናቶችን ጤናን በተመለከተ የሰብአዊ መብት ህግ አስተሳሰብ መሰረት ተደርጎ የሚቆጠረው ከሁለተኛው የአለም ጦርነት ወዲህ አለም አቀፍ ስምምነት የተደረሰበት የመጀመሪያው የሰብአዊ መብት ህግ የዩኤን ቻርተር ነው፡፡ ከዚያ ወዲህ በእርግጥ ሌሎች አለምአቀፍ ስምምነቶች ተፈርመዋል፡፡ ከእነዚህም አንዱ የአለምአቀፍ የሲቪልና የፖለቲካ መብቶች ሲሆን በዚህም የሰዎች የመኖር መብት ተረጋግጦአል ፡፡ በሕይወት የመኖር መብት ጽንሰ ሀሳቡ አወዛጋቢ ስለነበር ሀገሮች እንደገና ሁለተኛውን ስምምነት እንዲፈርሙ ተደረጎ አለምአቀፉ ኢኮኖሚያዊ ማህበራዊና ባህላዊ መብት ፡፡ ( ) ወጥቶአል፡፡ በዚህ ስምምነት ውስጥ የሰፈረው አንዱ መሰረ ዊ መብት የጤና መብት ነው ፡፡ የጤና መብትን በተመለከተ የመንግስት ግዴ ምንድነው የሚለውን በተለያዩ ጊዜያት አገሮች እየቀየሱ በየጊዜው የተለያዩ ሪፖርቶች ለተባበሩት መንግስ ት ይቀርባል፡፡
የኢትዮጵያ መንግስት የእናቶችን ጤና ከማረጋገጥ አኩዋያ አሁን እየተገበረ ያለው ይህንን አለምአቀፍ መብት መሰረት ያደረገ ብሔራዊ ህግ ስላወጣ ነው፡፡ የእናቶች ጤና ትኩረት የሚደረግበት እናቶች ካላቸው ለአደጋ የመጋለጥ ሁኔ ነው፡፡ ስለእናቶች ጤና ሲወራ መሰረ ዊ መብቶቹ በህይወት የመኖር መብትና ጤናማ ሕይወት የመኖር መብቶች መሰረ ዊ መብቶቹ ናቸው፡፡
ኢትዮጵያ አለም አቀፍ ሕጎችን ፈራሚ በመሆኑዋ አለም አቀፉ የሰብአዊ መብትና ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊና ባህላዊ ሁኔ ዎችን የሚመለከቱት ነጥቦች በህገ መንግስቱ እንዲ ተቱ ተደርገዋል፡፡ በህገመንግስቱ የመኖር መብት በአንቀጽ 15 የጋብቻና የቤተሰብ መብት አንቀጽ 31 ላይ ተ ትቶአል፡፡ ከእናቶች መብት አንዱ ያለእድሜ ጋብቻን የሚመለከት ነው፡፡ የጋብቻ ሁኔ የሚፈቀድበት እድሜ በብሔራዊ ደረጃ አስራ ስምንት አመት ሲሆን በእርግጥ በክልል መስተዳድሮች የሚለይበት ሁኔ ሊኖር ይችላል፡፡ ነገር ግን ጋብቻ ከአስራ ስምንት አመት በ ች አይፈጸምም የሚለው ምክንያቱ የአእምሮ መጎልበት ወይንም የኑሮ ብልሀትን ከማወቅ ጋር የተያያዘ ነው፡፡ ከአስራ ስምንት አመት በ ች የሆኑ ልጆች ለትዳር መምራት የሚያስፈልገውን ብልሀትና አቅም ስለማይኖራቸውና እንዲሁም ከጤና ጋር በተያያዘ በልጅነት እድሜ እርግዝናና መውለድ ስለሚከሰት በአስቸጋሪ ሁኔ ውስጥ ስለሚወድቁና ለሞት ሊዳረጉም ስለሚችሉ ነው፡፡
ሌላው በአለም አቀፍም ይሁን በአገር አቀፍ ደረጃ የወጡ ድንጋጌዎች ጤናማ እናትነትን በሚመለከት የደነገጉት የስራ ሁኔ ን የሚመለከት ነው፡፡ አለም አቀፉን ስምምነት መሰረት ያደረገው ፺ ) እናቶች ከእናትነት ጋር በተገናኝ እንክብ ቤ እንደሚያስፈልጋቸው ይገልጻል፡፡ ይኼውም እናቶች ከወሊድ በፊትና ከወሊድ በሁዋላ ፈቃድ ማግኘት አለባቸው የሚለው ይገኝበ ል ፡፡ በተጨማሪም አገሮች የእናቶችን የስራ መብት በማክበሩ ረገድ በኢኮኖሚው እድገ ቸውና ፖለቲ ዊ ፈቃደኝነ ቸውን ሊያሳዩ በሚችሉበት መንገድ መብቶችን በተሻለ ሊያስከብሩ የሚችሉበትን እርምጃ የመውሰድ ግዴ እንዳለባቸውም ይገልጻል ፡፡ አሰሪዎች ለእናትየው ፈቃድ እንዲሰጡ የሚፈለግበት ምክንያት ለሚወለደው ሕጻን እና ለምትወልደው እናት መብት ለማክበርና ጤና ለመጠበቅ ሲባል ነው ፡፡ የእናትየውንም ሆነ የህጻኑን መብት በሚመለከት ቀጣዩ እረፍት የሚያስፈልገው የማጥባትን መብት የሚመለከት ነው ፡፡ የእናትየውን ጤና ከመጠበቅ አገር በአደጉ አገሮች ለአባትየውም ፈቃድ የሚሰጥበት ሁኔ በመብት ተደንግጎ ይገኛል፡፡ አባትየውም የሚያገኘው እረፍት አለው፡፡ የእናቶችን ጤና በመጠበቁ ረገድ ሌላው ህግ ሴቶች በጣም አደገኛ በሆኑ የስራ መስኮች ወይንም በምሽት፣ ወይንም በእረፍት ቀናት ስራ መስራት አይገባቸውም የሚል ነው ፡፡
ወደኢትዮጵያ ሲመጣ ያሉት ህጎች አንዱ የሰራተኞች መብት ሲሆን ሌላው ደግሞ የሲቪል ሰርቪስ ህግ ነው፡፡ በእነዚህ ህጎች ከእናቶች መብት ጋር የተያያዘው አንዱ ለህክምና ምርመራ የሚሰጥ ፈቃድ ሲሆን ይሔም ያለክፍያ ሳይሆን በክፍያ እንዲሰጥ ነው ህጉ የሚደነግገው፡፡ ይህንን ህግ ከመተግበር አኩዋያ ግን በአገራችን የተዘበራረቀ ሁኔ ይ ያል፡፡ የመንግስት የልማት ድርጅቶችና የሲቪል ሰርቪሱ መስሪያ ቤቶች ይህንን መብት ሲያከብሩ በግል የስራ ተቋማት ግን ብዙውን ጊዜ ሲተገበር አይ ይም፡ በግል መስሪያ ቤቶች ባሉ የስራ ቅጥሮች የወሊድ ፈቃድ ከክፍያ ጋር ካለመሰጠቱም በላይ አንዳንዴ ሰራተኛዋ እርጉዝ መሆንዋ ከ ወቀ የቅጥር ሂደቱ እንዲቋረጥ የሚሆንበት አጋጣሚ ይስተዋላል፡፡ ለምትወልደው እናት ፈቃድ ቢሰጥ እንንኩዋን ከክፍያ ነጻ ነው፡፡ ይህ አሰራር ግን የእናቶችን ጤናማነት የሚጋፋ ነው፡፡
፺ ) አለም አቀፉ የሰራተኞች ህግ እናቶች በምሽት፤ከባድ መሳሪያዎችን በማንቀሳቀስ፤ በቁም የሚሰሩ ስራዎችን ፤በማእድን ቦ ዎች ላይ ሴቶች እንዲሰሩ አይፈቀድም፡፡ እንደዚህ ያሉ የስራ ባህርይዎች አደገኛ ሲባሉ ነገር ግን አደገኛ የስራ ሁኔ ዎች የሚባሉት የትኞቹ ናቸው ሲባል የአገራችን አሰሪና ሰራተኛ ሕጋችን አይለየውም፡፡
የእናቶችን ጤና ከመጠበቁ አንጻር ተጠቃሽ የሚሆነው ሌላው የወንጀል ህግ ነው፡፡ የወንጀል ህጉ እናቶች እንደማንኛውም ሰው ወንጀል ሲፈጸምባቸው የሚሰጣቸወ ዳኝነት እንዳለ ሆኖ በተለይ ግን ለምሳሌ ከማስወረድ ጋር በተገናኝ የተደነገገው እንደተጨማሪ የእናቶችን ደህንነት መጠበቂያ ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ሞራልን ለመጠበቅ የሚረዳ አንቀጽ አለ፡፡ ለምሳሌ በቤተሰብ መ ከል የተፈጸመ እርግዝና ካለ ውርጃ እንዳ ሄድ የመፍቀድ ሁኔ ያለ ሲሆን እንዲሁም ከእናትየው ጤና ጋር በተያያዘም አደጋ የሚያስከትል ከሆነ ውርጃ ይፈቀዳል፡፡ በወንጀል ህጉ የተደነገገወ ይህ ብቻም ሳይሆን ለምሳሌ ጎጅነት ያለው የህክምና አገልግሎት መስጠት ፣ሕክምናው በሚሰጥበት ወቅት ሚዋ ብትሞት፣ ለእናትየውም ሆነ ለጽንሱ አደጋ ለያስከትሉ በሚችሉ ፣በቸልተኝነት፣ ጤናን በሚጎዳ መልክ ሕክምናው ቢሰጥ ፣መድሀኒት ቢ ዘዝ በመሳሰሉት ሁሉ ሓላፊነትን የሚመለከቱ አንቀጾች አሉ፡፡
የእናቶችን ጤናማ ህይወት በመጠበቁ ረገድ ወይንም ሞትን ለመቀበስ እንዲቻል የወጡ ሕጎችን ለማስፈጸም የሚረዱ ፺ ) ናቸው፡፡ ይህም አንድን የጤና ዘርፍ በተመለከተ የህክምና ደረጃውን ለይቶ ማስቀመጥ ፣የህክምና ባለሙያው የእውቀት ደረጃ ፣የህክምናው አይነት ምን መሆን አለበት የሚለውን ከመወሰን አቅጣጫ የማስፈጸሚያ ህጎችቸ ደንቦችና መመሪያዎች ሊኖሩ ይገባል፡፡
የእናቶችን ጤና ከመጠበቅ አንጸር የህክምና ፈቃድ አሰጣጥ ሁኔ ትኩረትን የሚሻ ነው፡፡ ይሔውም ፈቃዱ በሚሰጥበት ጊዜ የቱ ባለሙያ በምን የእውቀት ደረጃ መስራት አለበት የሚለውን ለመለየት ይረዳል፡፡
የእናቶችን ጤናማነት እና በህይወት መኖር እውን ለማድረግ አስፈላጊ ከሚባሉት ውስጥ ስነስርአትን ማስከበር ወይንም ተጠያቂነትን ማስፈን አንዱ ነው፡፡ ይኼውም የጤና ተቋሙን እስከመዝጋት ባለሙያውን በተገቢው ተጠያቂ እስከማድረግ ፈቃድን እስከመሰረዝ ወይንም እገዳ እስከመጣል የሚያደርስ የህግ እርምጃ ነው፡፡ ሙያዊ ብቃትን መከ ልና በዛው መሰረት ደግሞ ሕክምናው መሰጠቱን መቆጣጠርና ካልተሰጠ ደግሞ ሕጋዊ እርምጃዎችን መውሰድ የመሳሰሉት አንዱ የማስፈጸሚያ ሕጎቸ አ ሄድ ነው፡፡ በእርግጥ ከዚህ ጋር በተያያዘ ሌሎች ህጎችም ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡ ለምሳሌ በቸልተኝነት ወይንም የህክምና ሙያውን መሰረት አድርጎ አንድ የህክምና ባለሙያ አንዲትን እናት እንድትሞት ቢያደርግ በወንጀል ህጉም ተጠያቂ ሊሆን ይችላል ፡፡
*****************************************************************************
... ለራሴ ጠፍቼ ...ደሞ ልጄ ትጥፋ?
ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
፵ለላንቺና ላንተ የጋዜጣ አምድ...
እኔ
ይህንን ጽሁፍ ለመጻፍ ያነሳሳኝ ሰሞኑን ሲነገር የከረመው
የእናቶቸ ሞት ጉዳይ አነሳስቶኝ ነው፡፡ እኔ
በተለይ ባደግሁበት አከባቢ
ማለትም በአማራ ክልላዊ መስተዳድር ይልማና ደንሳ ወረዳ አከባቢ
ማለት ነው... ሴቶች የምንዳረው
ገና ጡት ጠብተን ሳንጨርስ በሚያሰኝ እድሜ
ባለንበት እስከ አስራ ሁለት አስራ ሶስት አመት እድሜ
ባለንበት ነበር፡፡ እኔ
አሁን እድሜዬ ገና ሰላሳ አምስት አመት ሲሆን ግን የአስራ ስምንት አመት ጎረምሳ ልጅ አለኝ፡፡ ከዚያም በ ች ሁለት ልጆች አንድ ወንድና አንዲት ሴት አሉኝ፡፡ ነገር ግን ልጆቹን ከማርገዝና ከመውለድ በስተቀር እኔ
ሰውየውን የማፍቀር ነገር ምንም አልነበረኝም፡፡ በየቀኑ
ከባለቤ
ጋር ጭቅጭቅ ሆነ፡፡
በዚያ ላይ እናትየው ምንም አ ውቂም ገልቱ ነሽ ይሉኛል፡፡ የእኔን ሕጻናነት ምንም አልተረዱትም፡፡ በቃ ኑሮዬ ፈተና ሲሆንብኝ እኔም ሁሉንም ልጆቼን እና ላይ ጥዬ ወደ አዲስ አበባ ከአንዲት ጉዋደኛዬ ጋር መጣሁ፡፡ ልጆቼ እናት ሳያውቁ በአያት እጅ ነው ያደጉት፡፡ ያው ዛሬ ወንዶቹ ሁሉም ገበሬዎች ናቸው፡፡ አሁን ግን ወደእናንተ ለመጻፍ ያበቃኝ ይህች ሴቷ ልጄ እድሜዋ ገና አስራ አራት አመት ሲሆን ከፊ ችን ፋሰ ትዳራለችና ለሰርግ የሚሆን አንዳንድ ነገር እርጂን ብለው ቤተሰቦቼ ይልኩብኛል፡፡ እኔ አሁን የጨነቀኝ እኔ ትቼው የመጣሁትን ያንን የልጅነት ትዳር ለእሱዋ ሲያመቻቹ እኔም ተባባሪ ልሆን ነው ማለት ነው፡፡ እንደገና ደግሞ እሱዋ በትምህርቷ ወደ ሰባተኛ ክፍል የደረሰች ልጅ ስትሆን አሁን ሲድሩዋት ግን ትምህርቱዋንም ል ቋርጥ መሆኑ ቆጨኝ፡፡ ዝምብዬ አስኮብልዬ እንዳላመጣት እኔም የምኖር ከሰው ቤት ወጥ ቤት ሆኜ ነው፡፡ በአዲስ አበባ ኑሮም ምን ያህል ችግር እንዳሳለፍኩ እኔ ነኝ የማውቀው፡፡እንዲያው እናንተዬ ምንትሉኛላችሁ ?ዛሬ እንዲህ ያለው ስህተት እንዳይሰራ የሚደረግበት መንገድ የለም እንዴ ? ለራሴ ጠፍቼ ደሞ ልጄ ትጥፋ? ምን ትመክሩኛላችሁ? ፶
-------------------------------------////------------------------------------------
ይህ ጽሁፍ ከደረሰን ወደ አንድ ሳምንት ይሆነዋል፡፡ ያለእድሜ ጋብቻ ለሴቶች በብዙ አቅጣጫ የሚጎዳ በመሆኑም በጎጂ ልማዳዊ ድርጊትነት ተፈርጆአል፡፡ ነገር ግን በአንዳንድ አከባቢዎች ዛሬም የሚፈጸም መሆኑን የተለያዩ ጥናቶች ያስረዳሉ፡፡ይሁን እንጂ በተለያዩ አ ባቢዎች ሴት ልጆቹ እራሳቸው በትምህርት ቤቶቻቸው እና በአቅራቢያቸው ባሉ የህግ ተቋማት እንዲሁም ወደሴቶች ማህበራት እየሄዱ ያለእድሜያችን ትዳር መስርቱ ተብለናል እያሉ በማመልት ያለእድሜያቸው እንዳይዳሩ የሚደረግበት ሁኔ ም እንዳለ ለማስ ወስ እንወዳለን፡፡ አመል በጠቀሱት አ ባቢ የሚፈጸመውን ያለእድሜ ጋብቻ በተመለከተ የተደረገ ጥናትን በዚሁ አጋጣሚ ልናስነብባችሁ ወደድን፡፡
ጋብቻና የወሲብ አፈጻጸም በወጣትነት እድሜ በኢትዮጵያ በተለይም በአማራ ክልላዊ መስተዳድር በምእራብ ጎጃም ዞን በምን ሁኔ ላይ እንዳለ የሚገልጸው ይህ ጥናት በአናቤል እሩልንር ፣ተክለአብ መክብብ ፣ሄለን አምደሚከኤል እና ጋሪ ኮናይል አማንኝነት በኢትዮጵያ የማህጸንና ጽንስ ሐኪሞች ማህበር በሚ ተመው ) ለንባብ ቀርቦአል ፡፡
በኢትዮጵያ ጋብቻ በልጅነት እድሜ ከሚፈጸምባቸው አከባቢዎች የአማራ ክልላዊ መስተዳድር በብዛት ሲሆን ወደ 46% የሚሆነው ጋብቻ ሴቶቹ የአስራአምስት አመት እድሜ ክልል ሲደርሱ ሲሆን ከዚህ በተረፈ ግን ሴቶቹ በአስራ ስምንት አመ ቸው የግድ ወደትዳሩ አለም እንዲገቡ የሚደረግ መሆኑን ጥናቶች ይጠቁማሉ፡፡
በእነዚህ አ ባቢዎች ጋብቻ የሚመቻቸው በቤተሰብ ስምምነት እንጂ በተጋቢዎቹ ፍላጎት አለመሆኑን ነው ለመረዳት የሚቻለው፡፡በተደረገው ጥናት እንደ የው ምናልባት ምክክር እንኩዋን ይደረጋል ቢባል ከሙሽራው ጋር አንደሆነ ነው እንጂ ከምት ጨው ልጅ ጋር ምንም አይነት ምክክር እንደማይደረግና አግቢ የተባለችውን የማ ውቀውን ሰው ያለምንም ተቃውሞ እንድ ገባ ይደረጋል፡፡የጋብቻውን እድሜ በሚመለከት ከ10-19 ከአስር እስከ አስራ ዘጠኝ አመት አድሜ ካሉት ውስጥ በአማ ይ በ17 አመት እድሜያቸው ጋብቻን የሚመሰርቱ ቢሆንም ይህ እድሜም ገና ከህጻንነት ክልል ያልወጣ እና የትምህርት እድሜ መሆኑ አያጠያይቅም ፡፡ ቤተሰቦች በባህላዊው መንገድ ወንድ ልጆቻቸው ማንን ወይንም የማንን ዘር እንዲሁም በየትኛው እድሜ ማግባት እንዳለባቸው ይወስናሉ፡፡ ይህም የሚያሳየው በባህሉ የጋብቻ ምርጫና ውሳኔ የሚሰጠው ለወላጆች መሆኑን እና ወላጆች ልጅን ለጋብቻ ማድረሳቸው እንደ አንድ የኢኮኖሚ ማገዣ እና እንደ ማህበራዊ ዋስትና ከመቆጠሩም ባሻገር ለልጃቸው የፈለጉትን ሰው ዘር መርጠው መዳራቸው እንደ አንዱ የህይወት ስ ት የሚቆጠር ነው፡፡
አብዛኞቹ ልጃገረዶች ከጋብቻ በፊት የወሲብ ግንኙነት አድርገው
የማያውቁ ሲሆን በሌላ በኩል ግን በህብረተሰቡ
ልማድ መሰረት በልጅነት ወደጋብቻ እንዲሄዱ በመገደዳቸው
ወሲብን በልጅነት ይፈጽማሉ፡፡ በቅርቡ
በተደረገ አንድ ጥናት እንደሚ የው
በልጅነት ጋብቻ የፈጸሙ
ልጆች ወደ ትዳሩ አለም ሲቀላቀሉ
ግን ትዳር ናልያዙት ነገር ግን ወሲብ ከሚፈጽሙት ጉዋደኞቻቸው
ይበልጥ ማለትም በ፺50ኀ፻ ለኤች አይ ቪ
ኢንፌክሽን
መጋለጣቸው ጨምሮ ነው የ የው፡፡ በትዳሩ አለም የገቡት ዳጊዎች እንቅስቀሴያቸው ወይንም ከሌሎች ሰዎች ጋር የሚኖራቸው ግንኙነት በትዳር ጉዋደኞቻቸው ወይንም ቤተሰቦቻቸው ጥበቃ የሚደረግለት ወይንም የተገደበ እንደሚሆን እሙን ቢሆንም ዳጊዎቹ ግን በትዳር ጉዋደኞቻቸው አማ ኝነትም ይሁን በሌላ ተያያዥ በሆነ ምክንያት ለበሽ ው ይበልጥ የተጋለጡ መሆኑን ነው ሁኔ ው የሚያሳየው፡፡
በሌላ በኩል ደግሞ የሚ የው እውነ በልጅነት የተዳሩት ልጆች ወደጋብቻ ማፍረሱ የመሄድ እድላቸውም ከፍተኛ መሆኑን ነው፡፡ በተደረገው ጥናት እንደ የው በእድሜያቸው ከ15-24 ከሚሆኑት ያገቡ ሴቶች መከከል አስራ ሁለት ከመቶው ፺12%) ጋብቻቸውን አፍርሰዋል፡፡ በእርግጥ ጋብቻቸውን በማፍረስ ወደተለያዩ ከተሞች ፈልሰው የገቡ ሴቶችም ሁኔ ሲ ይ በአብዛኛው በገጠሩ አከባቢ በትዳሩ አለም የሚፈጠረውን ችግር ለመፍ ት ከመቸገር የተነሳ የወሰዱት እርምጃ መሆኑን የተለያዩ መረጃዎች ይጠቁማሉ ፡፡የጋብቻ መፍረስ በአብዛኛው የልጅነት ጋብቻ ወይንም ያልተፈለገና ያል ቀደ ጋብቻ ውጤት አንደሆነ ብዙ መረጃዎች ያረጋግጣሉ፡፡
በልጅነት ጋብቻ በሚፈጸምባቸው አከባቢዎች ያሉ ሴቶች ከጋብቻው ጋር በተያያዘ በሚፈጠሩ እንደፌስቱላ ያሉ ሕመሞች እና ሌሎች የስነተዋልዶ ጤና አከላት መጎዳት ጋር በተያያዘ ለከፍተኛ ሞትና አ ል መጎዳት ይዳረጋሉ፡፡ የልጅነት ጋብቻ በሚፈጸምባቸው አ ባቢዎች ያሉ ሴት ዳጊዎች ትምህር ቸውን እንዲያቋርጡ ስለሚገደዱና በእነሱ ፈቃደኘነት ላይ በተመሰረተ መልኩ ሳይሆን በቤተሰብ ውሳኔ ወደትዳሩ አለም እንዲገቡ ከመገደዳቸውም በላይ በአገቡ አመት ባልሞላው ጊዜ ልጅ እንዲወልዱም በህብረተሰቡ በጉጉት ይጠበቃል፡፡ እነዚህ በልጅነት ጋብቻ ምክንያት ቤት የማስተዳደር ላፊነትን የተረከቡት ሴት ዳጊዎች ትዳሩን ለማስተዳደር አቅም የሌላቸው ከመሆኑም በላይ ልጃቸውን በተገቢው ተንከባክበው ሊያሳድጉ በማይችሉበት እድሜያቸው ልጅ እንዲወልዱ መፈለጉ በወሊድ ወቅት ከሚደርስባቸው የጤና መ ወክ ባሻገር በወለዱት ልጅ አስተዳደግም ላይ ችግር እንደሚያስከትል እሙን ነው፡፡
ጋብቻ በልጅነት እድሜ እንዳይፈጸም ማድረግ ሴት ልጆቹን እንዲጠቀሙ ከሚያደርግባቸው መንገዶች አንዱ እድሜያቸው ከመብሰሉ በፊት ከሚፈጸም የወሲብ ግንኙነት እና ልጅን ለመውለድ ከሚቻልበት የሰውነት መዳበር በፊት ልጅ እንዳይወለድ እንዲሁም የተወለደውን ተንከባክቦ ለማሳደግ ከመድረስ ወይንም ላፊነትን ለመወጣት ከመብቃት በፊት ላፊነት ውስጥ እንዳይወድቁ ማድረግ ነው፡፡ከዚህም ጋር ተያይዞ ሴት ልጆቹ በወደፊቱ ሕይወ ቸው ሊገጥማቸው የሚችለውን የሕይወት ውጣ ውረድ ለመቋቋም እንዳይችሉ ከሚያደርጋቸው የኢኮኖሚ ጥገኝነት ፣ ትምህርት ያለመማር ፣ለ ላፊነት ያለመ ጨት፣ በህብረተሰቡ ውስጥ እንዲሁም በአገር ደረጃ ተገቢውን የልማት ስራዎች እንዳይሰሩ ከሚያደርጋቸው ኋላቀርነት እንዲላቀቁ የሚያስችላቸውን አቅም ለማጎልበት የሚረዳቸው በቂ ጊዜ እንዲኖራቸው ያደርጋቸዋል፡፡
ጋብቻን ማዘግየት እና በጋብቻ ወቅትም ልጃገረዶቹን በተለያዩ መንገዶች መርዳት ከፍተኛ ስራ እንደሆነ ይ መናል፡፡ ያለ እድሜ ጋብቻ እንዲቀር ለማድረግ የሚቀረጹ ፕሮጀክቶች ደግሞ ውጤ ማ እንዲሆኑ በህብረተሰብ ደረጃ ተሳትፎን ይጠይቃል፡፡ ህብረተሰቡ እራሱ የሚሳተፍበትና ያመነበት ጉዳይ ከሆነ ያለእድሜ ጋብቻንም ሆነ ሌሎች ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ለማስወገድ ቀላል ይሆናል፡፡
ከላይ እንደተገለጸው
ያለእድሜ
ጋብቻ በሚፈጸምበት አ ባቢ
በተለያዩ መንግስ ዊና መንግስ ዊ ባልሆኑ
ድርጅቶች እንዲሁም በሴቶች ማህበራትና ቢሮዎች አማ ኝነት ስልጠና እንደመስጠት የመሳሰሉ
የግንዛቤ
ማስፊያ ስራዎች የሚሰሩ ሲሆን ዳጊ
ሴት ልጆችም በቤተሰቦቻቸው
አማ ኝነት ጋብቻ እንዲፈጽሙ
የሚደረግባቸውን ተጽእኖ ባለመፍራት በቅርብ ላሉ
ህጋዊ ተቋማት እንዲሁም ትምህርት ቤት ጉዳዩን በማመልከት እራሳቸውን የሚያድኑበት አጋጣሚ
ብዙ
ነው፡፡ ስለሆነም ከምንም በላይ ዳጊዎቹ እራሳቸው
ይህንን ጎጂ
ልማዳዊ ድርጊት እንዲከላከሉ
የማስቻል አቅም እንዲያጎለብቱ የማድረጉ
ስራ እጅግ አስፈላጊ
መሆኑንም ጥናት አቅራቢዎቹ ጠቁመዋል፡፡
*******************************************
አስገድዶ መድፈር ከወሲብ ፍላጎት ጋር የተያያዘ አይደለም፡፡
ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
አስገድዶ መድፈር ብዙ ጊዜ ወንድ በሴት ላይ የሚያደርሰወ ቢሆንም ወንድ ወንድን ወይንም ሴትም ወንድን የሚደፍሩበት ሁኔ አለ፡፡ አንዳንድ ጊዛ በቡድን በመሆን ብዙ ሴቶች ወንዶችን አስረው የሚደፍሩበት አጋጣሚ አለ፡፡ግን ይሄ ብዙ ጊዜ የሚ ይ ስላልሆነ ወደዛ አናተኩርም፡፡ በዚህ ርእሰ ጉዳይ የምንመለከተው ወንድ ለምን ሴትን ይደፍራል የሚለውን ይሆናል፡፡ምክንያቱም ብዙ ጊዜ የሚ ይ ስለሆነ ነው፡፡ለዚህ ማብራሪያ የጋበዝናቸው ዶ/ር ዳዊት ደሳለኝ የማህጸንና ጽንስ ሕክምና እስፔሻሊስትና ረዳት ፕሮፌሰር ናቸው፡፡
ወንድ ሴትን የሚደፍረው ብዙ ጊዜ የስርአተ ጾ ክፍፍል ልዩነቱ ወይንም ጀንደር ሚለው ሁኔ ጋር ይያያዛል፡፡ ሴት እንዲህ ነች ወንድ ደግሞ እንዲህ ነው የሚለውን ህብረተሰቡ የሚያምንበትና ተግባራዊ እያደረገው ካለው ጋር በተያያዘ አስገድዶ መድፈሩ ብዙ ጊዜ ይፈጸማል፡፡ ምክንያቱም ህብረተሰቡ ለወንድ ልጅ ይል ወይንም አቅም እንዳለው እየነገረ ስለሚያሳድገው ወንዱ በተፈጥሮው ካገኘው ጥን ሬ ባሻገር በአስተሳሰብም ይል እንዲኖረወ ያደርገዋል፡፡ከዚህም በተለየም በልጅነ ቸው የመደፈር ወይንም የመገለል እንዲሁም የተለያዩ ጥቃቶች የደረሰባቸው ከሆነ አስገድዶ መድፈርን እንደ እልህ መወጫ ይጠቀሙበ ል፡፡ አንድ ወንድ እንደዚህ ያለ ጉዳት እየደረሰበት ያደገ ከሆነና እሱም ጥቃቱን መፈጸሙ በሳይንሳዊው መንገድ ሲተረጎም አእምሮው በሚያድግበት ሰአት የተለያዩ ኢንዛይሞች ማለትም ነርቭ ከነርቭ የሚገናኝበት መልእክት የማስተላለፊያ ሚ ሎች በደም ውስጥ እየቀነሰ ይመጣል፡፡ አእምሮው እያደገ ሲመጣ ደሙ ግን እየቀነሰ መምጣቱ በሚያድጉበት ሰአት ላይ ይህንን ወሲባዊ ጥቃትም ሆነ ማንኛውንም ወንጀል እንደሰው መግደል የመሳሰሉትን ጨምሮ የመፈጸም እድላቸወ የሰፋ ይሆናል፡፡ ብዙ ጊዜ አስገድዶ መድፈር የሚፈጽሙ ሰዎች ከአንድ ሰወ ጋር ወይንም ከተለያዩ ሰዎች ጋር ጥሩ አይነት ግንኙነት መመስረት የማይችሉ ናቸው፡፡ ይህ እንግዲህ ከአስተዳደግ ወይንም ከተለያዩ የህይወት አጋጣሚዎች ሊሆን ይችላል፡፡ በተረጋጋ ሁኔ ከሰዎች ጋር መኖር ካልተቻለ ወይንም ህብረተሰቡ የሚጠብቀውን ደረጃ ማሟላት ካልተቻለ እንደመሸሻ የሚቆጠረው የአስገድዶ መድፈር ወንጀልን የመሳሰሉ ሊሆኑ ይችላሉ ፡፡
አስገድዶ መድፈርን በሚመለከት የተሳሳተ ግንዛቤ እንዳይኖር ያሰጋል፡፡ አስገድዶ መድፈርን የሚፈጽም ወንድ የግብረስጋ ግንኙነት ፍላጎት ኖሮት ስሜትን ለማር ት ሲባል አይደለም፡፡አንድ ወንድ አስገድዶ መድፈርን በሚፈጽምበት ወቅት በግብረስጋ ግንኙነት ወቅት የማ ገኘውን እር ያገኛል ማለትም አይደለም፡፡ እንዲያውም የወንድ የዘር ፍሬያቸውን ሳይለቁ አስገድዶ መድፈሩ ሊያበቃም ይችላላ፡፡ ስለዚህ ዋናው የአስገድዶ መድፈር ምክንያት ሐይልን መግለጽ መሆኑ ነው በተለያዩ ጥናቶች የተደረሰበት ፡፡ አንድ ወንድ በህብረተሰቡ የተሰጠው ይል ከሴት የተሸለ እንደሆነ እንዲያስብ አድርጎ ል፡፡ በጾ ክፍፍሉ ወንድ ከሴት ይበልጣል የሚል ነገር በአእምሮው ውስጥ ስላለ አስገድዶ መድፈር በጥቅሉ ሲ ይ የ ይል መግለጫ ነው፡፡ ስለሆነም አስገድዶ መድፈር እኔ እበልጣለሁ የሚለውን ስሜት መግለጫ እንጂ ወሲብን ማርኪያ አይደለም፡፡
የተፈጠረው የሃይል ልዩነት እንዳለ ሆኖ የኢኮኖሚው ሁኔ እንዲሁም በፖለቲ ና እና በእድሜም አጥቂው ከተጠቂው የበለጠ መሆኑን በሚረዳበት ጊዜ ይህንን አስገድዶ መድፈርን በመፈጸሙእና ይሉን በማሳየቱ ጊዜያዊ እርከ ሊያገኝ ይችላል፡፡ አስገድዶ መድፈር በማን ይፈጸማል ሲባል ባልተማሩ ወይንም ስራ በሌላቸወ ሰዎች የሚፈጸም ተደርጎ ይ ሰብ ይሆናል፡፡ ነገር ግን ብዙ ጥናቶች እንደሚያስረዱት ለከፍተኛ ደረጃ የደረሱ የተማሩና በ ላፊነት ደረጃ ያሉም ሰዎች እንደሚፈጽሙት ነው፡፡ በእንደዚህ ደረጃ በደረሱ ሰዎች ሁኔ ሲ ይ ደግሞ ባላቸው አቅም ወይንም ኢኮኖሚ ምክንያት ምንም ነገር መፈጸም እንደሚችሉ ወይንም የፈለጉትን ማድረግ እንደማያቅ ቸወ ማሳያ አድርገው ነው የሚወስዱት ፡፡ በእንደነዚህ አይነት ሰዎች የሚደፈሩ ሴቶች ጉዳዩን ለህግም ይሁን ለሕክምና ለማድረስ ስለሚፈሩና ሰዎቹንም ስለሚያከብሩ ወንጀሉ ተዳፍኖ እንዲቀር ይሆናል፡፡ ባጠቃላይ ሲ ይ ግን ተገደው የተደፈሩ ሰዎች ብዙ ጊዜ በህብረተሰቡ ውስጥ መገለል ይደርስባቸዋል፡፡ ጥፋቱን ያደረሱትም እነሱ እንደሆኑ ተደርጎ ይወሰዳል፡፡ አንዲት ሴት ተገዳ ተደፈረች ሲበል በህብረተሰቡ ውስጥ የሚሰጣት ግምትም ይቀንሳል፡፡
ሌላው
አስገድዶ መድፈር የመፈጸም ሁኔ የተወሰኑ
ወንዶች በቡድን ሆነው
፺ጋንግ ሬፕ ፻ተብሎ
በሚገለጸው
መንገድ የሚፈጽሙት ነው፡፡ ይሄም ሰዎቹ ለምንድነው
እንዲህ ያለ ጥቃት
የሚፈጽሙት ተብሎ ሲጠየቅ በልጅነት ዘመናቸው ወይንም ካደጉም በሁዋላ በህብረት ወንጀል መፈጸምን እያዳበሩ የመጡ መሆናቸውን ነወ መረጃዎች የሚጠቁሙት፡፡ በአ ባቢ ፣ በዘር ወይንም በትምህርት ቤት በመሳሰሉት እነእገሌ እኮ ይለኞች ወይንም ጎበዞች ናቸወ ተዋጊዎች ናቸወ የሚል አይነት መገለጫን እያዳበሩ የመጡ ሰዎች ናቸው አስገድዶ መድፈር ወንጀልን የሚፈጽሙት ፡፡ እንደዚህ ያለው ወንጀል በተለያዩ የአፍሪካ አገሮችና በሌሎችም የሚ ይ ነው፡፡ ለምሳሌ ኮንጎ ውስጥ የሄ ትልቅ ችግር ነው፡፡ አንዱ ሌላውን ከመዋጋት ይልቅ የተቃራኒውን ወገን አስገድዶ በመድፈር ሃይልን መወጣት ይበልጥ የሚያስደስትበት ሁኔ ይ ያል፡፡ በሴራሊዮን በባንግላዴየሽ ሁሉ በከፋ ሁኔ ይፈጸማል፡፡
አልኮሆል ወይንም ሱስ አስያዥ እጽን መጠቀም አንዱ ለአስገድዶ መድፈር የሚዳርግ ነገር ነው፡፡ ሰዎች በተፈጥሮ ህብረተሰቡ የሰጠውን ሁኔ ተቀብሎ በማደግ ያልሆነ ነገር ውስጥ እንዳይገቡ የሚመልሳቸው በጭንቅላት ውስጥ የሚገኝ ተፈትሮአዊ ነገር አለ፡፡ ያ ተፈጥሮአዊ ነገር ድርጊትን ለመፈጸም በሚፈለግበት ጊዜ ይሄ ትክክል አይደለም ይሄ ትክክል ነው የሚል ከመጥፎ ነገር የሚከላከለ ነው፡፡ አልኮሆል ወይንም ሱስ አስያዥ ንጥረ ነገር ግን ይህንን ጥሩና መጥፎ ነገር አመላንች የሆነውን ነገር በማደብዘዝ ይገ ዋል፡፡ ስለሆነም ይህንን ነገር ማድረግ የለብኝም ያስቀጣኛል ወይንም ሰው እጎዳለሁ ወይንም ህብረተሰቡ ይህንን ድርጊት ያወግዘዋል ብሎ ለመተው ከመሞከር ይልቅ እንዲያውም ድርጊቱን ለመፈጸም የሚገፋፋ የሚያደፋፍር ነገር ይፈጠራል፡፡
አሰድገድዶ መድፈር በህጻናት ላይ ሲፈጽም እነዚህ ደፋሪዎች ሕጻን ወዳጆች ሆነው እንጂ የወሲብ እር ከሕጻናት ለማግኘት አይደለም፡፡ የሁለትና የሶስት አመት ልጆችን የሚደፍሩ ሰዎች በተፈጥሮአቸው በሕጻን ልጅ የሚሳቡ ናቸው፡፤ በእርግጥ ሁሉም ሕጻናትን የሚደፍሩ ሰዎች ሕጻናትን አፍቃሪ ሆነው ነው ብለን ለመደምደም አይደለም፡፡ ሓይልን ለመግለጽ የሚለው በአዋቂዎች ላይ የሚፈጸመው ወንጀልም አይደለም ሕጻናቱን ለመደፈር የሚያበቃቸው፡፡ ህጻናትን አስገድደው የሚደፍሩ ሰዎች ለወሲብ ፍላጎት መወጫ ሳይሆን ቤተሰብን ለመጉዳት ወይንም አ ባቢዋን ፣በጣም የሚወዳትን ሰው ለመጉዳት ሲባል እንደሆነ ነው ጥናቶች የሚገልጹት፡፡
አስገድዶ መድፈርን የሚፈጽሙት ወንዶች የግብረስጋ ግንኙነትን ፈልገው ሳይሆን ሓይልን ለመግለጽ የሚያደርጉ ሲሆን በዚሁ አጋጣሚ ግን አንዳንድ ጊዜ ሴቶች ተገደው እየተደፈሩ ሳሉ ወደ ወሲባዊ ስሜት የሚገቡበት ሁኔ መኖሩም ተረጋግጦአል፡፡ ሴቶቹ በዚህ ስሜት ምክንያት ማለትም ተገድጄ እየተደፈርኩ ግን ደስተኛ ሆንኩ በሚል ብዙ ጊዜ እራሳቸውን ያማርራሉ፡፡ ነገር ግን እንዲህ ያለው ነገር የሚከሰተው ስሜቱ ከተፈጥሮ ቁጥጥር ውጭ በመሆኑ ነው፡፡ ይሄ ሁሉም ተገደው የሚደፈሩ ሴቶች ላይ የሚኖር ሳይሆን አንዳንድ ሴቶች ላይ የሚፈጠር ነው፡፡ ወንዶቹም አስገድደው በሚደፍሩበት ጊዜ ይላቸውን አሳይተወ ይተዋሉ እንጂ የዘር ፍሬ እስኪለቁ ድረስ ወሲባዊ ግንኙነቱን እያደረጉ አይቆዩም፡፡
አስገድዶ መድፈርን የሚፈጥሩ ሰዎች ምንጊዜም ተጠያቂዎች ናቸው ፡፡ የአስገድዶ መድፈር ወንጀል የሚፈጽሙ ሰዎችን እንደአስቸጋሪ እንጂ እራሳቸው ችግር ደርሶባቸዋል የሚል እምነት የለም፡፡ እነዚህ ሰዎች የአእምሮ ችግር የለባቸውም፡፡ለዚህ ለወንጀሉ የሚገፋፋቸው ቀደም ሲል የነበራቸው ለዚህ የሚያጋልጥ ልምድ ነው ፡፡ አስገድዶ መድፈርን የሚፈጽሙት ይላቸውን ለመግለጽ ሲሉ ጉዳቱን ስለሚያደርሱ በህብረተሰቡም ሆነ በመንግስት እንዲሁም በሌሎች በሚመለከ ቸው አ ላት ምክር ክትትልና ቁጥጥር ሊወገድ ይገባዋል፡፡
ወንጀሉን ለመከላከል ህግን ተግባራዊ ማድረግ ፣ህብረተሰቡን ማስተማር ፣ቤተሰብ ልጆቹን ተንከባክቦ እንዲጠብቅ ማድረግ ፣የራስን ሁኔ ወይንም ክብርን መጠበቅ፣ በትምህርት ቤት በመኖሪያ ቤት አ ባቢ ያሉ ልጆችን በትክክለኛወ መንገድ መንከባከብ ፣ሴትን ልጅ ማስተማር ጠቃሚው አ ሄድ ነው ፡፡ ወንዶች ብዙውን ጊዜ ለሴቷ ገንዘብና የተለያዩ ንብረቶችን በመስጠት ወይንም ግብዣ በመጋበዝ ስለሚያ ልሉዋቸው ይህንን ለማስወገድ ሴቷ በኢኮኖሚም አቅምዋን ያጎለበተች እንድትሆን ማስቻል ችግሩን ለመቅረፍ ያስችላል፡፡
ሴቶች የደረሰባቸውን ጉዳት ለማስወገድ በተለይም የሕክምና ክትትል በሚያደርጉበት ጊዜ እራሳቸውን ግልጽ አድርገው መቅረብ ያስፈልጋቸዋል፡፡ ከተገዶ መደፈር በሁዋላ ለሚደርሱ የጤና ችግሮች ማለትም የስነአእምሮ መጎዳት ፣እርግዝና ፣የአባላዘር በሽ የመሳሰሉት ሁሉ ሊከሰቱ የሚችሉ ስለሆኑ በወቅቱ ሕክምና ማድረግ ተገቢ ነው፡፡ ሴቶች ተገደው በመደፈራቸወ በወደፊቱ ሕይወ ቸው እነሱም አጥቂ እንዳይሆኑ ወይንም የተለያዬ ወንጀሎችን እንዳይፈጽሙ ለማስቻል የምክር አገልግሎት እንዲያገኙ ማድረግ ተገቢ ነው፡፡ የምክር አገልግሎት ካላገኙ ግን እራሳቸውን ከሌሎች ዝቅ አድርገው መኖር፣ ሰውን ለመቅረብ መፍራት፣ እራሳቸውን አሻሽሎ የመኖር እቅድ የሌላቸው ፣እራሳቸውን መግለጽ የማይችሉ ፣መስራት ፣ መማር የማይችሉ ይሆናሉ፡፡
***************************************
“...የእናትህም አህያ ያችውልህ...”
ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
“ይድረስለኢትዮያየማህጸንናጽንስሐኪሞችማህበር ...እንደምንሰንብችሁዋል፡፡እኔ የምኖረው በአሁኑ ሰአትአዲስአበባሲሆንየኑሮዬመሰረትየትውልድአንባቢዬግንወደአንኮበርነው፡፡”
ከላይ ባነበባችሁት መግቢያነት የደረሰንን የተሳ ፊያችንን የወንድወሰን ይሉን ከኤችአይቪ ኤይድስ ጋር የተያያዘ እውነተኛ ሪክ ነቡ ዘንድ ጋብዘናችሁዋል፡፡ የአቶ ወንድወሰንን ደብዳቤ መነሻ በማድረግም ኤችአይቪን በተመለከተ በጥናት የተደገፈ መረጃ ለንባብ ብለናል፡፡ ምንጫችን )ነው፡፡
፵ይድረስ ለኢትዮያ የማህጸንና ጽንስ ሐኪሞች ማህበር ...እንደምን ሰንብ ችሁዋል፡፡እኔ የምኖረው በአሁኑ ወቅት አዲስ አበባ ሲሆን የኑሮዬ መሰረት የትውልድ አ ባቢዬ ግን በሰሜን ሸዋ አ ባቢ ነው፡፡ እኔ አሁን በእድሜዬ ወደ ሀያ አመት ተጠግቻለሁ፡፡ ዲያ ለእናንተ ለመጻፍ የተገደድኩት ሪክ ምን መሰላችሁ ..የእናትና አባ ጉዳይ ነው፡፡ እናትና አባ ሁለቱም ማለት ይቻላል በእድሜያቸው ገና ሰርተው ያልጠገቡ ናቸው፡፡ እና እድሜዋ ወደ ሰላሳ ስድስት አመት አከባቢ ስትሆን አባ ግን ወደ አርባው የተጠጋ ነው፡፡ እነዚህ ሰዎች ሁለቱም ማለት ይቻላል ኤችአይቪ በአገራችን በ ወቀበት ጊዜ ገና ሮጠው ያልጠገቡ ሕጻናት ናቸው ብል ማጋነን አይሆንብኝም፡፡ አባ በባህርይው እጅግ አስቸጋሪ ሰው ነው፡፡ ለእና ም ሆነ ለእኛ ለልጆቹ የማይመች እንዲያውም በመጠጥ ይል እየተመረዘ ሁልጊዜ በምሽት ንትርክና ጭቅጭቅ የሚያበዛ እንዲሁም ለእኛ ለልጆቹም መጥፎ ምሳሌ የሆነ ሰው ነው፡፡ እና ም ሁልጊዜ ወደ እግዚአብሔር ስ ማርር እንዲያውም እኔ በቤቱ ትልቅ ልጅ ስለነበርኩ አጽናናት ነበር፡፡
አንድ ቀን ጠዋጽ በማለዳ አባ ፈረሱን እየሳበ መንገድ ጀመረ፡፡ ከተል ብዬ ..አባዬ በጠዋት ወደየት ነህ አልኩት.. እሱም ምንአገባህ ብሎኝ ሄደ፡፡ ወደቤት ተመለስኩና ለእና ስነግራት ተወው ይሂድ አለችኝና እሱዋም ወደገበያ ይዛው የምትሄደውን ነገር መቆጣጠር ጀመረች፡፡ እኔም ዝም ብዬ ወደትምህርት ቤ መንገዴን አቀናሁ፡፡ ትምህርት ቤት ስደርስ አስተማሪው አልመጣምና እንሂድ ተባብለን ከጉዋደኞቼ ጋር ተለያየን፡፡ እኔ እና ን ላግዛት ብዬ ወደገበያ ሄድኩ፡፡ ...እና ከምትቀመጥበት ቦ ስሄድ የለችም... በአይኔ እያማተርኩ ሳፈላልግ የአባ ን ፈረስ ከአንድ ጠጅ ቤት ደጃፍ አየሁት፡፡ ወደዚያ ሄድኩና እሱን ለማግኘት ስሞክር ጠጅ ቀጂው አባትህ ከሰው ጋር ክፍል ይዘዋል አለኝ፡፡ በጣም ደነገጥኩ፡፡ ጠጅ ቀጂውም መልሶ ምነው ደነገጥክ እንዴ? ምን አዲስ ነገር አለ ...ሁሉም አኮ እንደዚህ ያደርጋሉ፡፡ የእናትህም አህያ ያችውልህ አለኝ፡፡ እኔም እሱዋ እንደዚህ ያለውን ነገር ከማየትዋ በፊት ቀድሜ ላግኛትና ...በቃ ወደቤ ችን እንሂድ ብዬ ወደአህያዋ ገሰገስኩኝ፡፡ እዚያም አህያዋ የቆመችው እንደዚሁ ከሌላ ጠጅ ቤት ደጃፍ ነው፡፡ ቀስ አልኩና አየት አየት ሳደርግ እና ከአንድ የሰፈራችን አባወራ ጋር ከአንድ ጥግ ቁጭ ብላ ጠጅ ትጠጣለች፡፡ ከሰውየውም ጋር ይሳሳቃሉ፡፡ አለፍ አለፍ እያለም ትከሻዋን ይደባብሳ ል፡፡ እስከአሁን ድረስ እኔን የሚገርመኝ ነገር ግን የአባ ን ሁኔ በትዝብት አልፌ እና ጋ ስደርስ ግን እራሴን መቆጣጠር ሲያቅተኝ ነው፡፡ አልቻልኩም፡፡ ዘው አልኩና ተነሽ እንሂድ አልኩዋት፡፡ ሰውየውም ቢያፈጥብኝ እና ም ብ ፍር እኔ ግን ንዴ ን መቆጣጠር አቃተኝ፡፡ በሁዋላ ሰውየው ዘወር በል ከፊ ሌላ ነገር እንዳይከተልህ ...ሰው መጫወት አይችልም እንዴ ? ሲለኝ... ጠጅ ቀጂው መጥቶ እየገፈተረ አስወጣኝ፡፡ እኔም ሳስበው ከዚያኛው ጠጅ ቤት ያለው አባ ጸቡን ቢሰማና ቢመጣ... የምንደባደበው ደግሞ ቤተሰቦቹ መሆናችንን ሲያይ...ከዚያ በላይ ደግሞ ሚስቱ ከሌላ ሰው ጋር እየተዝናናች መሆኑን ሲያውቅ ሌላ እልቂት ይፈጠራል ብዬ እያዘንኩ ወደቤተ አመራሁ፡፡ ግን በመንገዴ ላይ እያለሁ አንድ ነገር ወሰንኩ፡፡ በቃ... ከዚያች አከባቢ መልቀቅ ... አባ ከሌላ ሴት ጋር ... እና ደግሞ ከሌላ ወንድ ጋር ሆነው ከማየት ከመስማት በላይ ምንም የከፋ ነገር እንደማይመጣ ተሰማኝ፡፡ የሶስት ልጆች እናትና አባት የሆኑት ሰዎች እንደዚህ ያለ ጥፋት ሲፈጽሙ የዘመኑንም ነገር እንዳልተረዱት ገባኝ፡፡ ስለዚህ በዚያኑ ሰሞን ደህና ሁኑ ሳልል ወደ አዲስ አበባ መጣሁ፡፡
ይህንን ጽሁፍ ለመላክ የተነሳሳሁበት ምክንያት ከዚህ የሚቀጥለው ነው፡፡ እናትና አባ ፍቺ ከፈጸሙ እነሆ ሶስት አመ ቸው ነው፡፡ ከአባ ከተፋ ች በሁዋላ ጉዶበረት ከምትባል ከተማ ለስላሳና አረቄ እየሸጠች መተዳደር ጀምራ ነበር፡፡ ዲያ የዛሬ ስድስት ወር ገደማ እናትህ በጣም ማለችና ድረስላት ተብዬ ተነስቼ ሄድኩ፡፡ ወደ አዲስ አባባ አምጥቼም ሳሳክማት የሚያሳዝነው ነገር ኤችአይቪ ፖዘቲቭ ሆናለች፡፡ እንግዲህ ለቫይረሱ የተጋለጠችው ከስራዋ ጋር በተያያዘ መሆኑን አንዳንድ መረጃዎች ከአ ባቢው አግኝቻለሁ፡፡ የእና በቫይረሱ መያዝ በሕይወት ዘመኔ ከገጠሙኝ ሀዘኖች የበለጠው እንደሆነ እገም ለሁ፡፡ ምክንያቱም እና ን ከጉዋደኛዋ ጋር ባገኘሁዋት ጊዜ ስለኤችአይቪ ምንነት ላስረዳት ስሞክር እኔ ሁሉንም ነገር ሰምቻለሁ አውቃለሁ ...አንተ አትነግረኝም የሚል መልስ ነበር የሰጠችኝ፡፡ ውሎ አድሮ ግን ከዚህ ቫይረስ አለማምለጧ አሳዝኖኛል፡፡ እራስዋን የምትከላከልበትን ነገር አልተጠቀመችም ወይንም የባህርይ ለውጥ አላመጠችም ፡፡እባከችሁ በእንደዚህ ያለ ሁኔ ለሚጎዱ ሰዎች ምክር ለግሱዋቸው፡፡፶
*** ***
የተሳ ፊያችንን የአቶ ወንድወሰን ይሉን ጽሁፍ ካነበብን በሁዋላ በኤችአይቪ ዙሪያ በቡ ጅራ አ ባቢ ወደ ሶስት ሺህ ሰባት መቶ አርባ ሶስት ወጣቶች ላይ የተደረገውን ጥናት ተመልክተናል፡፡ በተደረገው ጥናት እንደተረጋገጠው ለጥናት ከተመረጡት ሰዎች መ ከል ወደ ዘጠና ሰባት በመቶ ፺97%) የሚሆኑት ስለኤችአይቪ ኤይድስ መተላለፊያ መንገዶች መረጃ እንደአገኙ ወይንም እውቀቱ እንደአላቸው ተረጋግጦአል፡፡ ጥያቄ ከተደረገላቸው መ ከልም ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ሙሉ በሙሉ መተላለፊያውንና መከላከያውን ጭምር ትክክለኛውን መልስ አጠናቀው እንደሰጡ ጥናቱ ያሳያል ፡፡ ነገር ግን አንዳንዶቹ ማለትም ጥናቱ ከተደረገባቸው ሰዎች መ ከል ወደ አርባ ስምንት ከመቶ የሚሆኑት ፺48 %) የመተላለፊያ መንገዱን ካለማወቃቸው የተነሳ በወባ አማ ኝነት እንደሚተላለፍ ነበር የገለጹት፡፡ ሽንት ቤት በመጋራት እንዲሁም አብሮ በመብላትና በመጨባበጥ በመሳሰሉት መንገዶች ጭምር እንደሚተላለፍ የገመቱም ነበሩ፡፡ ከዚህ በተጨማሪም አንዳንዶች ቀደም ሲል በነበረው ባህሪያቸው ሳቢያ ኤችአይቪ እንደማይይዛቸውና ማሰብ የሚፈልጉት በወደፊቱ ሕይወ ቸው ምክንያት ሊደርስ የሚችለውን ብቻ እንደሆነ ነው የተናገሩት፡፡ በቡ ጅራ የተደረገው ጥናት እንደሚመሰክረው ብዙዎቹ ሰዎች ኤችአይቪ ኤይድስ ከሰው ወደሰው እንደሚተላለፍ ቢያውቁም በምን ምክንያት እንደሚተላለፍ ግን ብዙዎቹ ስለማያውቁ ፺በመጨባበጥ አብሮ በመብላት...ወዘተ፻ በአኑዋኑዋራቸውም ላይ ችግር የፈጠረበት ሁኔ ይቶአል፡፡
በኤችአይቪ ቫይረስ መያዛቸውን ያወቁ ሰዎችም እራሳቸውን በመንከባከቡና ፀረ ኤችአይቪን በመጠቀም ረገድ ብዙም እርምጃ የማይወስዱ ሰዎች ብዙዎች ሲሆኑ በተለይም ጋብቻ የፈጸሙ ወጣቶች የትዳር ጉዋደኞቻቸውን በማመን እንዲሁም ጋብቻ ያልፈጸሙትም ጭምር ፀረ ኤችአይቪን በመውሰዱ ረገድ ወደሁዋላ ያፈገፈጉበት ሁኔ ተስተውሎአል፡፡
አንዳንድ ሰዎች ስለኤችአይቪ ኤይድስ በከፍተኛ ደረጃ እውቀቱ እንዳላቸው ቢረጋገጥም ይህ ነገር ግን እያንዳንዱ ሰው እራሱን ከቫይረሱ እንዴት መከላከል እንዳለበትና ምናልባትም በቫይረሱ ከተያዘ በሁዋላ ምን እርምጃ መውሰድ እንዳለበት ባጠቃላይም የባህሪይ ለውጥ ለማምጣት ከሚያስችለው ደረጃ ላይ ደርሶአል ለማለት አያስደፍርም፡፡
የኤችአይቪ ኤይድስ ስርጭትን በሚመለከት በገጠርና በከተማ ያለው ሁኔ ሲ ይ ሰዎች በተለያየ ምክንያት ማለትም በንግድና በመሳሰሉት ማህበራዊ እንቅስቃሴዎች ከቦ ቦ ስለሚዘዋወሩ ለስርጭቱ እንደ አንድ ምቹ መንገድን እንደፈጠረ ምክንያት ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል ፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ለተለያዩ ስራዎች በከተሞች ተሰማርተው የነበሩ የገጠር ሰዎች ሕመሙ በሚከሰትባቸው ጊዜ ተመልሰው ወደቤተሰቦቻቸው ማለትም ወደገጠር የሚሄዱ በመሆኑና በዚያም ባለው የተለያዩ አገልግሎቶች እና በሚፈጠረውም የፍቅር ግንኙነት ሳቢያ ቫይረሱ ሊሰራጭ እንደሚችል ይ መናል፡፡
ኤችአይቪን በመከላከሉ ረገድ ተቀዳሚው ተግባር ሰዎች በቫይረሱ ስርጭትና በመከላከሉ ረገድ ምን መደረግ እንዳለበት በተገቢው እንዲያውቁ ማድረግ ነው፡፡ ነገር ግን ከእውቀትም በላይ ሰዎች የባህርይ ለውጥ እንዲያመጡ የሚያስችላቸውን ዘዴ መጠቀምም ሊ ለፍ የማይገባው ነገር ነው፡፡ የባህርይ ለውጥ ሳይኖር ስለ ኤችአይቪ ኤይድስ ምንነትና ስለስርጭቱ እውቀት መኖሩ ብቻውን ከቫይረሱ ራስን ለመከላከል እንደማያበቃ ነው ጥናቶች የሚመሰክሩት፡፡
ማንኛውም ሰው ምርመራ በማድረግ እራሱን ማወቅ ያለበት ሲሆን ምናልባት በኤችአይቪ ቫይረስ የመያዝ እድል እንኩዋን ተፈጥሮ ቢሆን የህክምና ባለሙያዎችን ምክር መቀበል እና ጸረ ኤችአይቪ መድሀኒትን መጠቀም ተገቢ ይሆናል፡፡ ከዚህም ባለፈ አድሎና መገለልን እንዲወገድ ማድረግ እንዲሀም ሌሎች ሰዎች ለኤችአይቪ ቫይረስ ተጋላጭ እንዳይሆኑ ማስተማር ከሁሉም የህብረተሰብ ክፍል እንዲሁም ጉዳዩ ከሚመለከ ቸው አ ላት ሁሉ ይጠበቃል፡፡
*********************************
Hymen----እድሜ ልክ ልጃገረድ ሆኖ መቀጠል ...
ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
"
የልጅቷ ጽሁፍ"
ጠያቂያችን በጽሁፍዋ ያሰፈረችው ቁምነገር
ከወንድ ጋር ምንም አይነት የወሲብ ግንኙነት ሳትፈጽም የቆየች መሆኗንና በሁዋላም ከወንድ ጉዋደኛዋ ጋር ወሲብ ስትፈጽም በተለመደው መልኩ ደም አልፈሰሰኝምና ለምንድነው?
ጉዋደኛዬ ለጊዜው ከሌላ ወንድ ጋር እንዳልተገናኘሁ ስግረው ግድየለም አምንሻለሁ ከለ በሁዋላ ግን ---የለም የለም---ከሌላ ወንድ ጋርማ ተገናኝተሸል ---ይኸው ጡትሽ ---ሰውነትሽ ይመሰክራል አለኝ ---የሚል ነው፡፡
ይድረስ ለኢሶግ በሚል ስለ ልጃገረድነት ከተሳ ፊያችን የደረሰንን ጥያቄ መሰረት በማድረግ የተለያዩ መረጃዎችን አመሳክረናል፡፡ በእንግሊዝኛው በሚል የሚ ወቀው ድንግልናን በሚመለከት የማህጽንና ጽንስ ሕክምና እስፔሻሊስት እና ረዳት ፕሮፌሰር ዶ/ር እያሱ መስፍን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መልስ ሰጥተውናል ፡፡ አፈጣጠሩ ምን እንደሚመስል ከኢንተርኔት ያገኘነውን ምስልም ለግንዛቤ አቅርበነዋል፡፡
---በአማርኛው ድንግልና ፺ልጃገረድነት፻ የሚባለው አ ል ድፍን ሆኖ የሚፈጠር ሲሆን በሂደት በእድገት ጊዜ ግን ወደ ወንፊትነት ከዚያም መሀከሉ ክፍት እየሆነ ይሄዳል፡፡ መሀከሉ ክፍት ሲሆን ክብ ወይንም ጨረቃ ቅርጽ ነው የሚሆነው፡፡
..በተፈጥሮ ሂደቱን አስተ ክሎ ቅርጹን የማይለውጥ ከሆነ ግን ድፍን ፺ጭንጫ፻ ሆኖ ይቀራል፡፡ ጭንጫ ወይንም ድፍን ሆኖ የሚቀረው ብልት ግን እንኩዋንስ የወንድ ብልት ሊያስገባ የወር አበባ እንኩዋን የማያስወጣ በመሆኑ በህክምና እርዳ እንዲከፈት ይደረጋል፡፡
በሀገራችን በተለምዶ .---ድንግልና በተለያዩ የአኑዋኑዋር ሁኔ ዎች ወይንም የእስፖርት እንቅስቃሴዎች በመሳሰሉት ሊገሰስ እንደሚችል ሲነገር የኖረ ቢሆንም እንደዶክተር እያሱ መስፍን መልስ ግን በምንም አይነት በአኑዋኑዋር ሁኔ ወይንም በእስፖርት እንቅስቃሴ አይገሰስም፡፡
ሌላው ከጠያቂያችን የተሰነዘረው የወንድ ጉዋደኛዬ ድንግልናሽን ለሌላ ወንድ እንደሰጠሸ የሚያሳይ መረጃ አለኝ---ጡትሽና ሰውነትሽ ይመሰክራል---ለሚለው አንዲት ሴት ድንግልናዋን ለወንድ ብትሰጥም እንደዚህ አይነት የሰውነት አ ል ምስክርነት እንደማይኖር ነው ዶ/ር እያሱ የገለጹት፡፡
የ ..ድንግልና አይነቶች
----ክብ የሆነ
ክብ የሆነ ድንግልና የሚባለው በአብዛኛው ብዙ ሴቶች የሚኖራቸወ ሲሆን ዙሪያውን እንደቀለበት ጠርዝ ያለው ነው፡፡ ከወንድ ጋር በሚኖረው ግንኙነት ዙሪያውን ያለወ ቀለበቱ ስለሚሰነጠቅ መድማት ከተላል፡፡ አንዳንድ ጊዜ በግንኙነቱ ጊዜ የሚሰነጠቀው ከ አልፎ ብልቱንም ስለሚሰነጥቀው የመድማት ሁኔ ው በዛ ያለ ይሆናል፡፡ ከለበለዚያ ግን ደሙ የጠብ ያህል ብቻ ሆኖ የሚቀርበት ሁኔ ያጋጥማል፡፡
C ---------የጨረቃ ቅርጽ
የዚህ አይነቱ ድንግልና በቅርጹ ክብ ናለመሆኑ በስተቀር ከወንድ ጋር በሚኖረወ ግንኙነት ወቅት የሚፈጠረው የመድማት ሁኔ ክብ ከሆነው ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡
C ---------ወንፊት የሚመስል
ድንግልና በመጀመሪ ሲፈጠር ድፍን የሆነ ሲሆን ቀጥሎ የሚያመራው እንደወንፊት ወደመሆን ነው፡፡ ከዚያ በሁዋላ እድገቱን ናልቀጠለ ግን ወንፊት ሆኖ ይቀራል፡፡ ከወንድ ጋር በሚኖረው የወሲብ ግንኙነት ወቅት ምንም ምቹ ያልሆነ ነው፡፡ በእርግጥ የወር አበባ በማሳለፍ ረገድ ምንም ችግር የሌለው ነው፡፡
I ---------ድፍን ወይንም ጭንጫ
የዚህ አይነት ተፈጥሮ ያላቸው ሴቶች እጅግ በአስቸጋሪ ሁኔ ላይ የሚገኙ ሲሆን የወር አበባቸው የማይፈስ እንዲሁም ከወንድ ጋር ለሚኖራቸው የወሲብ ግንኙነት ምንም ዝግጁነት የሌለው ተፈጥሮ ያላቸው ናቸው፡፡ እንደዚህ ያለው ተፈጥሮ በሕክምና ማለትም በቀዶ ጥገና ካልተስተ ከለላቸው ሕይወ ቸውም እጅግ አስቸጋሪ ሁኔ ይገጥመዋል፡፡
ቀደም ሲል ለማሳየት የተሞከሩት የድንግልና አይነቶች ብቻ አይደሉም በተፈጥሮ የሚከሰቱት፡፡ አንዲት ሴት በተፈጥሮዋ የምት ደለውን በሁዋላም ከወንድ ጋር ለሚኖራት ወሲባዊ ግንኙነት መነሻ የሚሆነው ድንግልና አንዳንድ ጊዜ የሚለጠጥ ሆኖ ይፈጠራል፡፡ ይህ አይነቱ ድንግል ከወንድ ጋር ወሲባዊ ግንኙነት እየተፈጸመ እንዲያውም ልጅ ተረግዞ እየተወለደ ጭምር ለዘለአለሙ ሊኖር ይችላል፡፡ በተፈጥሮው የሚለጠጥ በመሆኑ ለመጀመሪያ ጊዜ ከወንድ ጋር በሚፈጸም ወሲባዊ ግንኙነትም ምንም አይነት የመተርተር እና የመድማት ሁኔ ሳያጋጥመው በመለጠጥ እና በመመለስ የሚገጥመውን ሁኔ ይቀበላል፡፡
እንግዲህ ወደጠያቂየቃችን ሁኔ ስንመለስ ምናልባትም በተፈጥሮው የሚለጠጠው አይነት ኖሮ ሊሆን ይችላል ምንም አይነት የመድማት ምልክት ሳይ ይ የቀረው፡፡ ይህ ደግሞ የጠያቂያችን ብቻ ሳይሆን የብዙ ሴቶችም ተፈጥሮአዊ ሁኔ ሲሆን በዚህም ሳቢያ በተፈጥሮ አንድ ነገር እንደጎደለ አድርጎ ማሰብ እንደማይገባ ነው ከተለያዩ መረጃዎች የተመለከትነው፡፡ እንዲያውም ከወንድ ጋር ከሚኖረው ወሲባዊ ግንኙነት ባሸገርም በመውለድ ጊዜም እየተለጠጠ የሚመለስ በመሆኑ እድሜ ልክ ልጃገረድ ሆኖ መቀጠል እንደማለት ነው የሚል ምላሽም ተሰጥቶበ ል፡፡
***************
ወርቅ ወተት...
ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
፵ስሜ ናርዶስ ይባላል፡፡ አሁን የመጀመሪያ አመት የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ነኝ ፡፡ እኔ የምሰጠው አስተየት በተለይም ከጡት ወተት ጋር በተየያያዘ ነው፡፡ ከሕጻንነ ጀምሮ እንደጉንፋን ለመሳሰሉ የተለያዩ ሕመሞች የተጋለጥኩ ነኝ፡፡ አብራኝ የምትማር ጉዋደኛዬ ደግሞ አንድም ነገር ሕመም የሚባል ነክቶአት አያውቅም፡፡ ዲያ እኔና እርስዋ ስንወያይ ያገኘሁት መልስ እስዋ ጡት በደንብ በመጥባትዋ ምክንያት ከእኔ የተሸለ አቅም ያላት በመሆኑ ምንም አይነት ሕመም እንደማያጠቃት ነው፡፡ ይህንኑ ሰምቼ የእኔን አስተዳደግ እና ን ብጠይቃት ምናልባትም ከሶስት ወር ላልበለጠ ጊዜ ...እሱም ወደስራ እየሄደች እየመጣች እንዳጠባችኝ ነው የነገረችኝ፡፡ ...አላሳዝንም? እኔ አሁን የማስበው ልጅ ስወልድ ያለምንም ማቋረጥ ቢያንስ ለአንድ አመት ማጥባት ነው፡፡ ምናልባት የስራ ሁኔ ሊኖር ይችላል፡፡ ነገር ግን ከማገባወ ሰው ጋር በቅድሚያ የምስማማው ነገር ቢኖር ...ምን መሰላችሁ? እኔ ልጅ ስወልድ ስራዬን ትቼ ቁጭ ብዬ በደንብ ማጥባት እንዳለብኝ ነው፡፡ እንደእኔ አይነት ጉንፋናም ልጅ ከማሳድግ ጤነኛ ልጅ ማሳደግ በጣም እፈልጋለሁ፡፡ እስቲ በዚህ ዙሪያ ባለሙያ አማክሩና ለእኔም ሆነ እንደእኔ ለተቸገሩ በደንብ ምክር ለግሱን፡፡፶
ጠያቂያችን ባደረሰችን መልእክት መሰረት ለዚህ ርእሰ ጉዳይ የጋበዝናቸው ዶ/ር መንግስቱ ፈሰ የህጻናት ሕክምና እስፔሻሊስት ናቸው፡፡ ዶ/ር መንግስቱ በአሁኑ ሰአት የሚሰሩት ( ) በሚባል ድርጅት ውስጥ ነው፡፡
*** ***
- ሕጻኑ 50% ሀምሳ በመቶ የሚሆነውን ሓይል ሊያገኝ የሚችለው ከጡት ወተት ነው፡፡
- እንገር...የመጀመሪያው ብጫ ወተት በቫይ ሚን ኤ የበለጸገ ወርቅ ወተት ነው፡፡
የሕጻንነት ትርጉም ከሕግ አንጻር ከተወለዱበት ጊዜ አንስቶ እስከ አስራ ስምንት አመት ሲሆን በሕክምና ግን የተለያዩ አተረጉዋጎሞች አሉት፡፡ ለምሳሌ በአሜሪካ የሃያ አንድ ፺21፻ አመት ልጅ በልጅነት እድሜ ክልል ውስጥ ይመደባል፡፡ ያልተወለዱትን በሚመለከት ጽንስ በሚባል ደረጃ የሚ ወቅ ነው፡፡
የህጻናት አመጋገብ የሚጀምረው ከተጸነሱበት ጊዜ አንስቶ ነው፡፡ እንዲያውም እናትየው ቢቻል ከመጸነስዋ በፊት የተመ ጠነ የአመጋገብ ሁኔ ሊኖራት ይገባል፡፡ ከማርገዝዋም በፊትን በእርግዝና ወቅት የተመጣጠነ ምግብ የምትወስድ እናት የተስተ ከለ ጽንስ እንዲኖራትን ወይንም ጽንሱም ተገቢውን የሚያስፈልገውን ንጥረ ነገር እና ሌሎች ምግቦች እያገኘ እንዲያድግ ይረዳዋል፡፡ ስለሆነም የህጻናት አመጋገብ ሲባል ከጽንሱ መጀመር ጋር የተያያዘ ነው፡፡
ጽንሱ በማህጸን ውስጥ እያለ ከእናትየው የሚያገኘው ምግብ ቫይ ሚን፣ ሚኒራል፣ ሓይል፣ ኢነርጂ ባጠቃላይም ለሰውነት እድገት የሚረዳውን ሁሉ እንዲያገኝ ይረዳዋል ፡፡ እናትየው የተዛባ የአመጋገብ ስልት ካላት ለጽንሱም የም ፍለው ነገር በቂ ስለማይሆን የጽንሱ ተጠቃሚነት የቀነሰ ሊሆን ይችላል፡፡ ባአብዛኛው ግን ተፈጥሮ የሚያደላው ወደ ጽንሱ ስለሚሆን እናትየው ብትጎዳም ለሽሉ የሚያስፈልገው ነገር ይቀጥላል፡፡ ምግብን ማስተ ከል የሚያስፈልገወ ለሁለት ነገር ነው፡፡ አንደኛው ለእራስዋ ለእናትየው ሲሆን በሁለተኛ ደረጃ ደግሞ ጽንሱ ይሆናል፡፡ብዙ ጊዜ እናቶች እርግዝና ሲጀምራቸው የምግብ አለመስማማት ይኖራል፡፡ በዚህ አጋጣሚ ሽሉ ተገቢውን ምግብ ከእናትየው ካላገኘ የክብደት መቀነስ የመሳሰለው ችግር ይከሰ ል፡፡
የህጻናት አነስተኛ ክብደት ይዞ መወለድ ምግብ ከማነስ ብቻም ሳይሆን ከተለያዩ ነገሮች ጋር ይያያዛል፡፡ እንደ ደም ግፊት፣ ስኩዋር የመሳሰሉት ከአመጋገብ ጋር የተያያዙ ችግሮች በእናትየው ላይ ካሉ የጽንሱ ክብደት ሊቀንስ ይችላል፡፡ በተጨማሪም የአንጎል ስራ ላይ ለምሳሌ ትምህርት አቀባበል ፣የስራ ተነሳሽነት የመሳሰሉትን ሁሉ ያላሙዋ ሕጻናት ሊወለዱ ይችላሉ፡፡
የእርግዝናው ጊዜ አልቆ ሲወለዱ ተፈጥሮ መፍትሔ ይዞ ነው እነዚህ ልጆች የሚወለዱት፡፡ ሕጻን በተወለደ ከ30 ደቂቃ እስከ አንድ ሰአት ባለ ጊዜ ውስጥ ጡት መጥባት አለበት፡፡ ልጁ ቀደም ብሎ ጀምሮ ጡት መሳብ ከጀመረ ወተቱ ያለችግር ይመረ ል፡፡ ይወርዳል፡፡ የጡት ወተት ከምግብነቱ በተጨማሪ ሕጻናት በተለያዩ በሽ ዎች እንዳይጠቁ የሚረዳቸው ነው ፡፡ እናትየው በተለያዩ ጊዜያት ያመረተቻቸው መከላከያ ) የሚባሉት አስቀድሞም ለጽንሱ ከመተላለፋቸው በላይ በእናት ጡት ወተት አማ ኝነት ልጁ ያገኛቸዋል፡፡
በመጀመሪያው ሰባሁለት ሰአት ወይንም እስከ አንድ ሳምንት ድረስ ያለው የእናት ጡት ወተት መልኩ ብጫ ሲሆን ይህም በቫይ ሚን ኤ የበለጸገ ወተት ነው፡፡ በአገራችን አጠራር እንግር የሚባለው ይህ ወተት አንዳንድ ጊዜ ቆሻሻ ነው በሚል ሕጻናቱ እንዳይጠቡት ልቦ እንዲፈስ የመደረጉ ሁኔ ትልቅ ስሕተት ነው፡፡ ይህ ወተት የመጀመሪያው ተፈጥሮአው ክትባት መሆኑን ሁሉም ሊያውቅ ይገባል፡፡ እንዲያውም ወርቅ ወተት ተብሎ ነው የሚ ወቀው፡፡
የጡት ወተት ለህጻናቱ ያለጊዜ ገደብ መሰጠት አለበት፡፡ አንዳንድ ጊዜ ለህጻናቱ የሚጠቡበትን ሰአት መድቦ በየሁለት ወይንም ሶስት ሰአት በማለት ለመመገብ መሞከር በጣም ስህተት ነው፡፡ ሕጻናቱ በፈለጉበት ሰአት መጥባት አለባቸው፡፡
እናቶች ጡት ማጥባት በሚጀምሩበት ወቅት አንዱን ጡት ለሕጻኑ ሲሰጡት ሌላኛወ ጡት ሊፈስ ይችላል፡፡ ያ የሚፈሰው ጡት ወተት እንዳይፈስ በሚል ቶሎ ወደዚያኛወ ጡት ሕጻኑን የማዞር ሁኔ ይኖራል፡፡ ነገር ግን ምን ጊዜም ጡት በመጀመሪያው ዙር የሚፈሰው ወተት ሳይሆን ውሀ ነው፡፡ ስለዚህ ሕጻኑ በመጀመሪያው ጡት ውሀውን ከጠጣ በሁዋላ እንደገና ወደሁለተኛው ጡት ሲዞር አሁንም የሚያገኘው ውሀ ነው፡፡ ስለዚህ ሆዱ ይሞላና መጥባቱን ያቋርጣል፡፡ነገር ግን ሕጻኑ መጥባት ያለበት ውሀውን ጨርሶ ወተቱን በደንብ እስኪያገኝ እና ጡቱ ሙልጭ ብሎ ባዶ እስኪሆን እንጂ ሌላኛው ጡት ፈሰሰ ተብሎ አቋርጦ ጡቱን መለወጥ ትክክለኛው የአጠባብ ስልት አይደለም፡፡
እናቶች ጡት በሚያጠቡበት ጊዜ አሰጣጡ የጡቱን ጫፍና የጡቱን ዙሪያ ጥቁሩን ክብ የጡት አ ል ማለት ነው አንድ ላይ በአፉ እንዲጎርስ በማድረግ መሆን አለበት፡፡ በዚህ መልክ ጡቱን እንዲይዝ ከተደረገ የጡት ወተት በደንብ ይመነጫል፡፡ ከዚህ ውጭ ግን የጡቱን ጫፍ ብቻ በመያዝ የሚመጠምጥ ከሆነ ወተትም በደንብ አያገኝም እንደገናም እናትየው ጡቷን ሊያማት ስለሚችል ማጥባትዋን ል ቋርጥ ትችላለች፡፡
ሕጻናት ለስድስት ወር ውሀን ጨምሮ ያለምንም ተጨማሪ ምግብ የእና ቸውን ጡት ብቻ ነው መመገብ ያለባቸው፡፡ የእናት ጡት በቂ ውሀ ስላለው በበረሀ ያሉም እንኩዋን ቢሆኑ በዚህ ምንም ስጋት ሊኖራቸው አይገባም፡፡ እናቶች በስራ ምክንያት እንኩዋን ቀኑን ሙሉ ማጥባት ባይችሉ ጡ ቸውን እያለቡ በንጽህና ይዘው ልጆቻቸውን ሊያጠጡ ይችላሉ፡፡ ነገር ግን አልበወ በጡጡ የሚያስቀምጡ ከሆነ ትክክል አይደለም፡፡ ጡጦ በምንም ምክንያት ለልጆች መሰጠት የለበትም፡፡ የጡት አጠባብና የጡጦ አጠባብ የተለያዩ ነገሮች ናቸው፡፡ ሕጻኑ ጡጦን በቀጥ በመሳብ ወተት የሚያገኝ ሲሆን ጡትን ግን በምላሱ ላንቃው ላይ በመጨመቅ ጭምር ነው ወተት የሚያገኘው፡፡ ሕጻኑ ጡጦን አንዴ ከጀመረ በምንም አይነት ወደጡት መመለስ አይፈልግም፡፡ ምክንያቱም ጡጦን በቀላሉ በመሳብ ወተት እንዲያገኝ ስለሚያስችለው ነው፡፡ ጡጦ በምንም ምክንያት በጊዜያዊነት እንኩዋን መጀመር የለበትም፡፡
ሕጻናት ከስድስት ወር በሁዋላ በአ ባቢው ያለውን ወላጆች የሚመገቡትን መመገብ ይችላል፡፡ ነገር ግን ምግቡ ሕጻናት ሊበሉ በሚችሉበት ሁኔ ተስተ ክሎ ተዘጋጅቶ መሰጠት ለበት፡፡ ለምሳሌ ላላ ያለ ገንፎ ለማዘጋጀት የተለያዩ ምግቦችን በማደባለቅ ...አተር ፣ሽንብራ፣ ስንዱ፣ ጤፍ ፣በቆሎ የመሳሰሉትን በማደባለቅ ከአንዱ የሌለውን በሌላው በማሟላት የተሟላ ነገር በማዘጋጀት ሕጻኑ እንዲመገብ ማድረግ ጠቃሚ ነው፡፡ነገር ግን የጡት ወተቱን የማጥባት ሁኔ ው መቀጠል አለበት፡፡ ሕጻኑ 50% ሀምሳ በመቶ የሚሆነውን ሓይል ሊያገኝ የሚችለው ከጡት ወተት ስለሆነ ቢቻል እስከሁለት አመት ድረስ ማጥባት ይመከራል፡፡ ያ ካልተቻለ ደግሞ ከስድስት ወር በሁዋላ በከብት ወተት በመሳሰለው በመተ ት ወተት እንዳያጡ ማድረግ ይገባል፡፡
ይቀጥላል
***************************
ውፍረት በአብዛኛው ከሕጻንነት ይጀምራል፡፡
ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
ሕጻናትና አመጋገባቸውን በተመለከተ በዛሬው እትም እንግዳችን የሁለት ልጆች እናት ነች፡፡ ልምዱዋ እንዴት እንደነበር እንደሚከተለው ገልጻለች፡፡
* * *
፵ እኔ እድሜዬ ሰላሳ ሶስት አመት ነው፡፡ ስራ አለኝ ፡፡ የትምህርት ደረጃዬ በነርሲንግ ዲፕሎማ በሶሲዮሎጂ ቢኤ ዲግሪ ያለኝ ሲሆን በዴቨሎፕመንት ማናጅመንት ሁለተኛ ዲግሪዬን እየሰራሁ ነው፡፡ ልጆቼ ሁለት ሲሆኑ የመጀመሪያዋ የሰባት አመት ሁለተኛው ልጄ ደግሞ ሶስት አመቱ ነው፡፡
ጡት ማጥባት ለእኔ የምኮራበት ወይንም በትክክል ሰርቸዋለሁ የምለው አይደለም፡፡ ምክንያቱም ሁለቱንም ልጆቼን ከአራት ወር በላይ አላጠባሁዋቸውም፡፡ የመጀመሪያዋን ልጄን ጡት ላለማጥባ ዋነኛው ምክንያት የስራዬ ሁኔ ነበር፡፡ ከወለድኩኝ ከአራት ወር በሁዋላ ወደስራዬ መመለስ ነበረብኝ፡፡ መስሪያ ቤ ና ቤ በጣም የተራራቀ ስለነበር በምሳ ሰአት ተመልሶ ማጥባት ጠዋት ረፈድ አድርጎ መውጣት ማ በግዜ መግባት አልችልም ነበር፡፡ በሁለተኛወ ልጄ ላይ ግን የእራሴ ጥፋት እንጂ ከስራዬ ጋር በተያያዘ ጡት ማጥባት የማያስችል ምንም ችግር አልነበረብኝም፡፡ ሁል ጊዜ የሚገርመኝ ነገር እውቀ ን በተግባር ላይ ማዋል አለመቻሌ ነው፡፡ ጡት ለማጥባት ወይንም የጡት ወተቱን ለማምረት ብዙ መብላት ምንም ፋይዳ እንደሌለው እያወቅሁ ነገር ግን እወፍራለሁ ብዙ አልበላም የሚሉ ምክንያቶች ለራሴ እየሰጠሁ ልጆቼን አላጠባሁዋቸውም፡፡ ልክ እኔ ማጥባ ን ስቀንስ ጡቱም ወተቱን ይቀንሳል፡፡ ስለዚህ ቶሎ ጡጦ ወደመስጠት አዘነብላለሁ፡፡ በእርግጥ በመጀመሪያው ትምህር የነርሲንግ ባለሙያ ስለሆንኩኝ የመጀመሪያውን እንገር የሚባለውን ወተት እንደተለመደው እንገር ነው ብዬ አላፈሰስኩትም፡፡ ሁለቱንም ልጆቼን አጥብቻለሁ፡፡ በአጠባብ ደረጃ ጡቱ በመጀመሪያው ደረጃ ሲጠባ የሚገኘው ውሀ እንደሆነም ስለማውቅ ለልጁ በመጀመሪ የሰጠሁትን ጡት ጥንፍፍ አድርጎ እስኪጠቀም ድረስ ጡቱን አልነጥቅም ፡፡ በዚህ በኩል ለዚያቹ አራት ወር እድሜም ቢሆን ልጆቼን አልጎዳሁዋቸውም፡፡
ጡት በማጥባበት ወቅት አንዱ የእኔ ችግር የነበረውና የማልረሳው ነገር የጡቱ ቁስለት ነው፡፡ እኔ እንዲያውም ጡት ለልጁ በማጉረስ ረገድ በተለይም በመጀመሪያው ወር ላይ ጡት በመስጠቱ ረገድ የእኔ ተሳትፎ የለም ማለት ይቻላል፡፡ ቤተሰብ በተለይም እና ጡቱን ለልጁ ስትሰጥ እኔ የአልጋዬን እራስጌ ይዤ መጮህ ነበር ስራዬ ፡፡ ለዚህ የሚረዳ ብለው ዶክተሩ የሰጡት ማብራሪያ የጡቱን ጫፍ እስከ ጥቁር ክቡ ወይንም ዙሪያው ጭምር አብሮ መስጠትን እኔ ስለማላውቅም ተግባራዊ አላደረግሁም፡፡ እና ወደፊት ለሚወልዱ ሴቶች ይህንን ተግባራዊ ቢያደርጉ በእኔ የደረሰው ያ የሚያስመርር የጡት ቁስለት ይቀርላቸዋል፡፡
ጡት ወተት ለሕጻናት በጣም ወሳኝ ነገር ነው፡፡ ምንም እንኩዋን አኔ ባልፈጽመውም ለሚወልዱ ሁሉ የምመክረው ልጆቻቸውን ጡት እንዲያጠቡ ነው፡፡ ምክንያቱም ምንም ውጣ ውረድ የሌለው ወፈረ ቀጠነ የማይባል በተፈጥሮ ተመጣጥኖ የተሰራ ጽዳት ይጎድለዋል በሽ ያመጣል የማይባል ነገር ስለሆነና የተማሩም ሆኑ ያልተማሩ ሴቶች ሁሉም እኩል ለልጆቻቸወ ሊመግቡት የሚችሉት ተፈጥሮአዊ ነገር በመሆኑ ጡትን ማጥባት ለማንኛዋም እናት ቀላሉና ጠቃሚው ዘዴ ነው፡፡ ልጆቹ ደግሞ ጡት በመጥባ ቸው ምክንያት ለተለያዩ በሽ ዎች ያልተጋለጡ እንደሚሆኑ አረጋግጫለሁ፡፡
እኔ ዛሬ ልጆቼ በተለያዩ ምክንያቶች ጉንፋን ለመሳሰሉት በሽ ዎች በጣም የተጋለጡ ናቸው፡፡ ስለዚህ ልጆቹን ከበሽ ለመከላከል ስል የተለያዩ ምግቦችን መስጠት በተቻለ መጠን ጽዳትን መጠበቅ ጉንፋን ካለበት አ ባቢ ማራቅ የመሳሰሉት የእለት ተእለት ስራዎቼ ሆነዋል፡፡ ጡት ቢጠቡ ኖሮ ግን በቀላሉ ለእነዚህ በሽ ዎች ስለማይጋለጡ ብዙም አድ ሚ ነገር አይከሰትብኝም ነበር፡፡ በየጊዜው ከህጻናት ክሊኒክ ደጅ አልጠፋም፡፡ በሽ ውን ለመከላከል የሚረዱ ምግቦችንና የተለያዩ ደጋፊ ነገሮችን ለማሟላት ስል ወጪዬም ከፍተኛ ነው፡፡ ምንጊዜም የማዝንበት ነገር በመጀመሪያው ትምህር በመጠኑም ቢሆን ወደ ሕክምናወ ያዘነበልኩ ቢሆንም ልቼን ጡት ለማጥባት ስላልተጠቀምኩበት ልክ አይደለሁም በማለት እራሴን እወቅሳለሁ፡፡፶
* * *
ባለፈው ሳምንት በጡት ማጥባት ዙሪያ የተለያዩ ማብራሪያዎች የሰጡን ዶክተር መንግስቱ ፈሰ በዚህ እትም ጡት ስለመጥባት ብቻ ሳይሆን የህጻናትን አመጋገብ በሚመለከትም መሰረ ዊ የሆኑ ነጥቦችን ለአምዱ አ ፍለዋል፡፡ * * *
ሕጻናት እስከ ስድስት ወር ድረስ ከጡት ወተት በስተቀር ውሀን ጨምሮ ሌላ ምንም ሊሰጣቸው አይገባም ፡፡ከስድስት ወር በሁዋላ ግን እንደአ ባቢያቸወ ማለትም ወላጆቻቸው ለምግብነት የሚጠቀሙበትን ማንኛውንም ምግብ በተጨማሪነት መውሰድ ይኖርባቸዋል፡፡ ለምሳሌ ጤፍ ፣በቆሎ ፣ስንዴ ፣ገብስ ...፺ወዘተ፻እንዲሁም ቅጠላቅጠሎችን ፍራፍሬዎችን እንደ ካሮት፣ ድንች፣ የመሳሰሉትን ሁሉ ጨምሮ መመገብ ተገቢ ነው፡፡ ትልቁ ነገር ግን አሰራሩ ለልጆች በሚመች መንገድ መሆን አለበት፡፡ ሳይንሱ ካርቦሀይድሬት ፣ፕሮቲን ፣ሚኒራል ፣ቫይ ሚን በሚል የከፋፈላቸውን ጠቃሚ ነገሮች በሙሉ ሊያገኙ በሚችሉበት መንገድ የምግብ አይነቶቹን አቀላቅሎ በመስራት ላላ ባለ የገንፎ መልክ ወይንም ለአጥሚት በሚሆን መንገድ አዘጋጅቶ ለሕጻናቱ መስጠት ይገባል፡፡
ሌላው ለሕጻናቱ በጣም አስፈላጊ የሆነው ንጥረ ነገር አዮዲን ነው፡፡ አዮዲን ለአእምሮ እድገት ወሳኝ የሆነ ንጥረ ነገር ነው፡፡በአመጋገብ ውስጥ የአዮዲን እጥረት ካጋጠመ የእንቅርት በሽ የሚከሰት ሲሆን ከዚህም በላይ በተለይም ሕጻናትን ለአእምሮ ዝግመት እና ለነርቭ በሽ ያጋልጣቸዋል፡፡ አዮዲን ብዙ ጊዜ ተፈጥሮአዊ ከሆኑ ምግቦች የሚገኝ ቢሆንም ነገር ግን በቂ አይሆንም፡፡ ስለዚህም አዮዲንን በተጨማሪነት ማግኘት ያስፈልጋል፡፡ አዮዲንን በጨው ውስጥ በቀላሉ ማግኘት ይቻላል፡፡ በእርግጥ አዮዲን የሌለው ጨውም ይኖራል፡፡ አዮዲን ያለውን ጨው በመጠቀሙ ረገድ በሚበስለወ ምግብ ውስጥ ጨውን አስቀድሞ በመጨመር ምግቡ ሲበስል አብሮ ሲንተከተክ ከዋለ አዮዲኑ ስለሚጠፋ ይህ ትክክለኛወ ዘዴ አይደለም፡፡ ቢቻል ምግቡ ተሰርቶ ሲቀርብ ካልሆነም ከእሳት ላይ ሲወጣ ጨው ቢጨመር አዮዲኑ ሳይጠፋ መመገብ ያስችላል ፡፡ ባጠቃላይም ሕጻናቱ አዮዲን ከምግባቸው ጋር እንዲያገኙ ማድረግ ጤነኛነትን ያላብሳቸዋል ፡፡
ሰዎች በሕይወ ቸው ዘመናቸው የሚቸገሩበት የመወፈር ሁኔ የሚጀምረው በአብዛኛው ከሕጻንነት እድሜያቸው ነው፡፡ ጥናቶች እንደሚያስረዱት በሕጻንነት እድሜ የሚኖረው የአመጋገብ ሁኔ ለውፍረት ያጋልጣል፡፡ ለምሳሌ የጡት ወተት የሚመገቡ ልጆች ጡቱ ሲሰጣቸው የተመረተውን ወተት ጨርሰው ስለሚጠቡ ጡቱ ባዶ ስለሚሆን መጥባ ቸውን ያቆማሉ፡፡ ነገር ግን በጡጦ የሚመገቡ ከሆነ ወተቱ ሲያልቅ ወዲያው ተጨማሪ ወተት ሊሞላ ስለሚችል ያለምንም ገደብ መጠጣት ስለሚችሉ የምግብ ፍላጎ ቸውን በእጥፍ እየጨመረው ይሄዳል፡፡ ስለዚህ ሌላም ምግብ ሲሰጣቸው መጠኑ በዚያው ልክ እያደገ ስለሚሄድ የመወፈር እድላቸው ከፍተኛ ይሆናል፡፡ ሕጻናቱ በሰባት እና ስምንት ወር እድሜያቸው ከአንድ አመት በላይ በሚሆን እድሜ ክብደ ቸው ይለ ል ፡፡ በሕጻንነት እድሜ በተለይም ለተለያዩ በርገር፣ ጣፋጭ፣ ስብነት ያለቸውን ምግቦችን የመሳሰሉትን ከልክ በላይ መውሰድ ወደፊት በሚኖረወ ሕይወት ለውፍረትና ለተለያዩ ሕመሞች ሊያጋልጥ ስለሚችል መወገድ የሚገባው ልምድ ነው፡፡
አንዲት እናት ጡት በም ጠባበት ወቅት ለእራስዋ ተጨማሪ ምግቦችን መመገብ ይኖርባ ል፡፡ ያ ማለት ግን የወተት ምርቱ እንዲጨምር ሳይሆን የእርስዋ ሰውነት እንዳይጎዳ ነው፡፡ ነገር ግን አንዳንድ ጊዜ
የሚሰማወ ነገር ምግብ ስለማልመገብ ወተት የለኝም የሚል ነገር አለ፡፡ መ ወቅ ያለበት ነገር ግን ወተቱ ሊኖር የሚችለው
ሕጻኑ
ስለሚጠባው
እንጂ
እናትየው
ምግብ ስለበላች አለመሆኑን ነው፡፡ የጡት ወተት እንዲመረት እናትየው
ዘና ያለች መሆን አለባት ፡፡ እናትየው
የምትጨነቅ ከሆነ የጡት ወተቱ እየደረቀ ነው
የሚሄደው፡፡ በአገራችን ባህል አንዲት እናት ወተት እንዲኖራት ቆሎ
መብላት በዚያ ላይ ጠላ የመሳሰሉትን መጠጦች መጠጣት የመሳሰለው
ልምድ አለ፡፡ ያ በእርግጥ ጥሩ ጎን አለው፡፡ በልማዱ እንደሚ መነው
ግን ወተቱ በሚወሰደው
ምግብ ምክንያት ባይመረትም ነገር ግን እናትየው
ቆሎ
በመብላቷ አንድ የምግብ አይነት ወስዳለች ስለዚህ ለእራስዋ አትጎዳም ማለት ነው
፡፡ ጠላ የመሳሰሉትን መጠጦች በመውሰዱዋ ደግሞ ከጭንቀት ትገላገላለች፡፡ ስለዚህም ዘና ስለምትል ጡትዋ ወተት እንደልብ ሊያመርት ይችላል፡፡
ጡትን የማጥባት ሁኔ ከጤና ጋር በተያያዘ አንዳንድ ሊተኮርባቸወ የሚገባቸወ ነገሮች አሉ፡፡ እናትየው ለምሳሌ የሳንባ በሽ ወይንም ቲቪ ቢይዛት ልጁዋን በም ጠባ ጊዜ ልትተነፍስበት ስለምትችል በሽ ው እንዳይተላለፍበት መጠንቀቅ ያስፈልጋል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ እንደ ጡት ካንሰር የመሳሰሉት ሕመሞች በእናትየው ላይ ቢከሰቱ ቁስለት የመሳሰሉት ነገሮች ስለሚኖሩ ወደ ሐኪም ዘንድ መሄድና መመ ከር ተገቢ ይሆናል፡፡ ከኤችአይቪ ኤይድስ ጋር በተያያዘ ግን እናቶች የሐኪም ምክር ሳይለያቸው ጡ ቸውን ማጥባት እንደሚችሉ ተረጋግጦአል፡፡ከዚህ ውጭ ግን ብዙሀኑ እናቶች ጤነኞች ስለሆኑ በተገቢው መንገድ ልጆቻቸውን ጡት በማጥባት ጤነኛ የሆኑ ልጆችን ማሳደግ ይጠበቅባቸዋል ፡፡ እናትየው የጡት ወተት ማጥባት እንደማትችል በሕክምና ባለሙያ ከተረጋገጠ ግን በከፍተኛ ጥንቃቄና ዝግጁነት በፋብሪካ የተዘጋጀ ወይንም የከብት ወተትን ለልጆች መመገብ ግድ ይላል፡፡
****************************************************
... ወሲብ በመፈጸሙ ረገድ ...የሚጎድላት ነገር የለም፡፡
ፀሐይ ተፈረደኝ... ከኢሶግ
በዚህ እትም ለንባብ ያልነው ከማህጸን ጋር በተያያዘ የሚከሰቱትን የተለያዩ እጢዎች አፈጣጠርና አወጋገዳቸውን ነው፡፡ እነዚህን ነጥቦች በሚመለከት ወደ ባለሙያ ያመራነውም ሁለት የተለያዩ ጥያቁዎችን መሰረት በማድረግ ነው፡፡ የመጀመሪያው ጥያቄ የሚከተለው ነው፡፡
፵ለማህጽንና ጽንስ ሐኪሞች ማህበር እንደምን ሰነበ ችሁ እኔ አንድ የማዝንበት ገጠመኝ ስላለኝ ይህንን ደብዳቤ ላደርሳችሁ ተገደድኩ፡፡ ባለቤ እኔን ለማግባት በነበረወ ፍላጎት በቤተሰብ ውስጥ ከፍተኛ አለመግባባት ተፈጥሮ የነበረ ቢሆንም እሱዋን ካላገባሁ ሞቼ እገኛለሁ በማለቱ ምክንያት ተዳርኩለት፡፡ እኔ በእርግጥ ልጅነት ስለነበረኝ ብዙም ፍቅር ወይንም ጥላቻ አልነበረኝም፡፡ ከተጋባን በሁዋላ ግን ልጅ መውለድ ቀጣዩ የሚናፈቅ ነገር ቢሆንም ቢጠበቅ ቢጠበቅ ግን እውን ሊሆን አልቻለም፡፡ አገባለሁ አ ገባም የሚለው ነገር አበቃና አሁን ደግሞ ሌላ ሪክ ቀጠለ፡፡ የእርሱ ቤተሰቦች ልጅ የማትወልድ ሴት ናት እንዴ ያገባሀት እያሉ ጥያቄ ማንሳት ጀመሩ፡፡ እሱም ይህንኑ ጥያቄአቸውን ያስተጋባ ጀመር፡፡ እግዚአብሄር ካልሰጠን እኔ ድያ ምን ማድረግ እችላለሁ የሚል ሆነ መልሴ፡፡ በሁዋልም የተለያዩ የጤና መጉዋደል ስሜቶች ስለነበሩኝ ወደሐኪም ቤት ስሄድ ከማህጸኔ ውስጥ እጢ እንዳለና ካልወጣም ልጅ ማርገዝ እንደማልችል ተነገረኝ፡፡ እኔና ባለቤ ከተጋባን ገና ሶስት አመት ገደማ ሲሆነን በስምምነት እጢው ከማህጸኔ ውስጥ እንዲወጣ እና ልጅ ማግኘት እንድንችል በመናፈቅ ከሆስፒ ል ገባሁ፡፡ ከዚያም ክሜ ስወጣ ባለቤ የወሰደኝ ወደ እና ቤት ነበር፡፡ ለምንድነው ወደቤ ችን የማልሄደው ስለው ስለው እንድ ርፊ... በደንብ እንዲያስ ምሙሽ ነው የሚል ነበር መልሱ፡፡ ወደ አስራ አምስት ቀን ገደማ መለስ ቀለስ አለና ከዚያ በሁዋላ ግንኙነቱ በስልክ ሆነ፡፡ ከአንድ ወር በሁዋላ የስልኩ ግንኙነትም ቀረ፡፡ እና ቤት ወደ ሶስት ወር እንደሆነኝ በቃኝ አሁን ወደበ እሄዳለሁ ስል ቤተሰቦቼም ተከላከሉኝ፡፡ ምንድነው ምክንያቱ ብዬ ብጠይቅ ማህጸንሽ ተከፍቶ ሲ ይ ከእጢው ባሸገርም ሌላ ችግር ስለተገኘ ማህጸንሻን በጠቅላላው ነው ሐኪሞቹ ያወጡት የሚል መልስ ተሰጠኝ፡፡ ለጊዜው ብደነግጥና በጣም ባዝንም ወደሐኪም ቤቱ ተመልሼ ስለሚቀጥለው ሁኔ ዬ ስጠይቅ ...በቃ ልጅ አትወልጅም እንጂ ሌላ ምንም ችግር የለም ብለው አስረዱኝ፡፡ ባለበ ን የአንተ ፍላጎት ልጅ ማግኘት ብቻ ነውን ብዬ ብጠይቀው አይ...አይደለም ...ነገር ግን ከእንግዲህ በሁዋላ በቃ ...ሴት ስላይደለሽ አልፈልግሽም ብሎ ትዳሩን በቃኝ አለ፡፡ ይህ ግን ለብዙዎች ግልጽ መሆን ስለሚገባወ እባ ችሁ ባለሙያ አነጋግሩ፡፡ ፶
እስከዳር ተፈራ፺ከቦሌ፻
* * * *
ሁለተኛውን ጥያቄ በአ ል ያቀረበችልን እንግዳ ጠየም ያለች ቁመናዋ የሚያምር ቦርጭ የሚባል ነገር ጨርሶውኑ የሌላት ባጠቃላይም ጥሩ ቁመና ያላት ነች፡፡ ፵አሁን እንዲህ የም ምሪ ነሽ የሚለውን አስተያየት ስሰማ በጣም ነወ የሚገርመኝ፶ አለች፡፡ ለምን?...የኛ ጥያቄ ነበር፡፡፵ እኔ ከአንድ አመት በፊት እጅግ የማስጠላ እንዲያውም ድርስ ማለትም የዘጠኝ ወር እርጉዝ የምመስል ሴት ነበርኩ፡፡ እየዋለ እያደረ እንዲያውም ሕመም ይሰማኝ ጀመር፡፡ በሁዋላም ወደሐኪም ቤት ስሄድ በከፍተኛ ደረጃ ያደገ እጢ በማህጸኔ ውስጥ እንዳለና በኦፕራሲዮን መወገድ እንዳለበት ተነገረኝ፡፡ እኔም በጣም ነበር ያዘንኩት፡፡ ተመልሼ ሰው ሆኜ ቆሜ እሄዳለሁ የሚል እምነት አልነበረኝም፡፡ ኦፕራሲዮን ስደረግ ግን ወደ አስራ አምስት ኪሎ የሚደርስ እጢ ነበር የተወገደልኝ፡፡ ያንን ያደረጉልኝን ሐኪም እንደገና እንደፈጠሩኝ ነው የምቆጥራቸው፡፡ለመሆኑ ሴቶቹ እንደዚህ የሰውን ሰውነት ቅርጽ እስከማበላሸት የሚደርስ እጢ በማህጸናቸው ውስጥ ሊፈጠርባቸው እንደሚችል ያውቁ ይሆን? በተለይም በገጠር አ ባቢ ወይንም የህክምና ተቋም በሌለበት አ ባቢ ያሉ ሴቶች የማይወለድ ልጅ አርግዘዋል እየተባሉ ስንቶቹ ይሆኑ እጢውን እንደተሸከሙት ለህልፈት የሚዳረጉ? እባ ችሁ ይህንን ሴቶቹ እንዲያውቁት ብ ደርጉት ጥሩ ነው የሚል ጥቆማ ልሰጣችሁ እወዳለሁ፡፡፶
አልማዝ ይሌ ፺ከ ዛንቺስ፻
* * * *
ቀደም ሲል ያነበባችሁዋቸውን መልእክቶች መሰረት በማድረግ በማህጽን አ ባቢ ስለሚፈጠሩ እጢዎችና ስለሚያደርሱት ጉዳት እንዲሁም በምን መልክ ሊወገዱ እንደሚችሉ የሚነግሩን ባለሙያ ዶክተር መብራቱ ጀምበር ይባላሉ፡፡ ዶ/ር መብራቱ ጀምበር በከዲስኮ ሆስ ል የማህጸንና ጽንስ ሕክምና እስፔሻሊስት ናቸው ፡፡
* * * *
ኢሶግ/ የማህጸን እጢ አፈጣጠር ምን ይመስላል?
ዶ/ር የእጢ አይነቶች ብዙ ናቸው፡፡ ነገር ግን በአብዛኛው , ፋብሮይድ ወይንም ማዮማ የሚባለው ነው የሚከሰተው፡፡ የማህጸን እጢ ሲባል ፺ )ኦቫሪያን ሲስት ማለትም የእንቁላል እጢ የሚባልም አለ፡፡ ባጠቃላይም ጠጣር እጢና ውሀ የቋጠረ እጢ ተብሎ ሊለይ ይቻላል፡፡ የማህጸን እጢ የሚባሉት የሚበቅሉበት ቦ እንቁላሉ ላይ አለበለዚያም ዋናው ማህጸን ውስጥ ወይንም ከውጭ እንዲሁም ከማህጸን በሩ አ ባቢ ሊሆን ይችላል፡፡ በማህጸን ውስጥም ሆነ ውጭ የሚበቅሉት እጢዎች በኪሎ ከበድ ሊሉ ይችላሉ፡፡ ለምሳሌ ፋይብሮይድ ወይንም ማዮማ ፺9-15፻ከዘጠኝ እስከ አስራ አምስት ኪሎ ግራም ገደማ እስኪመዝን ሊያድግ ሲችል የእንቁላል እጢ ግን እስከ ፺30፻ሰላሳ ኪሎ ግራም ድረስ ሊያድግ ይችላል፡፡ እነዚህ የእጢ አይነቶች እርግዝናን የሚከለክሉም የማይከለክሉም አሉ፡፡ እርግዝና የሚከለክሉት በማህጸኑ ግድግዳ ውስጥ የሚፈጠሩት ሲሆኑ እነዚህም ተግባራቸው የሴቷ እንቁላልና የወንዱ ዘር እንዳይገናኝ ወይንም ተፈጥሮ ትክክለኛው እድገቱ እንዳይከናወን ማገድ ነው፡፡ እነዚህ እጢዎች ኪሎአቸው እያደገ በሄደ ቁጥር እጢው ያለባት ሴት ጤና በእጅጉ እየ ወከ ይመጣል፡፡
ኢሶግ/የማህጸን እጢ ማህጸኑ እስኪወጣ የሚያደርሰው በምን ሁኔ ላይ ሲገኝ ነው?
ዶ/ር ማህጸን በኦፕራሲዮን እንዲወገድ ወይንም እንዲወጣ ከሚያደርጉት የእጢ አይነቶች ለምሳሌ አንዱ ፋብሮይድ ወይንም ማዮማ የሚባለው ነው፡፡ ፋብሮይድ ወይንም ማዮማ በአፈጣጠሩ ያያዘው ቦ ፣ስፋቱ፣ ትልቅነቱ ወይንም መጠኑ ሁሉ ይወስነዋል፡፡ የሚበቅልበት ቦ ም ከማህጸን ከውስጠኛወ ግድግዳ ላይ ሊሆን ይችላል፡፡ ፋብሮይድ ዋና አ ሉ ወይንም ከውጭ አ ሉ ሆድ ውስጥም ሊበቅል ይችላል፡፡ በእርግጥ ከማህጸን ውጭ ሆኖ በሆድ ውስጥ ያለው ብዙም ጉዳት አያመጣም፡፡ ከማህጸን ውስጥ ግድግዳወ ላይ ያለው እጢ ግን የወር አበባ ያበዛል፡፡ የደም ማነስም ያስከትላል፡፡ የደም አፈሳሰሱና ሕመሙ ሁሉ ከበድ ይላል፡፡ ከማህጸን ውስጥ ግድግዳ ላይ ያለው እጢ ልክ ሉፕ እንደሚባለው የወሊድ መከላከያ እርግዝናውንም ይከላከላል፡፡ስለዚህ ማህጸኑ እንዲወጣ ወይንም እንዲቆይ የሚለውን ለመወሰን የዚህ እጢ ያለበት ሁኔ ይወስነዋል፡፡
ኢሶግ/ እጢው በኦፕራሲዮን ከወጣ በሁዋላ እራሱን ይተ ል?
ዶ/ር እጢው እራሱን ይተ ል አይተ ም የሚባለውን ነገር ለማስረዳት ከሚኖረው አስቸጋሪ ሁኔ የሚመጣ ነው፡፡ ለምሳሌ ፋብሮይድ ወይንም ማዮማን ስንመለከት በኦፕራሲዮን ወቅት ያሉት እጢዎች በሙሉ ከማህጸን ተለቅመው ከወጡ በሁዋላ ሌሎች ለጊዜው የማይ ዩ ነገር ግን ቀድሞውኑም ያቆጠቆጡት ያድጋሉ እንጂ በኦፕራሲዮን የተወገደው እጢ እራሱ ተመልሶ አያድግም ፡፡
ኢሶግ/ የማህጸን እጢ የተፈጠረባት ሴት የማርገዝ እድሉዋ እስከምን ድረስ ነው ?
ዶ/ር አንዲት ሴት እርግዝናን ከማቀዱዋ በፊት ማድረግ ያለባት የጤና ምርመራዋን ማ ሄድ ነው፡፡ለእጢም ብቻ ሳይሆን ለማንኛውም የውስጥ ደዌ ሕመም ጭምር ከእርግዝና በፊት ቅድመ ምርመራ ማ ሄድ እርግዝናውን ጤናማ በሆነ ሁኔ ለመቀጠል ያስችላል፡፡ የማህጸን እጢንም በተመለከተ ሴትየዋ ከማርገዝዋ አስቀድሞ ምርመራ አድርጋ ከሆነ እጢው ያለበት ሁኔ እንዲ ይ ይረዳል፡፡ ፋብሮይድ ወይንም ማዮማ በማህጸንዋ ውስጥ ያለባት ሴት በተቻለ መጠን ያደጉት እጢዎች ተለቅመው ወጥተው እርግዝናዋን እንድትቀጥል ይደረጋል፡፡ ምክንያቱም የተፈጠሩት እጢዎች ከወጡ በሁዋላ ሌሎቹ ማለትም ያቆጠቆጡት እጢዎች እስኪያድጉ ድረስ ጊዜ ስለሚሰጥ ያለ ችግር ልጅን ለማግኘት ያስችላል፡፡ በእርግጥ ሁሉም እጢ ያለባቸው ሴቶች እጢው ተወግዶ ልጅ ለመውለድ ይችላሉ ማለት አይደለም፡፡ ነገር ግን እጢው እና የማህጸኑ የጤነኛነት ሁኔ ያለበት ደረጃ ሁኔ ውን ይወስነዋል፡፡ ለማንኛውም ማንኛዋም ሴት ልጅ ለመውለድ ስትፈልግ ከማርገዝዋ አስkÉV ÖpLL U`S^ ”ÉÅ`Ó ÃSŸ^M::
›=fÓ/ TIç” uÖ=ኢሶግ/ ማህጸን በእጢም ሆነ በሌላ ሕመም ምክንያት ሲወገድ ከሴትነት ተፈጥሮ ጋር ያለው
ግንኙነት ምንድነው?
ዶ/ር በዚህ ጉዳይ ላይ አንድ የማዝንበትና ሁልግዜ የማስ ውሰው ነገር አለ፡፡ በአንድ አጋጣሚ
ማህጸኑዋ የተጎዳ ሴትን ኦፕራሲዮን አድርጌ ነበር፡፡ ይህች ሴት ኦፕራሲዮን ፺ቀዶ ሕክምና ባይደረግላት ኖሮ ምናልባትም ልትሞት ትችል ስለነበር ሴትየዋን ለማትረፍ ሲባል ነው እርምጃው የተወሰደው፡፡ ነገር ግን ከሕክምናው በሁዋላ ባልየው የወሰደው እርምጃ ትዳሩን ማቋረጥ ነበር፡፡ በጣም ነው ያዘንኩት፡፡ ሁሉም ሰው ይሔንን ሊረዳውና ሊያውቀው ይገባል፡፡ የማህጸን ዋና አ ል ወይንም ውስጡ በኦፕረሲዮን፺ቀዶ ሕክምና፻ ተወገደ ማለት የውጭው አ ል ወይንም የወንድና የሴት ግንኙነት እንዲኖር የሚፈቅደው ክፍል አብሮ ተወገደ ማለት አይደለም ፡፡ በእርግጥ ሴትየዋ ልጅ መውለድ አትችልም ፡፡ ከዚህ ሌላ ግን ሴት በመሆኑ ረገድ ወይንም ወሲብ በመፈጸሙ ረገድ ምንም የሚጎድላት ነገር የለም፡፡
*********************************
ትዳር ለመመስረት... መጠናናት...እስከምን ድረስ?
ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
ትዳር ለመመስረት መጠናናት ተገቢ ቢሆንም ደረጃው ግን እስከምንድረስ ነው ለሚለው ሪክዋን ል ፍለን የወደደችው በቅጽል ስሟ ሳቂ ከኮተቤ ነች፡፡ ሳቂ ከልጅነት አሁን እስከአለችበት ድረስ ትዳርን በመመስረቱ ረገድ ያሳለፈችውን ልምዱዋን ለአንባቢ ይድረስልኝ በማለት በጽሁፍ አድርሳናለች፡፡
* * * *
እኔ ተወልጄ ያደግሁት በአዲስ አበባ ቡራዩ አ ባቢ ነው፡፡ እናም እኔ ብዙም የከተማ ብዙም የገጠር ልጅ አይደለሁም ማለት እችላለሁ፡፡ ከሁለቱም ትንሽ ትንሽ በመያዝ መሀል ላይ ሆኜ ነው ያደግሁት፡፡ በእድሜዬ ገና ከፍ ማለት ስጀምርም ለትዳር የሚፈልጉኝ ሰዎች ጥያቄያቸውን ለቤተሰብ ያቀርቡ እንደነበርም አስ ውሳለሁ፡፡ ትዳርን በሚመለከት አንድ የማልረሳው ገጠመኝ አለኝ፡፡ ገና የሰባተኝ ክፍል ተማሪ ሆኜ አንድ በእድሜያቸው ትልቅ የሆኑ በሙያቸው ዳኛ ይሁኑ ጠበቃ ብቻ ከሁለቱ በአንዱ ሙያ የተሰማሩ ሰው ለትዳር እንደሚፈልጉኝ ገልጸው ሽማግሌ ይል ሉ፡፡ አባ ም በጣም ተናድዶ ምንስ ቢሆን እንዴት ከእኔ ከአባቷ በእድሜ ለሚበልጡ ሰው ልጄን እድራለሁ በማለት እምቢ ይላል፡፡ አባ ለትዳር የሚፈልጉኝ ሰዎች ጥያቄ ሲያቀርቡ እንደአመጣጣቸው እየመለሰ ትምህር ን እንድማር ያበረ ኝ ነበር፡፡ እና ደግሞ በበኩሏ እምነቷና ስጋቷ ከአባ የተለየ ነበር፡፡ ይህች ልጅ የደረሰች ነች... በሁዋላ ችግር እንዳይከሰት...ስትል አባ ም በበኩሉ ምንድነው የሚከሰተው ችግር ...?ልጅ እንዳትወልድ ማለትሽ ነው ...?እሱዋ ደህና ትሁን ትማር እንጂ የምትወልደውን ልጅ ለማሳደግ አ ንስም የሚል ነበር የአባ መልስ፡፡ በዚህ በዚህ አባ ን በጣም እወደዋለሁ አከብረዋለሁ፡፡
የዚህ ሪክ ባለቤት እኔ ሳቂ ድያ የአባ ን ፍላጎት ጠንቅቄ በመረዳ በትምህር ጎበዝ እየሆንኩ ከደረጃ ደረጃ መሸጋገሬን ቀጠልኩ፡፡ ብዙ ጉዋደኞቼ አንዳንዶቹም በፈተና ሲወድቁ ሌሎቹ ደግሞ ሲዳሩ ... ብቻ በተለያዩ ምክንያቶች ከትምህር ቸወ ሲፈናቀሉ እኔ ግን የብሄራዊ ፈተናዬን በሚገባ አልፌ ወደ ዩኒቨርሲቲ ገባሁ፡፡ በጊዜው ይሰጥ የነበረውን የሶሻል ሳይንስ ትምህርትም ለመማር ቻልኩ፡፡ ዛሬ ከአንድ ዲግሪም አልፌ ሁለተኛ ዲግሪዬን ይዣለሁ፡፡ ሶስት ልጆችም አፍርቻለሁ፡፡ እራሴን ለማስተዳደር ተገቢውን አቅም አጎልብቻለሁ፡፡
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመማር ላይ ሳለሁ ለጉዋደኝነት ይፈልጉኝ የነበሩ ሰዎች በር ነበሩ፡፡ ከተማሪው ጀምሮ እስከ አስተማሪው ድረስ ማለት ይቻላል በተለያዩ መንገዶች ፍላጎ ቸውን የሚገልጹ ነበሩ፡፡ እኔም ያ... ከግማሽ ገጠሬነት እና ግማሽ ከተሜነት ይዤው የወጣሁት ተደብቆ የነበረ ውበት አሁን ወደለየለት የከተማ አኑዋኑዋር ሲለወጥ ውበ ቀላል እንደአልሆነ ነበር ከሴት ጉዋደኞቼም ይነገረኝ የነበረው፡፡ስለዚህ የወንዶቹን ጥያቄ በቀላሉ መመለስ አስቸግሮኝ ነበር፡፡ እኔ ግን ትዳርን በመመስረቱ ረገድ አባ ይናገር የነበረውን ነገር ሙሉ ለሙሉ ተቀብዬ ልክ በዩኒቨርሲቲው የአንደኛ አመት ትምህር ን እንዳጠናቀቅሁ ነበር ከትምህር ጎን ለጎን ለትዳር የሚሆነኝን ሰው ማጥናት የጀመርኩት፡፡ ለትዳር የሚሆንን ሰው ማጥናት ተገቢና ጠቃሚ መሆኑን ከአባ ብቻ ሳይሆን እኔም በትምህርቱ አለም እያለሁ ካገላበጥኩዋቸው ሰነዶች እና ከተለያዩ ምንጮች ለመረዳት ችያለሁ፡፡
ትዳርን ከመመስረት በፊት የትዳር ተጉዋዳኙን ማንነት ማወቅና የሰመረ ኑሮን መመስረት በተመሰረተው ቤት ውeØ ŸT>•\ u?}cx‹ ËUa uÒ^ ¾T>Áð\ª†¨< MЋ ”Ç=G<U uG<K~U ¾ƒÇ` Ñ<ªÅ—V‹ uŸ<M LK< u?}cx‹ ”Ç=G<U Iw[}cw Ÿ²=ÁU c=ÁMõ K›Ñ` ßU` ÖnT> ¾J’< KMTƒU }Ñu=¨<” ›e}ªê* K=Áu[¡~ ¾T>‹K< ¾Iw[}cw ¡õKA‹” KTÓ–ƒ ¾T>[Ç u?}cv© }sU” ”ÅSõÖ` ÃqÖ^M:: eKJ’U Ÿ›Ç=e ›uv ¿’>y`c=+ uÑvG< Ÿ›”É ›Sƒ ËUa KƒÇ` ¾T>J’˜” c¨< uTØ“~ [ÑÉ ›e` ›Sƒ ÁIM ðωKG<::
’@ dm ³_ uÉT@ ¨Å cLd eU”ƒ ›Sƒ ¾Å[eŸ< eJ” ƒÇ` ¾Á´Ÿ<ƒ Ó” uGÁ ²Ö˜ ›S}? ’¨<:: MЋ” uS¨<KÆ [ÑÉU ”Ç=G< T^^p ¾T>vK¨<” ’Ñ` dMÖkU „KA „KA ’¨< ¾¨KÉŸ<ª†¨<:: U¡”Á~U uÉT@ Ÿõ ካMŸ< uG<ªL MЋ” KS¨<KÉ vew U“Mvƒ ¾Ö?“ ‹Ó` ÁKv†¨< MЋ ”ÇM¨MÉ eKcÒG< ’¨<::
KƒÇ` ¾T>J’˜” c¨< uTØ“~ [ÑÉ ¾‰MŸ<ƒ” ›É`Ñ@›KG< w LÑv¨< ¾¨c”Ÿ<ƒ”“ ÁÑvG<ƒ” ¾feƒ MЊ” ›vƒ KG<Kƒ ›Sƒ ÁIM ¾õp` Ñ<ªÅ—¨< J–@ ›dMôÁKG<:: Ÿõp[— Ò` u×U }Óvw}“M:: }ªÅ“MU:: u²=I [ÑÉ ÔÅK ¾UK¨< U”U ’Ñ` ›M’u[U:: ¾kÉV¨< õp[— G<ªLU ¾ƒÇ` Ñ<ªÅ— uƒUI`~ ›KU Ÿ’@ G<Kƒ ›Sƒ kÉV ’¨< ¿’>y`c=+¨<” ¾Kkk¨<:: uÉT@U ¨Å ›^ƒ ›መት ያህል ይበልጠኛል፡፡ ባለቤ በጣም ቆንጆ ነው፡፡ በዚያ ላይ በጉዋደኝነ ችን ጊዜ ባህርይው በጣም የሚገርም ነበር፡፡ በቃ ...ሁሉም ነገር አንቺ እንዳልሽ የሚለኝ ሰው ነበር፡፡ እንዲያውም ከእርሱ በፊት የነበረኝን ጉዋደኛዬን ሳስበው አንዳንድ ጊዜ ፈጣሪ ሰዎችን በስንት አይነት መንገድ እንደሚፈጥር እስከሚገርመኝ ድረስ ነው የማነጻጽረው፡፡ የቀድሞው ጉዋደኛዬን ጥያቄዎች ለመመለስ እጅግ ነበር የምቸገረው፡፡ የት ነበርሽ? ከነማንጋር ዋልሽ ?ለምን ይሄንን ለበስሽ? እውሸትሽን ነው አትወጂኝም ...ሌላም ሌላም የማይሆኑ ጥያቄዎችን የሚያነሳና ሁልጊዜ የሚያስጨንቀኝ ሰው ነበር፡፡ ይኼኛወ ግን ምንም አይነት አስቸጋሪ ጥያቄ የማያነሳ ሁሉም ነገር በኔ ፈቃድ እንዲሆን የሚፈልግ በቀጠሮአችን ወቅት ያለምንም ችግር የሚገኝ ለእኔም የሚያስፈልገኝን ነገር በብቃት የሚያሟላ ሰው ነበር፡፡ ስለሆነም አሁን በትክክል የማገባውን ሰው ስላገኘሁ ትዳር መመስረት እችላለለሁ የሚለውን ሀሳቤን ለአባ አቅርቤ ባለበ ም ባህሉ በሚፈቅደው መሰረት ሽማግሌውን ልኮ ለጋብቻው ሁኔ ዎች ተመቻቹ፡፡
...እናስ ...ሳቂ ...ትዳር እንዴት ነው? ብትሉኝ... አገር ጉድ ይለኛል ባልል በሰርጌ ማግስት ነበር ጣጣ ሳላበዛ ወደአባ ቤት የምመለሰው፡፡ ምን ሆንሽ? ብትሉኝ...ያ ለሁለት አመት ያህል ከመሬት ተነጥፌ ተረማመጅብኝ ይለኝ የነበረ ሰው ልክ ከቀለበቱ ጀምሮ ትክክለኛውን ባህርይውን ማሳየት ስለጀመረ ነው ይሆናል መልሴ ...፡፡ መጠሪያ ስሜ በተጨማሪ ሳቂ መባሉ ከልጅነ ጀምሮ መሳቅ ስለምወድ ነው እንጂ ዋናው ስሜ ሌላ ነው፡፡ ዲያ ባለቤ የቀለበቱ እለት ምን አለ መሰላችሁ ?
- ምን ለሚያልፈው ለሚያገድመው ሁሉ ትገለፍጪያለሽ... እራስሽን አ ስከብሪም እንዴ?
- እንዴ ለሁለት አመት ያህል ስስቅ አ ውቀኝም ነበር እንዴ?
- እና ለሁለት አመት ስቃጠል የኖርኩት አንሶ አሁንም እንድበግንልሽ ትፈልጊያለሽ ?የእኔ እመቤት... ክብርሽን መጠበቅ ያስፈልግሻል፡፡ አንቺን ተከትዬ መዋረድ አልፈልግም ፡፡
...ምልልሳችን ይህንን ይመስል ነበር፡፡ ሰርጋችን ገና ሁለት ቀን እየቀረው ነበር ይህ ነገር የተጀመረው፡፡ ይህ ሰው እንዳያገባኝ ማድረግ ከማልችልበት ሁኔ ላይ ነው የነበርኩት፡፡ የሰርጉ ሁኔ እስኪጠናቀቅ እሱም ትከሻውን እንደነፋና እንደኮራብኝ እኔም እየተገረምኩኝ ኑሮውን ጀመርን፡፡ በሕይወትሽ ያዘንሽበት ቀን መቼ ነው ቢባል የቀለበ እለት ነው የሚል ነው መልሴ፡፡
ሰርጉም መልሱም ቅልቅሉም ሁሉም ነገር ከተጠናቀቀ በሁዋላ ሁኔ ውን ለአባ ባጫውተው ...አ.አ.ይ... እንዲህ ያለ ነገርማ መስማት አልፈልግም፡፡ እወደዋለሁ አውቀዋለሁ ብለሽ ያመጣሽውን ሰው እንደአመሉ እዛው ያዢ አለኝ፡፡ ለእና ም ባማክራት ... እኔ ለስንቱ መኩዋንንት ትዳር እያልኩ ሳማክር እምቢ ተብሎ ...እኔ እንግዲህ ምን ማድረግ እችላለሁ፡፡ የሚል ሆነ መልሱዋ፡፡እኔም እንግዲህ ምን ላድርግ የባለቤ ን ባህርይ ማስተ ከል አለብኝ ብዬ የቻልኩትን ሁሉ ሞከርኩ፡፡ ትዳር ስመሰርት ባለቤ ባለብዙ ጉዋደኛ፣ መጠጣት የሚፈልግ፣ ለእራሱና ለእራሱ ቤተሰብ ቅድሚያ የሚሰጥ ፣ለባለቤቱም ሆነ ለልጆቹ ምንም ግድ የሌለው ሰው ሆኖ ነው ያገኘሁት ፡፡ አልፎ አልፎም ሳነጋግረው ...በቃ... ከእኔ ጋር ጭቅጭቅ አያስፈልግም... አርፈሽ መኖር ብቻ ነው የሚል ሆነ መልሱ፡፡ ስለዚህ የእራሴን እርምጃ መውሰድ አለብኝ ብዬ ዛሬ በጋራ ያፈራናቸውን ሶስት ልጆቼን ይዤ ቤት ተከራይቼ መኖር ጀምሬአለሁ፡፡ ቢያንስ ለልጆቹ ቅርብ እንዲሆንና እንዲረዳቸው ለማድረግ እንኩዋን ደረግሁት ሙከራ በእምቢተኛነቱ ስላልተሳካ እነሆ ዛሬ ከፍርድቤት ቆመናል፡፡
ይህንን ሪ ን ለሚያነቡ ሁሉ ትምህርት ይሆናቸወ ዘንድ ግን አንድ ማለት የምፈልገው ነገር አለ፡፡ ትዳር በመጠናናት ነው መመስረት ያለበት ሲባል እስከምንድረስ ነው? የሚለውን ሁሉም ሊያውቅ ይገባል ባይ ነኝ፡፡ ባለቤ ስለእኔ ማንነትና ምንነት አንድም ነገር ሳይቀረው በሚገባ ያጠና ሲሆን እኔ ግን እንድንገናኝ ከሚቀጥረኝ ቦ ከመሄድ በስተቀርና ከእርሱ ሌላ ስለእሱ የሚነግረኝ ምንም ሰው አለማግኘ ትልቁ የጎደለኝ ነገር ነበር፡፡ ምክንያቱም ስለትክክለኛው ማንነቱ ምንም መረጃ አልነበረኝም፡፡ እርሱ እኔን በእጁ እስኪያስገባ ድረስ በአገኘኝ ጊዜ ሁሉ ጥሩ ባህርይ ሲያሳየኝ ስለነበር ከመልክና ቁመናው ጋር ተዳምሮ እንደመልአክ ነበር የቆጠርኩት፡፡ ነገር ግን እውነ ው ሲገለጥ ይኼው ዛሬ የአባት ፍቅርና እንክብ ቤ የማያገኙ ሶስት ሕጻናትን ብቻዬን ይዤ እንድቀመጥ አድርጎኛል፡፡ ስለዚህ ሴቶችም ሆኑ ወንዶች ትዳርን ሲያስቡ ከበስተጀርባ ያሉ የተለያዩ ነገሮችን ሁሉ በደንብ መመልከት መቻል ጥሩ ነው፡፡ አንዳንዴ በቤተሰብ የሚመጣ ትዳር የእርስ በእርስ መፋቀርን ባያከትትም ማንነትን በማጥናት በኩል ግን ጥሩ የሚሆንበት አጋጣሚ ይኖረዋል ብዬ አስባለሁ፡፡ በእርግጥ ጋብቻን እርስ በእርስ ተፋቅሮ መመስረቱ ጥሩ ነው፡፡ ይሁን እንጂ ለትዳር የሚሆነውን ሰው ለኑሮ የሚመች ወይንም የማይመች መሆኑን አስቀድሞ በሚገባ መመርመር ጥሩ ነው እላለሁ፡፡
***************************************
ማግኔዥየም ሰልፌት(Magnesium Sul)
ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
በእርግዝና ጊዜ - ኢክላምፕሲያ እና ፕሪኢክላምፕሲያ የሚልስያሜ ያለው ሕመም አንዳንድሴቶችላይይከሰል፡፡ሕመሙ ከደምግፊትጋርየተያያዘ ሲሆን በጊዜው ሕክምና ካልተደረገለት እስከሞት ሊያደርስ የሚችልና አደገኛ ሁኔ ን የሚያስከትል ነው፡፡ እርጉዝ የሆኑ ሴቶች ከመጠን ያለፈ ውፍረት ሲያጋጥማቸው እንዲሁም ሰውነ ቸው ከመጠን ያለፈ ፈሳሽ የሚይዝ ሲሆን እና ከፍተኛ የደም ግፊት ሲኖራቸው በተጨማሪም በሽን ቸው ውስጥ ፕሮቲን ሲገኝ በኢክላምፕሲያና ፕሪኢክላምፕሲያ ሕመም መያዝና አለመያዛቸውን ወደ ሐኪማቸው በመሄድ ማረጋገጥ ይጠበቅባቸዋል ፡፡ እንዲሁም የአይን ብዥ እና ከፍተኛ የራስ ሕመም ሲሰማቸውም ወደሕክምናው ፈጥነው መሄድ አለባቸው፡፡ ፺ማይክሮሶፍት ኢን ር 2009፻ ይህ ሕመም ለእናቶች ሞት ምክንያት ከሚባሉት ውስጥ የሚመደብ ሲሆን በህክምና መከላከል ከተቻለ ደግሞ የእናቶችን ሞት ለመቀነስ ትልቅ እርምጃ ተወሰደ ለማለት ያስችላል ፡፡ በዚህ ዙሪያ ለመፍትሔነት የተመረጠው ማግኔዥየም ሰልፌት የተባለው መድሐኒት ሲሆን በዚህም ላይ ውይይት ለማድረግ የማህጸንና ጽንስ ሕክምና ባለሙያዎች በኢትዮጵያ የማህጸንና ጽንስ ሐኪሞች ማህበር የስብሰባ አዳራሽ ሚያዝያ 14/2002 ዓ/ም ስብሰባ አድርገው ነበር፡፡ማግኔዥየም ሰልፌት የተሰኘውን መድሀኒት ጠቀሜ እና አፈጻጸሙን በሚመለከት በኢሶግ የማግኔዥየም ሰልፌት ፕሮጀክት አስተባባሪ የሆኑት አቶ ሳሙኤል ሐደራ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
እንደአቶ ሳሙኤል ማብራሪያ ኢክላምፕሲያ እና ፕሪክላምፕሲያ የተባለው በእርግዝና ጊዜ የሚከሰተው የደም ግፊት ሕመም ለእናቶች ሞት በምክንያትነት ከሚጠቀሱት ከፍተኛ ደረጃ ካላቸው ሕመሞች የሚመደብ ሲሆን ከዚህ ቀደም ማሚዎቹን በሌሎች መድሀኒቶች ለማከም ጥረት ይደረግ ነበር፡፡ ማግኔዥየም ሰልፌት የተሰኘው መድሀኒት ግን በህክምናው መሰጠት ተጀምሮ የነበረ ሲሆን ነገር ግን በቀጣይነት በአገር አቀፍ ደረጃ ስራ ላይ ሳይውል የተቋረጠ ነው፡፡ ለኢክላምፕሲያ እና ፕሪክላምፕሲያ ሕመሞች በከፍተኛ ደረጃ መፍትሔ ይሰጣል ተብሎ የሚ መንት ማግኔዥየም ሰልፌት የተሰኘው መድሀኒት በአለም ላይ ለብዙ አመ ት በስራ ላይ የዋለ ሲሆን እኛ አገር ግን የነበረው የህክምና ልምድ የተወረሰው ከእንግሊዝ በመሆኑና የህክምና አሰጣጡም የእነሱን ስርአት የያዘ ስለሆነ እሳከዛሬ ድረስ ከጥቅም ላይ ሳይውል ቀርቶአል፡፡
የእናቶች ጤና ችግር ከፍተኛ ትኩረት የተሰጠው ነው፡፡ ምክንያቱም
- በአብዛኛው በእናቶች ላይ የሚደርስ የጤና ችግር በእርግዝና ወቅት የሚከሰት ሲሆን የእናቶችን ሕመምና ሞትን በማስከተል በተዘዋዋሪ የህጻናትን ሞት ስለሚጨምር፣
- እናቶች የቤተሰብ መሰረት በመሆናቸውና ለእናቶች ጤንነት መጠበቅ የሚደረግ ርብርብ ለአገራዊ ብልጽግና መሰረት ስለሆነ ፣
- መሰረ ዊ የጤና አገልግሎትችን በማስፋፋትና ህብረተሰቡም ተጠቃሚ እንዲሆን በማድረግ የእናቶች ሞት ምክንያቶች በቀላሉ ሊቀረፉ የሚችሉ በመሆናቸው ነው፡፡
ከዚህም በመነሳት የእናቶችን ሞት በመቀነሱ ረገድ ከሚወሰዱ እርምጃዎች አንዱ ማግኔዥየም ሰልፌት የተሰኘውን መድሀኒት በእርግዝና ወቅት የደም ግፊት ለሚከሰትባቸወ ሴቶች መስጠት ጠቃሚ መሆኑን አለም ሁሉ ያመነበት ስለሆነ በአሁኑ ወቅት በሰፊው በኢትዮጵያ ውስጥ ለማስረጽ ስቦአል፡ እስከአሁን ከምንጠቀምባቸው መድሀኒቶች ይኼኛው መድሀኒት ተመራጭ የሚሆንበት ምክንያት ከሌሎቹ ተመሳሳይ ስርአት ካላቸው መድሀኒቶች በእርግዝና ጊዜ የሚመጣውን የመንቀጠቀጥ ችግር በከፍተኛ ደረጃ የመቀነስ ይል ስለአለው ነው፡፡ በእርግጥ የደም ግፊቱ በተለያዩ መድሀኒቶች ሊ ከምና በወሊድ ወቅትም ይሁን ከወሊድ በሁዋላ እንዲቀንስ ማድረግ ይቻላል፡፡ እርጉዝ የሆኑ ሴቶችን በሚመለከት ግን ማግኔዝየም ሰልፔት ከደም ግፊቱ ጋር በተያያዘ ለሞት የሚዳርገውን በተለምዶ የሚጥል በሽ እንደሚባለው እሚያንቀጠቅጠውን በሻ ለመቆጣጠር የሚያስችል መድሀኒት ነው ማግኔዥየም ሰልፌት ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ሳሜኤል ገለጻ፡፡
የማግኔዥየም ሰልፌትን አወሳሰድ በሚመለከት አቶ ሳሙኤል እንደገለጹት መድሀኒቱ በመርፌ መልክ የተዘጋጀ ሲሆን በአሰጣጡም በ ፋ ወይንም በደም ስር ሊሰጥ የሚችል ነው፡፡ ነገር ግን በአገራችን በየትኛው መንገድ መጠቀም አመቺ ይሆናል የሚለውን ለመወሰን ግን የባለሙያዎችን ምክክር የሚሻ ይሆናል፡፡ ማግኔዥየም ሰልፌት የተባለውን ይህንን መድሀኒት በተገቢው መንገድ በሁሉም የአገሪቱ የህክምና ተቋማት በተመሳሳይ መንገድ ከጥቅም ላይ ለማዋል እንዲቻል የህክምና መመሪያ እንዲወጣለት ዝግጅት በመደረግ ላይ ነው፡፡ ይህ የህክምና መመሪያም ከአሁን ቀደም ከወጣው ከማህጽንና ጽንስ ሕክምና መመሪያ ጋር እንዲጣጣም ተደርጎ ይዘጋጃል፡፡
የማግኔዥየም ሰልፌትን አቅርቦት በሚመለከት መንግስት በአሁኑ ሰአት ከዩኒሴፍ ጋር በመተባበር ለስድስት ወር የሚበቃ መድሀኒት እንደአስገባ እና ከዚያም በሁዋላ መንግስት የመድሀኒቱ አቅርቦት እንዲቀጥል ለማድረግ ዝግጁ መሆኑን የሚያሳ እቅድ መኖሩን የማግኔዥየም ሰልፌት ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ሳሙኤል ገልጸዋል፡፡ መንግስት ማግኔዥየም ሰልፌት የተሰኘውን የእናቶችን ሞት ለመቀነስ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያለውን ይህንን መድሀኒት ወደሀገር ከሚገቡ በጣም አስፈላጊ ከሆኑ መድሀኒቶች ዝርዝር ውስጥ ያስገባው ሲሆን ይህም መንግስት ከወሰዳቸው ቁርጥ ውሳኔዎችአንዱ መሆኑን ያሳያል ፡፡ ስለሆነም መድሀኒቱ እንደከአሁን ቀደሙ ተጀምሮ የሚቋረጥ ወይንም በተወሰኑ አንባቢዎች ብቻ የሚገኝ ሳይሆን እንደፍላጎቱ መጨመር ወደሐገር ይገባል የሚል እምነት አለ፡፡
አንድ አዲስ መድሀኒት ተግባር ላይ ለመዋል የሚያስችለውን ዝግጅት በሙሉ የማግኔዥየም ሰልፌት ፕሮጀክት አቅፎአል፡፡ መድሀኒቱ በእርግዝና ወቅት ለሚከሰቱት የደም ግፊት በሽ ዎች በምን መልክ ይሰጥ የሚለው ተቀዳሚ በመሆን ተገቢውን ስልጠናና ምክክር ማድረግን ይጠይቃል፡፡ በመቀጠልም በየደረጃው ለሁሉም የህክምና ተቋማት አገልግሎቱን ማዳረስ የሚያስችል እቅድ የተነደፈ ሲሆን በቅድሚያ ግን በተመረጡ በ115 የመንግስት ሆስፒ ሎች ማለትም ለእናቶችና ሕጻናት በቂ ግልጋሎት በሚሰጡት የህክምና ተቋማት እንዲጀመር ዝግጅት በመደረግ ላይ ነው፡፡
የኢትዮጵያ የማህጸንና ጽንስ ሐኪሞች ማህበር በፕሮጀክቱ ያለው ድርሻ መድሀኒቱ በእያንዳንዱ ሆስፒ ል እንዲዳረስና እንዳይቋረጥ ክትትል ማድረግ እንዲሁም አንዳንድ የአሰራር እገዛዎች ማድረግ ነው፡፡ የህክምና ባለሙያዎቹን የማሰልጠን ስራውም የኢሶግ ድርሻ ነው ፡፡ ስራውን ለመጀመር ከተመረጡት አንድ መቶ አስራ አምስት ፺115፻ የመንግስት ሆስፒ ሎችም ሀያ ሶስቱ ፺23፻ ተመርጠው በአሰራሩ ላይ ጥናት የይደረጋል፡፡ መድሀኒቱን በመስጠቱ ረገድ የነበረው በጎ ጎንና ችግሩስ ምን እንደሚመስል እንዲሁም ማግኔዥየም ሰልፌት የተሰኘው መድሀኒት ከመሰጠቱ በፊት የነበረውን ችግርና መድሀኒቱ መሰጠት ከተጀመረ በሁዋላ ያለውን ለውጥ መመርመርም ከስራው የተ ተተ ነው፡፡ የህክምና ተቋማቱ ሕክምናውን በሚሰጡበት ጊዜ አጋዥ ወይንም ምክርና ሀሳብ ቢፈልጉም ኢሶግ ከሚሰራባቸው ስድስት አ ባቢያዊ የጤና ተቋማት ማለትም ሐዋሳ፣ ድሬደዋ ፣ሐረር ፣ጎንደር ...ወዘተ በነዚህ ቦ ዎች ያሉት የኢሶግ ወኪሎች እንዲከ ተሉ ወይንም እንዲወያዩና ችግሩን ወደኢሶግ በማቅረብ መፍትሔ እንዲያገኙ ለማድረግና ስራውን በተቀናጀ መልክ ለመምራት ዝግጅት መደረጉን ነው የፕሮጀክቱ አስተባባሪ አቶ ሳሙኤል ሐደራ የገለጹት፡፡
ዋናው ፍላጎት ከእናቶች ጤና ጋር በተያያዘ ሞትን መቀነስ ነው፡፡ ይህንን እውን ለማድረግ ደግሞ ፖሊሲ ከመቅረጽና የህክምና መመሪያ ከማውጣት ጀምሮ ብዙ ሂደቶች አሉ፡፡ ማግኔዥየም ሰልፌት የተሰኘውን መድሀኒት መስጠት ግን በእርግዝና ወቅት የመከሰተውን በደም ግፊት ምክንያት የሚመጣውን የእናቶችን ሞት ለመቀነስ ወሳኝ የሆነ መድሀኒት በመሆኑ ይህንን ተግባራዊ ማድረግ መቻል ምናልባትም ትልቁ ግብ ሊሰኝ የሚችል ነው፡፡ ምክንያቱም የእናቶችን ሞት በመቀነሱ ረገድ አንዱን ጫፍ የሚቋጭ ነው ብለዋል አቶ ሳሙኤል ሐደራ፡፡
የኢትዮጵያ የማህጸንና ጽንስ ሐኪሞች ማህበር በየአመቱ የሚያደርገው አመ ዊው ጠቅላላ ጉባኤ እንደውጭው አቆጣጠር ሜይ 3 እና 4 /2010/በእኛ በኢትዮጵያ አቆጣጠር ደግሞ ሚያዝያ 25 እና 26 /2002/ 18ኛውን ጉባኤ እንደሚያደርግ ከወጣው ፕሮግራም ለማወቅ ተችሎአል ፡፡ ማህበሩ በየአመቱም በጠቅላላ ጉባኤው ወቅት ትኩረት የሚያሻቸውን የጤና ጉዳዮች እያነሳ ተገቢውን እርምጃ ለመውሰድ እንዲያመች ለስብሰባው ያቀርባል ፡፡ የዘንድሮው አመ ዊ ጉባኤ መሪ ቃልም ማግኔዥየም ሰልፌት ሲሆን ቀኑም የማግኔዥየም ሰልፌት ቀን በሚል እንዲሰየም ተወስኖአል፡፡
**************************************
የኢትዮጵያ የማህጸንና ጽንስ ሐኪሞች ማህበር (ESOG)
18ኛ ጠቅላላ ጉባኤ /ሜይ 3-4 /21010፻ ሚያዝያ 25-26/2002
ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
የኢትዮጵያ የማህጸንና ጽንስ ሐኪሞች ማህበር ( ESOG ) 18ኛውን አመ ዊ ጠቅላላ ጉባኤውን እንደውጭው አቆጣጠር፺ሜይ 3-4 /21010፻ ሚያዝያ 25-26/2002 በአዲስ አበባ አ ሄዶአል፡፡ማህበሩ በየአመቱ በስነተዋልዶ ጤና ዙሪያ ተገቢውን ትኩረት ሊያገኙ ይገባቸዋል የሚላቸውን ለውይይት የሚያቀርብ ሲሆን በዘንድሮው ጠቅላላ ጉባኤም ስለማግኔዥየም ሰልፌት አስፈላጊነት ውይይት ደርጎአል፡፡ የጠቅላላ ጉባኤው መሪ ቃልም በእርግዝና ወቅት የሚከሰተውን - )ኢክላምፕሲያ እና ፕሪኢክላምፕሲያ የተባለ ሕመም ለመከላከል ማግኔዥየም ሰልፌት የተሰኘውን መድሀኒት የመጠቀም አስፈላጊነትን የሚገልጽ ነው፡፡
የማግኔዥየም ሰልፌትን ምንነት በሚመለከት ፕሮፌሰር እያሱ መኮንን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ-ሲኒየር ፋርማኮሎጂስት እንዲሁም የማግኔዥየም ሰልፔት መድሀኒትን ጥቅም ላይ እንዲውል ለማስቻል የኢፊድሪ ጤና ጥበቃ ሚኒስ ርን እንቅስቃሴ በሚመለከት ደግሞ ዶክተር መንግስቱ ይለማርያም ከጤና ጥበቃ ሚኒስተር የጤና ማበልጸግና በሽ መከላከል ዳይሬክቶሬት ቢሮ የእናቶች ጤና አማ ሪ ለዚህ አምድ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
እንደዶክተር መንግስቱ ይለማርያም ማብራሪያ ማግኔዥየም ሰልፌት በኢትዮጵያ በተለያየ ምክንያት አይ ወቅም ነበር ማለት ይቻላል፡፡ አሁን ግን በተለይም ኢክላምፕሲያና ፐሪኤክላምፕሲያ ለተሰኘው በእርጉዞች ላይ ለሚከሰተው ሕመም መድሀኒት መሆኑ ስለተረጋገጠና በአለም ላይ ከፍተኛ ግምት የተሰጠው መድሀኒት ስለሆነ ወደአገር እንዲገባ ተደርጎአል፡፡
ይህ መድሀኒት ወደ አገር እንዲገባና ከፍተኛ ግምት ከተሰጣቸው መድሀኒቶች መ ከል እንዲመዘገብ መደረጉ ጤናማ እናትነት በሚል ለአንድ ወር ያህል በመላው ኢትዮጵያ የተለያዩ እንቅስቃሴዎች ከተደረጉ ጀምሮ በመንግስት በመደረግ ላይ ያለውን ከፍተኛ እርምጃ የሚያሳይ ነው እንደ ዶ/ር መንግስቱ ፡፡ በውጭው አቆጣጠር በ2005 የተደረገ አንድ ጥናት እንደሚያስረዳው በእናቶች ጤና ላይ የሚሰሩ ስራዎች ባለፉት ጊዜያቶች ጥራ ቸው ዝቅ ያለ እንደነበር የሚያሳይ ሲሆን በአሁኑ ወቅት ግን በእናቶች ጤና ዙሪያ ያሉ የህክምና አገልግሎቶችን ጥራ ቸውን ከፍ ለማድረግ እና ተገቢውን ሕክምና ለመስጠት መንግስት እንደ የኢትዮጵያ የማህጸንና ጽንስ ሐኪሞች ማህበር ካሉ አጋር ድርጅቶች ጋር በመተባበር ከፍተኛ እንቅስቃሴ እያደረገ ነው ፡፡
ዶ/ር መንግስቱ ይለማርያም እንደገለጹት መድሀኒቱን ወደሀገር የማስገባትና የማሰራጨት እንዲሁም ተግባራዊነቱን የመከ ተሉ ስራ ይቀጥላል፡፡ የምእተአመቱ ግብ እንደውጭው አቆጣጠር በ1919 ዓ/ም የተፈረመ ሲሆን ተግባራዊነቱ የሚጠበቀው በሀያ አምስት አመት ጊዜ ውስጥ በ2015 ዓ/ም ነው፡፡ ስምምነቱ በተፈረመበት ጊዜ በኢትዮጵያ ከመቶ ሺህ እናቶች ውስጥ ከአንድሺህ በላይ ይሞቱ የነበረ ሲሆን አሁን ግን በ2005 የተደረገ ጥናት እንደሚያሳየው ከአንድ ሺህ ወደስ ድስት መቶ ሰባ ሶስት ዝቅ ብሎአል፡፡ ወደፊት አስከ 2015 ደግሞ በኢትዮጵያ የእናቶች ሞት ወደ ሁለት መቶ ስድሳ ሰባት ቢቻልም ከዚያ በ ች እንዲሆን ጥረቱ ይቀጥላል፡፡
ፕሮፌሰር እያሱ መኮንን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ እንደሚገልጹት ማግኔዥየም ጨው ነው ፡፡ ማግኔዥየም ሰውነ ችን ውስጥ የሚገኝ ንጥረ ነገር ሲሆን ንጥረ ነገሩ ሊገኝ የሚችለው በምግብ አማ ኝነት ነው፡፡ ማግኔዥየም በተወሰነ መጠን በሰውነ ችን ውስጥ መገኘት ያለበት ንጥረ ነገር ሲሆን ይህ ንጥረ ነገር በበቂ ደረጃ በሰውነ ችን ውስጥ ካልተገኘ ሰውነ ችን ሊሰራው የሚገባው ነገር ሊስተጉዋጉልበት እንደሚችል ነው ያብራሩት ፡፡
እንደፕሮፌሰሩ መግለጫ ማግኔዥየም ጨው ነው ቢባልም ከምግብ ጨው ጋር ግን አይመሳሰልም፡፡ ጨው ሲባል ብዙ አይነት ጨው አለ፡፡ ለምሳሌም የገበ ጨው የሚባለው ሶድየም የሚባለውን ንጥረ ነገር የያዘ ሲሆን ጨው ማለት ደግሞ ሶድየምን የያዘ ብቻ ሳይሆን ማንኛውም የተለያዩ ንጥረ ነገሮችን ያዘሉ በጨው መልክ የሚዘጋጁትን ያ ት ል ፡፡
ማግኔዥየም ሲባል ንጥረ ነገር ነው፡፡ ንጥረ ነገሩን ግን እንዳለ ወደሰውነት ማስገባት ስለማይቻል ያንን ንጥረ ነገር አመቺ በሆነ መንገድ ለምሳሌ በመድሀኒትነት መልክ ጥቅም ለሰይ እንዲውል ሲፈለግ በጨው መልክ ከ ሚ ሉ ጋር አንድ ላይ በማዋሃድ ስለሚዘጋጅ ማግኔዥየም ሰልፔትን ያስገኛል ፡፡ ዋናውን የህክምና ስራውን የሚሰራው ማግኔዥየም ሲሆን ሰልፔት ደግሞ ከጥቅም ላይ እንዲውል ሲባል የሚ ተት ነው፡፡
ማግኔዥየም ከምግብ ማለትም ከፍራፍሬ፣ አትክልት፣ የእንስሳ ውጤት ከመሳሰሉት በአጠቃላይም ከሚወሰዱ ከተለያዩ ምግቦች ይገኛል፡፡ ብዙ ምግቦች ማግኔዥየም ስለአላቸውና በበቂ መጠን ከየምግቦቹ ስለሚገኝም የማግኔዥየም እጥረት ብዙ ጊዜ በሰውነት ውስጥ አይከሰትም እንደፕሮፌሰር እያሱ ማብረሪያ፡፡
እርጉዝ ሴቶች ላይ ከደምግፊት ጋር በተያዘ ለሚከሰተው አክላምፕሲያና ፕሪክላምፕስያ ለተሰኘው ሕመም የማግኔዥየም ፈዋሽነት የተረጋገጠ ሲሆን በእርግዝና ጊዜ ስለሚከሰተው የማግኔዥየም እጥረትግን በጥናት የተደገፈ ብዙ ማረጋገጫ የለም፡፡ ነገር ግን እንደአጠቃላይ ሊወሰድ የሚችለው ይህ በሽ የሚያጠቃው በኢኮኖሚያቸው ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ያሉ ሰዎችን መሆኑን ነው፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘ ምናልባት እርግዝናው ሲከሰት እርጉዝዋ እናት ንጥረ ነገሩን ልጅዋ ሊሻማት ስለሚችል የማግኔዥየም እጥረት ሊያጋጥማት ይችላል ወደሚለው መደምደሚያ ሊያደርስ ይችላል፡፡
ማግኔዥየም ሰውነት የተለያዩ ስራዎችን እንዲሰራ የሚያግዝ ንጥረ ነገር ነው ፡፡ በተለያየ ምክንያት የማግኔዥየም ጉድለት በሰውነት ውስጥ ከተከሰተ ግን ሰውነት ሊሰራው የሚገባው ነገር እንዲስተጉዋጎል ያደርጋል፡፡ የማግኔዥየም እጥረት በሰውነት ውስጥ ሲከሰት የተለያዩ የነርቭ ችግሮችን፣ የማሰብ ፣የጡንቻ ፣ መንቀጥቀጥ የመሳሰሉትን ችግሮች የሚያስከትል ሲሆን ባጠቃይም የመሀከለኛው የነርብ አ ል እንዲጎዳ ያደርጋል፡፡
የማግኔዥየም እጥረት ጾ ና እድሜን አይለይም፡፡ በእርግጥ በእርግዝና ወቅት ሊከሰት የሚችለው የማግኔዥየም እጥረት ለከፋ የጤና ችግር ስለሚያጋልጥ ከፍተኛትኩረት የሚያሻው ነው፡፡ነገር ግን በእጥረቱ ምክንያት የሚከሰተው ሕመም የሚያጠቃው ሴቶችን ብቻ ሳይሆን ወንዶችንም ጭምር ነው፡፡
ፕሮፌሰር እያሱ መኮንን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሲኒየር ፋርማኮሎጂስት እንደሚሉት መድሀኒት ማለት መርዝ ነው፡፡ ከመርዝ ጋር መጫወቱ አማራጭ በሌለበት ሁኔ ብቻ ነው መሆን ያለበት ፡፡ ስለሆነም የማግኔዥየም እጥረትን ለመከላከል ሌላ አማራጭ ቢኖር ጥሩ ነው፡፡ በተለይም በእርግዝና ወቅት የተመጣጠነ ምግብ መመገብ አንዱ ችግሩን ለማስወገድ አስፈላጊ ነገር ነው ፡፡ማግኔዥየም ሰልፔት የሚባለው መድሀኒት ኢክላምፕሲያና ፕሪኤክላምፕላሲያ ላለባቸው እርጉዝ ሴቶች የሚሰጥ ነው፡፡ ሌላ መድሀኒት ለምን አይሰጥም ብለው የሚያስቡ ሰዎች ቢኖሩ መልሱ እንደማግኔዥየም ችግሩን ሊቆጣጠር የሚችል የሌለ መሆኑን ነው ጥናቶች የሚያስረዱት፡፡
እንደፕሮፌሰር እያሱ እምነት ይህ መድሀኒት ሙሉ ለሙሉ ውጤ ም ነው፡፡ ነገር ግን መድሀኒቱ ያለምንም ችግር ውጤት ያመጣል ማለት እንዳልሆነ መ ወቅ አለበት፡፡ ስለሆነም የህክምና ባለሙያዎች ስልጠና መውሰዳቸው ተገቢ ነው፡፡ መድሀኒቱ በተለይም የመተንፈሻ አ ላትን ክፉኛ ሊጎዳ ስለሚችል ጥንቃቄ መደረግ አለበት፡፡ የህክምናው ዘርፍ በሚያውቀው የክትትል ዘዴ በጥንቃቄ ለ ሚዎች ሊሰጥ የሚገባው መድሀኒት ነው ፡፡ ይህ ማለት ግን መድሀኒቱን ጥቅም ላይ ለማዋል የሚያሰጋ ነገር አለ ማለት አይደለም ብለዋል ፕሮፌሰር እያሱ መኮንን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፡፡
***********************
ዓለም አቀፍና አገር አቀፍ የኤችአይቪ ገጽ በህጻናት ...
ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
- በኢትዮጵያ 72.945 ሰባ ሁለት ሺህ ዘጠኝ መቶ አርባ አምስት የሚሆኑ ከአስራ አምስት አመት እድሜ በ ች ያሉ ሕጻናት ከኤችአይቪ ቫይረስ ጋር ይኖራሉ፡፡
- በኢትዮጵያ ስምንት መቶ ሀምሳ አምስት ሺህ ሰባትመቶ ሀያ ፺855.720፻የሚሆኑ ሕጻናት በኤይድስ ምክንያት ወላጆቻቸውን ያጡ መሆናቸው ይገመ ል፡፡
- ከእናት ወደ ልጅ በሚተላለፍ የኤች አይ ቪ ኢንፌክሽን አማ ኝነት የተጠቁ ሕጻናት ምንም አይነት ሕክምና ካልተደረገላቸው 50% ሀምሳ በመቶ የሚሆኑት የሁለት አመት እድሜ ሳይሞላቸው የሚሞቱ ሲሆን ሌሎች ማለትም 75% ሰባ አምስት ከመቶ የሚሆኑት ደግሞ አምስት አመት እድሜ ሳይሞላቸው ሕይወ ቸው እንደሚያልፍ ጥናቶች ያሳያሉ፡፡
- የኤችአይቪ ተጠቂ የሆኑ ህጻናት የእድገት ዝግመት፣ ክብደት መቀነስ ፣ተቅማጥና በቆዳ ላይ የሚከሰቱ ችግሮች ፣ተደጋጋሚ የአየር መተንፈሻ ቧንቧ ኢንፌክሽን የመሳሰሉት ሕመሞች ይ ዩባቸዋል፡፡
** ** **
ባለፈው ሳምንት እትም ፺ ) ወርልድ ዋይድ ኦርፋንስ ፋውንዴሽን ከተሰኘ ግብረሰናይ ድርጅት ሕጻናትንና ኤችአይቪ ኤይድስን በተመለከተ አንዳንድ መረጃዎችን ላንባቢ ማቅረባችን ይ ወሳል፡፡ በድርጅቱ የኢትዮጵያ ቢሮ ዳይሬክተር የሆኑት ዶክተር ሶፍያ መንግስቱ የህጻናትን ሁኔ ከኤችአይቪ አኩዋያ የሰጡንን ቀሪ ማብራሪያ እነሆ ለንባብ ብለናል፡፡
ህጻናት በጤንነ ቸው ሁኔ እንዲወስኑና እንዲሳተፉ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡
ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
- በኢትዮጵያ 72.945 ሰባ ሁለት ሺህ ዘጠኝ መቶ አርባ አምስት የሚሆኑ ከአስራ አምስት አመት እድሜ በ ች ያሉ ሕጻናት ከኤችአይቪ ቫይረስ ጋር ይኖራሉ፡፡
- በኢትዮጵያ ስምንት መቶ ሀምሳ አምስት ሺህ ሰባትመቶ ሀያ ፺855.720፻የሚሆኑ ሕጻናት በኤይድስ ምክንያት ወላጆቻቸውን ያጡ መሆናቸው ይገመ ል፡፡
- የኤችአይቪ ተጠቂ የሆኑ ህጻናት የእድገት ዝግመት፣ ክብደት መቀነስ ፣ተቅማጥና በቆዳ ላይ የሚከሰቱ ችግሮች ፣ተደጋጋሚ የአየር መተንፈሻ ቧንቧ ኢንፌክሽን የመሳሰሉት ሕመሞች ይ ዩባቸዋል፡፡
** ** **
ባለፈው ሳምንት እትም ፺ ) ወርልድ ዋይድ ኦርፋንስ ፋውንዴሽን ከተሰኘ ግብረሰናይ ድርጅት ሕጻናትንና ኤችአይቪ ኤይድስን በተመለከተ አንዳንድ መረጃዎችን ላንባቢ ማቅረባችን ይ ወሳል፡፡ በድርጅቱ የኢትዮጵያ ቢሮ ዳይሬክተር የሆኑት ዶክተር ሶፍያ መንግስቱ የህጻናትን ሁኔ ከኤችአይቪ አኩዋያ የሰጡንን ቀሪ ማብራሪያ እነሆ ለንባብ ብለናል፡፡
ኢሶግ/ በኤችአይቪ ቫይረስ ለተያዙ ሕጻናት ፀረ ኤችአይቪ በመስጠቱ ረገድ ወላጆች ሊያውቁት የሚገባው ነገር ምንድነው?
ዶ/ር ከፀረ ኤችአይቪ መድሀኒቶች የሚጠበቀውን ውጤት ለማግኘት የሚቻለው የመድሀኒቱን ባህሪይና አጠቃቀም በመገንዘብ በትክክል በመውሰድና የጤና ባለሙያዎችን ምክር ተግባራዊ በማድረግ ብቻ ነው፡፡ አንድ ህጻን ኤችአይ ቪ በደሙ ውስጥ ስለተገኘ ብቻ ያለሀኪም ትእዛዝና ክትትል የፀረ ኤችአይቪ መድሀኒት ቢወስድ ከጥቅሙ ይልቅ ጉዳቱ የሚያመዝን በመሆኑ ባለሙያ በማማከር አገልግሎቱን በሚሰጡ ሕጋዊ የህክምና ተቋማት ብቻ መጠቀም ያስፈልጋል፡፡ በመሆኑም ወላጆች የሚከተሉትን ማወቅ ይጠበቅባቸዋል፡፡
- የፀረ ኤችአይቪ መድሀኒት ህክምና መከ ተል እድሜ ልክ የሚወሰድ በመሆኑ መድሀኒቱን ለማስጀመር ቁርጠኛ መሆን ያስፈልጋል፡፡
- መድሀኒቱ አንዴ መወሰድ ከተጀመረ እድሜ ሙሉ ሳይቋረጥ መቀጠል ይኖርበ ል፡፡
- በምንም አይነት ሁኔ ቢሆን መድሀኒቱ እንዲወሰድ በ ዘዘበት ሰአት ሁሉ መውሰድ አስፈላጊ ነው፡፡
- ፀረኤችአይቪ መድሀኒት ህክምና የጀመረ ህጻን በየጊዜው ተከ ይ የጤና ምርመራ ማድረግ ይኖርበ ል፡፡
- ማንኛውም መድሀኒት ለአንድ ህመም መድሀኒትነት ሲያገለግል ሌሎች የማያስፈልጉ የጎንዮሽ ውጤቶች ሊያስከትል ይችላል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔ የፀረ ኤችአይቪ መድሀኒቶችም በአይነ ቸውና በመጠናቸው ከሰው ሰው ይለያዩ እንጂ መወሰድ በጀመሩ በመጀመሪያዎቹ ጥቂት ሳምን ት ጊዜ ውስጥ ወይንም በተወሰነ ደረጃ ቀጣይነት ባለው መልኩ የተለያየ የጤንነት መ ወክ ሁኔ ሊያጋጥም ይችላል፡፡ የጤና መ ወኩ ከመጠን ባለፈ ሁኔ ከተከሰተ ወላጆች የህጻናቱን ሐኪም ማማከር ያስፈልጋቸዋል፡፡
ኢሶግ/ ህጻናት የፀረ ኤችአይቪ መድሀኒት በትክክል እንዲወስዱ ለማድረግ ወላጆች ምን ማድረግ
ይጠበቅባቸዋል?
ዶ/ር የፀረ ኤችአይቪ መድሀኒት አወሳሰድ አጠቃላይ መመሪያ አለው፡፡
- ለህጻናቱ የመድሀኒቱን አስፈላጊነት በየጊዜው ማስረዳት ያስፈልጋል፡፡
- መድሀኒቱ የሚወሰድበትን ሰአት መወሰን ያስፈልጋል፡፡
- የሚወስደውን መድሀኒት አይነትና መጠን ለይቶ ማወቅ ማዘጋጀት፡፡
- መድሀኒቱ ተመሳሳይ ቢሆንም ከሌላ ሰው ጋር መጋራት ክልክል ነው፡፡
- የመድሀኒት መስጫ/መለኪያ እቃዎችን መድሀኒት ከመስጠት በፊትና በሁዋላ በሚገባ ማጽዳት ያስፈልጋል፡፡
- ለአንድ ጊዜ መድሀኒት መውሰድ ቢረሳ በሚቀጥለው ጊዜ እጥፍ መጠን ያለው መድሀኒት መውሰድ የተከለከለ ነው፡፡ ነገር ግን መድሀኒት መወሰድ ናለበት ሰአት በአራት ሰአ ት ጊዜ ውስጥ ማስ ወስ ከተቻለ የተወሰነውን የአንድ ጊዜ መጠን ብቻ መውሰድ ይቻላል፡፡
ህጻናቱ መድሀኒቱን በክኒን መልክ የሚወስዱ ከሆነ መድሀኒቱ በአፋቸው ውስጥ እንዳልቀረና በትክክል እንደዋጡት ማረጋገጥ ያስፈልጋል፡፡
- መድሀኒቱን በእንክብል መልክ ሲወስዱ የሚቸገሩ ከሆነ መድሀኒቱን በወረቀት በመጠቅለል በጠርሙስ መፍጨትና በውሀ በጥብጦ መስጠት እንደ አማራጭ መውሰድ ይቻላል፡፡
- በፈሳሽ መልክ የተዘጋጀ መድሀኒት ከተወሰደ በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ ከባድ ትውከት ካስከተለና መድሀኒቱ መውጣቱ ከተረጋገጠ በድጋሚ መውሰድ ያስፈልጋል፡፡
- በ ብሌት/እንክብል መልክ የተዘጋጀ መድሀኒት ከተወሰደ በሁዋላ ትውከት ካስከተለና መድሀኒቱ ሳይሟሟ ከወጣ ደግሞ መውሰድ ይቻላል፡፡ ይህ ባልሆነበት ሁኔ በድጋሚ መስጠት አያስፈልግም ፡፡
- መድሀኒቱን ከወሰዱ በሁዋላ ህጻናቱን ማመስገንና ማበረ ት ሁልጊዜም መድሀኒቱን ያለችግር እንዲወስዱ ያስችላል፡፡
- ወላጆች መድሀኒቶቹን ህጻናት በማይደርሱበት ቦ እንዲሁም ቀዝቃዛ እና ደረቅ በሆነ የፀሐይ ብርሀን በማይደርስበት እና ሙቀት በማይኖርበት ሁኔ ማስቀመጥ ይኖርባቸዋል፡፡
ኢሶግ/ ኤችአይቪ ከአንዱ ህጻን ወደሌላው እንዳይተላለፍ ሊደረግ የሚገባወ ጥንቃቄ ምን
ይመስላል?
ዶ/ር ኤችአይቪ ኤይድስ ከደም ጋር ንክኪ በሌለበት ሁኔ በሌሎች ማህበራዊ ግንኙነቶች ማለትም አብሮ በመመገብ፣ በመተኛት ፣በመጫወት በመሳሰሉት አይተላለፍም፡፡ በመሆኑም ኤችአይቪ ያለባቸውን ህጻናት በየትኛውም ስፍራ ከሌሎች ህጻናት እንዲለዩ ማድረግ ተገቢ አይደለም፡፡ ባጠቃላይም ሌሎች ተላላፊ በሽ ዎችን ለመከላከል ከምናደርገው የተለየ ጥንቃቄ አያስፈልግም፡፡
ነገር ግን ባጠቃላይ ህጻናቱ ከማንኛውም ሰው ጋር ስለ ማ ነገሮችን ማለትም እንደ የጥርስ ብሩሽ ፣መርፌ ፣ምላጭ ፣የጆሮ ጉትቻና ሌሎች ስለ ም ጌጣጌጦችን እና የውበት መጠበቂያዎችን የመሳሰሉትን በጋራ እንዳይጠቀሙ ማስተማር ያስፈልጋል፡፡ ማንኛውም ህጻን ቢደማ ወይንም በጨዋ ጊዜ ግጭት ቢፈጠር ከደም ጋር ንክኪ እንዳይኖር በጓንት መጠቀም አስፈላጊ ነው፡፡
ኢሶግ/ የህጻናት የኤችአይቪ ምርመራና ህክምና በማድረግ ረገድ ያጋጠሙ ችግሮች አሉ?
ዶ/ር በእርግጥ በአሁኑ ሰአት ብዙ የተሸሻሉ አገልግሎት አሰጣጦች አሉ፡፡ ነገር ግን አሁንም የቀረ ወይንም ሊስተ ከል የሚገባው ከሚባሉት መ ከል፣
- የእናቶች የእርግዝና ምርመራና ክትትል ሽፋን አናሳ መሆን፣
- የማዋለጃ አገልግሎት መስጫ ተቋማት አናሳ መሆን፣
- ከእናት ወደልጅ መከላከል፺ ፻አገልግሎት በበቂ ሁኔ አለመኖር፡፡እንዲሁም ስለ አገልግሎቱ ህብረተሰቡ ያለው ግንዛቤ ዝቅተኛ መሆን፣
- ከእናት ወደልጅ መከላከል፺ ፻አገልግሎትና ሌሎች ተመሳሳይ አገልግሎት አሰጣጥ የቅንጅት ማነስ፣
- በቂ የሰለጠነ የሰው ይል አለመኖር የመሳሰሉት ቢስተ ከሉ ለሚሰጠው አገልግሎት አስተዋጽኦው ከፍተኛ ነው፡፡
ኢሶግ/ ወላጆች ኤችአይቪ ላለባቸው ህጻናት ልጆቻቸው ስለበሽ ው መንገር ይኖርባቸዋል?
ዶ/ር ኤችአይቪ ያለባቸው ህጻናት በየትኛውም እድሜ ላይ ውጤ ቸውን እንዲያውቁ ማድረግ እንዳለብን ግልጽ የሆነ መመሪያ ባይኖርም የህጻኑ እድሜ የጤንነት ሁኔ ና ሌሎች ማህበራዊ ጉዳዮችን ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት ህጻናቱ እንዲያውቁት ቢደረግ ጠቀሜ ይኖረዋል፡፡ በአብዛኛው ህጻኑ ትምህርት ቤት በሚገባበት እድሜ፺ከ8፻ስምንት አመት ጀምሮ እንዲያውቅ ቢደረግ ጠቀሜ እንዳለው ይመከራል፡፡ ባጠቃላይ ግን በየትኛው እድሜ ለሚገኘው ልጅ በምን ሁኔ መረጃውን መስጠት እንደሚገባ ከባለሙያ ምክር መጠየቅ ተገቢ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ወላጆች...
- ህጻናቱ የሚጠይቁትን ጥያቄ በትክክል መመለስ፣
- የህጻናቱን እድሜ የሚመጥን መረጃ እንዲያገኙ ማድረግ፣ የህጻናቱ እድሜ በጨመረ ቁጥር ለእድሜያቸው የሚመጥን ተጨማሪ መረጃዎችን መስጠት፣
- ህጻናት በጤንነ ቸው ሁኔ እንዲወስኑና እንዲሳተፉ ማድረግ ያስፈልጋል፡፡ ሕጻናት ተከ ይ የምክር አገልግሎት እንዲያገኙ ማስቻልም ከወላጆች ይጠበቃል፡፡
********************************************
ከጥሩው ትዳር ቸር ይግጠመን ...ብሎ መጸለይ...
ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
፵ሰላምና ጤናን ለላንቺና ላንተ አምድ አዘጋጆች እንዲሁም ለ ዳሚዎቹ እላለሁ፡፡ ከጥቂት ሳምን ት በፊት በእናንተ አምድ አንድ ጽሁፍ አንብቤ ነበር፡፡ ትዳር ለመመስረት... መጠናናት...እስከምን ድረስ? በሚል የኮተቤዋ ሳቂ ለአንባቢ ይድረስልኝ ያለችው ነበር፡፡ ምንም እንኩዋን የእራስዋ ሪክ ቢሆንም ለሌሎች ጉዳዩ ለሚመለከ ቸው ሁሉ የሚጠቅም እጅግ በጣም ጥሩ ትዝብት ነበር ያቀረበችው፡፡ከዚያም በመነሳት በእኔ በኩል ደግሞ ያጋጠመኝን እንድ ስነብቡልኝ እነሆ ብያለሁ፡፡፶
ከላይ ያነበባችሁትን ጽሁፍ ጋዜጣው ላይ በሚገኘው የዘጋቢዋ ኢሜይል አድራሻ የላከልን ወንድምኩን ተሰማ ከናዝሬት ነው፡፡ ወንድምኩን እነሆ ያለንን የህይወት እማኝነት እኛም እነሆ ለአንባቢ ብለናል፡፡
* * * *
እኔና የአሁኑዋ ባለቤ
የቀድሞዋ የልጅነት ጉዋደኛዬ የተገናኘነው
በናዝሬት ፺አዳማ፻ ከተማ በአብሮ አደግነት ነው፡፡ በእርግጥ እኔ
በእድሜ
ሶስት አመት ያህል እበልጣ ለሁ፡፡ ድያ እኔና አብሮ አደጌ
አፈር በምንፈጭበት ዘመን ከጉዋደኞቻችን ጋር በመሆን አንዳንድ ጨዋ ስንጫወት ባልና ሚስት የሚለው
ምድብ ብዙ
ጊዜ
ይደርሰን ነበር፡፡ የሁዋላ ሁዋላ ተለማመድንና ነው
መሰል እኔም ሆንኩ
እሱዋ በአጋጣሚ
እንኩዋን ከሌሎች ልጆች ጋር ባልና ሚስት የሚለው
ጭውውት ሲደርሰን ያለእፍረት እምቢ
አልፈልግም ...እምቢ
አልፈልግም እያልን ስንወራጭ ይሳቅብን ነበር፡፡ እንዲህ እንዲህ እያልን ስናድግ በእድሜያችንም ከፍ እያልን ትምህርቱም እየዘለቀ በመሄዱ በሁዋላ ላይ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ለመፈተን በቃን፡፡ ግን ውጤቱ ምን ሆነ መሰላችሁ?...እሱዋ ውጤት ሲመጣላት እኔ
ግን አልመጣልኝም፡፡ ጎበዝ ወንድም ስለነበራት ጥናትዋን እየተከ ተለ ለውጤት አንዳበቃት እርግጠኛ ነበርኩ፡፡ እኔ
ግን ለቤተሰቤም ትልቁ ልጅ ስለነበርኩና ወላጆቼም በትምህርቱ ረገድ ምንም የሚያውቁት ነገር ስላልነበረ እንደልቤ ስቦዝን ያው
...ዘጭ ማለት አልቀረልኝም፡፡የልጅነት ጉዋደኛዬ የአሁንዋ ባለቤ
በጊዜው
በነበረው
ምድብ አስመራ ዩኒቨርሲቲ ስለደረሳት ሻንጣዋን ጠርፋ ጉዞዋን ስ መቻች እጅግ ተላቅሰን ነበር የተለያየነው፡፡
በቃ...ወደ አስመራ ሄደች፡፡ በዛን ጊዜ እንደአሁኑ የሞባይል ስልክ የለ...መደበኛውም ስልክ ቢሆን ያውም አስመራ ድረስ እንዴት ይደወላል... ብቻ ምንም ገንዘብ ለሌለው ሰው ሁሉ ነገር ጨለማ ነበር፡፡ ትንሽ ወራት በልቤ ሐዘኔን ተሸክሜ እንደተቀመጥኩ ድሬደዋ ይኖር የነበረ አጎ ሁኔ ዬ ስላላማረው ...እዚህ ተቀምጠህ ምን ትሰራለህ ? ና ...እኔጋ ...እግዜር ያውቃል...አንዳንድ ነገር ትጀምራለህ ... አለና አስከትሎኝ ሄደ፡፡
በድሬደዋ ከተማ ደቻቱ የምትባል እጅግ ሞቅ ያለች ሁሉም አይነት ሰው ፺ሀብ ም... ደሀ... አገሬውም... ሌላውም...፻የሚኖርባት መንደር ነች፡፡ አጎ የመረጠልኝ ይህችን ስፍራ ሲሆን ትንሽ ገንዘብ ሰጥቶ... ትንሽ ቤት ተከራይቶ ...ያውልህ ...እንደሳምቡሳ...ሻይ...ቀሽር...የመሳሰሉትን እየሰራህ ሽጥ ...ብሎ አያያዘኝ፡፡ እነሆ ዛሬ ያ ንግድ መልኩን ለውጦ ባለ ካፊ ሪያና ትላልቅ ክ ቤት ለመሆን ስላስቻለኝ ...ይህንን ሀሳብ አምጥቶ ለዚህ ላበቃኝ አጎ ም እዚህ አገር ያልተነዳች ቶዮ ዲኤክስ መኪና ለመሸለም በቅቻለሁ፡፡ ስራውም ከድሬደዋም ወጥቶ ናዝሬትም አዲስአበባም ድረስ የተስፋፋ ሲሆን ያ ስራም በኔ አቅም በርካ የምለው ሰራተኛም ያስተዳድራል፡፡
ወደ አስመራ ዩኒቨርሲቲ ተመድባ የሄደችው የልጅነት ጉዋደኛዬ የአሁኑዋ ባለቤ ትምህርትዋን ጨርሳ ተመርቃ ስትመጣ ስራ ያገኘችው በሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስ ር ነበር፡፡በጊዜው እኔም የጦፈ ስራ ላይ ስለነበርኩ እሱዋም በራስዋ ምክንያት ልንገናኝ አልቻልንም ነበር፡፡ በእርግጥ በዚህ ጊዜ ውስጥ እኔም የሴት ጉዋደኛ ለመያዝ እሱዋም የወንድ ጉዋደኛ ለመያዝ ወዲያ ወዲህ አላልንም ባንልም የእሱዋን ባላውቅም ከእኔ መንፈስ ውስጥ ግን እሱዋን የም ስወጣ ሴት አላገኘሁም ነበር፡፡ስለሆነም ከተለያየን ከሰባት አመት በሁዋላ እንደገና እንድንገኛኝ ሁኔ ዎችን ማመቻቸት ጀመርኩ፡፡ ጥያቄዬም ተቀባይነትን አገኘ፡፡
እኔ የማውቃት የልጅነት ጉዋደኛዬ ተፈጥሮ ከለገሰቻት ውጫዊ አካልዋ ቁንጅና በላይ ውስጣዊ ስሜትዋ እጅግ ለሰው የሚመች ፣ደግ፣ ግልጽና ማኝ ነበረች፡፡ ለተቸገረ አሳቢ እና የፍቅር ሰው ስለነበረችም የአስራ አንደኛ ክፍል ተማሪ ሆነን ነበር ፍቅራችን እየጠነከረ በመሄዱ ሳናስበው እሱዋም የእኔን እኔም የእሱዋን ክብረንጽሕና የተዳፈርነው፡፡ በቃ...እኔ ከዚያ በሁዋላ በፍቅሩዋ ነሆለልኩ ፡፡ ትምህር ን መከ ተል ቀርቶ እርስዋን ከማሰብ ውጭ ምንም ነገር ማሰብ አቅቶኝ እንደነበር ዛሬ ላይ ሆኜ ሳስበው ...አወይ ፍቅር እውር ...እላለሁ፡፡ እሱዋ ግን ምንም እንኩዋን በፍቅሬ ብትወድቅም የምትፈራው ላቅ ወንድሙዋ የግድ ወደትምህርትዋ እንድ ዘነብል ትልቅ እገዛ ያደርግላት ስለነበር ውጤ ማ ሆናለች፡፡ ደግነቱ እርግዝና አልተከሰተም ነበር፡፡ ከዚያ በሁዋላ ግን ከእስዋ ጋር ፍቅርን ለመጋራት ብዙም ምቹ ሁኔ ዎች ሳይኖሩ ነበር የተለያየነው፡፡ ድያ ከሰባት አመት በሁዋላ እንደገና የፍቅር ጉዋደኛ እንድንሆን ስጠይቃት ምንም ሳ ንገራግር ነበር በእሺ የተቀበለችኝ፡፡ እኔም በጣም እወዳት ስለነበር በእጅጉ ተደስቼ የጋብቻውን ሂደት ቀጠልኩ፡፡
ከዚያስ በሉኛ... አሁን እንግዲህ እኔንና የኮተቤዋን ሳቂ የሚያመሳስለን ነገር ተፈጠረ ማለት ይቻላል፡፡ የሚለየው የተፈጠረው ነገር ሁኔ ው እንጂ ውጤቱ ዞሮ ዞሮ በፍቅር ያጠመዱትን ሰው እንደነበር ያለማግኘት ነው፡፡ በሰርጉ ሰሞን አንዳንድ ምልልሶች ነበሩን፡፡
እኔ/ እኔ የእምልሽ?
እሷ/ እ...ህ...
እኔ/ ሰርግ ያስፈልጋል እንዴ?
እሷ/ እኛ ከተግባባን ሰርጉ ቢቀርም ግድየለም፡፡
የመጀመሪያው ንግግራችን ይህንን ይመስል ነበር፡፡ለማንኛውም በጣም ትንሽ ሰዎች እስከ ሀያ የሚደርስ ማለት ነው ልንጠራና ...የፊርማ ስነስርአትን ማድረግ አላማ አድርገን የምንጋባበት ቀን አንድ ወር ሲቀረው ሌላ ነገር ተከሰተ፡፡
እሷ/ እኔ የምልህ?
እኔ/ እ...ህ...
እሷ/ በትንሹ እንኩዋን ሰርግ አናደርግም እንዴ?
እኔ/ አያስፈልግም አላልሽም እንዴ?
እሳ አ...አ...ይ ቢሆንም አሁን ሳስበው ትክክል አልነበርኩም፡፡
እንግዲህ ልብ በሉልኛ... ይህንን ጅማሬ የት እንደሚደርስ መገመት አስቸጋሪ አይመስለኝም ፡፡ አረ ምኑ ቅጡ...ያሰኛል፡፡ የእስዋ የልብስና የጌጣጌጥ አይነት...የወርቅ ጥያቄ...እሱን እንደምንም ተወጣሁት ስል ደግሞ ሌላ ነገር መጣ፡፡ እንዲህ አለችኝ፡፡
ሳ/ እኔ የምልህ?
እኔ/ እ...ህ...
ሳ/ የእኔን ቤተሰቦች አቅም ያው ውቀዋለህ
እኔ/ አዎን አውቀዋለሁ...እናስ...
ሳ/ እናማ...
እናማ ...ወገኖቼ... የእነሱን ቤት ድግስ መደገስ ነበረብኛ...፡፡ ለምን እንደአቅማቸው አድርገው አያወጡሽም ብላት ምን አቅም አላቸውና ሆነ መልሱ፡፡ እኔ አንቺን እንጂ ድግሱን እኮ አልፈልግም ብልም ...ካልፈለግህ ተወው እንጂ እኔ ደግሞ ሕይወ ነው ...ነበር መልሱዋ፡፡ የኮተቤዋ ሳቂ እንዳለችው ...ጠላ ተደፍድፎ...ስንት ነገር ተዘጋጅቶ ሆነና ነው እንጂ እኔም የፍቺ ደብዳቤዬን ባቀርብ ደስ ይለኝ ነበር፡፡ አልቀረም ተጋባን፡፡ ለማንኛውም ያቺ ለሰው በእጅጉ ስብ የነበረች የልጅነት ጉዋደኛዬ ድሮ እንደማውቃት አላገኘሁዋትም፡፡በልጅነት አቅሜ... ላይ ች ብዬ...ወንድ ነኝ ...አላውቅበትም ሳልል እራሴ ሳምቡሳና ፓስ ጠብሼ...ሻይ ቀቅዬ ያፈራሁትን ገንዘብ ያለርህራሄ ነበር በሰርግ ሽፋን የተጫወተችበት፡፡
...ኑሮው እንዴት ሆነ? ይመስለኛል ቀጣዩ ጥያቄ፡፡ ትክክል ነው፡፡ ኑሮውማ እንደእኔ መሰረተ ደሀ የሆነ ሰው ኑሮ ሳይሆን ቅብርር ያለ ሀብ ም ሰው ኑሮ ነው እንዲሆን የ ሰበው፡፡ ለማስረዳትም ብሞክር ልትቀበለኝ አልቻለችም፡፡ አረ ስለፍቅር ብዬ ልመናዬን ቀጠልኩ፡፡ አልሆነልኝም ፡፡ በዚህ መሀል አንድ ልጅ ተወልዶአል፡፡
አንድ ቀን ...ከእሁዶች መሀል የማልረሳት እሁድ መጣች፡፡ የባለቤ ወንድም ...አጎት...እና የማላውቃቸው ትልቅ ሰው ወደቤ ችን መጡ፡፡ እኔ ደግሞ እሁድ ከሌላ ቀን ይበልጥ የስራ ቀኔ ነውና በጠዋት ተዘገጃጅቼ ልወጣ መኪና እያሞቅሁ ነበር፡፡ እንግዶቹን ከበር ላይ ይዤ ወደሳሎን አመራሁ፡፡ እሱዋንም ጠራሁ፡፡ ምነው በደህና ነው? አልኩዋቸው፡፡ ወንድምዬው ቀጠለ፡፡
፵አአይ... በደህና ነው ፡፡ ግን ...መቼም ከተጋባችሁ ይኸው ሁለተኛ አመ ችሁ ነው፡፡እናም ልጅቷ ...ሲሉ...ልጅቷ ማለት ህጻኑዋ? አልኩዋቸው...አይደለም...አይደለም...ሚስትህ እንጂ...እሺ...አልኩ፡፡ ያለህን ንብረትና ገንዘብ በትክክል አውቃ ቢቻል በስምዋ...ባይቻል ደግሞ በሁለ ችሁም ስም እንዲሆን ለማድረግ ጠይቁልኝ ስላለችን ነው ማልደን የመጣነው፶ አሉኝ፡፡
እኔም በነገሩ እጅግ ተገርሜ ...ወደአላሰብኩት ነገር ስለከተቱኝ ተበሳጭቼ...በቃ እስዋ ከገባች ጀምሮ ያፈራነውን ገንዘብና ንብረት ትንገረኝና አካፍላ ለሁ፡፡ ከዚያ ውጪ ግን ልጄን አሳድጋለሁ፡፡ ከእርስዋ ጋር ግን የባልና ሚስትነት ሁኔ እዚህ ላይ ያበቃል... ብዬ እነሆ ዛሬ ከልጅነት ጉዋደኛዬ ...ከዛሬዋ ባለቤ ጋር በፍቺ ሂደት ላይ እንገኛለን፡፡
እዚህ ላይ እኔ ሳስብ የነበረው በስማችን መሬት ገዝተን ፣ቤት ሰርተን ፣ለእስዋ መኪና ገዝቼ እያልኩ ሲሆን እሱዋ ግን ባላሰብኩት መንገድ ያውም እኔን ሳ ናግረኝ በጠዋት በሽማግሌ ስ ስጠይቀኝ...አሀ...ለካስ ገንዘቤን እንጂ እኔን ፈልጋ አልነበረም እንጋባ ስላት እሺ ያለችኝ... ወደሚለው ነጥብ ነው እንዳመራ ያደረገችኝ፡፡ ወደሁዋላ ተመልሼ በጋብቻው ወቅትም የሆነውን ሳስበው ... እጅግ በጣም እበሳጨኝ ጀመር፡፡ እና የኮተቤዋ ሳቂ ጋብቻ ለመመስረት መጠናናት እስከምን ያለችው ነገር ...እኔም እስከምን እንደሆነ አላውቅም፡፡ ምክንያቱም ከማጥናትም በላይ በጣም የማውቃት እንደእራሴ የማምናት ልጅ እንዲህ ሆና በመገኘቱዋ በጣም ነው ያዘንኩት፡፡ ለማንኛውም የትዳር ነገር ቢሳካ እጅግ ጠቃሚ ቤተሰባዊ ተቋም በመሆኑ ከማጥናትም በላይ ከጥሩው ትዳር ቸር ይግጠመን ብሎ መጸለይ እንደሚያስፈልግ አምኛለሁ ፡፡
*********
Cord Blood---ከእትብት የሚገኝ ደም
ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
---ኮርድ ብለድ ማለት ልጅንና የእንግዴ ልጅን ከሚያገናኘው መስመር ማለትም ከእትብት የሚገኝ ደም ለማለት ነው፡፡ ይህም ማለት ሕጻኑ በእትብቱ አማካኝነት ከእንግዴ ልጅ ጋር ይገናኛል--እንግዴ ልጁ ደግሞ ከእናትየው አስፈላጊውን ደም የሚወስድ ሲሆን እትብቱ ይህንን ከእናትየው የሚመጣውን ደም እንደቲዩብ በማገልገል ወደሕጻኑ እንዲገባ ያደርጋል፡፡ ወደጽንሱ የደረሰው ደም በተጣራ መልኩ ልጁ ከተጠቀመበት በሁዋላ ደሙ በድጋሚ እንዲጣራ ወደ እንግዴ ልጅ በዚሁ በእትብቱ አማካኝነት ይመለሳል፡፡ እንግዴ ልጅ በልጅና በእናት መካከል ምግብና ኦክስጂን መለዋወጥ እንዲኖር የሚያገለግል አካል ወይንም ክፍል ነው፡፡ ሕጻኑ በሚወለድበት ጊዜ እትብት ከህጻኑ እንብርት ጥቂት እንዲቀር ተደርጎ ሲቆረጥ ከእንግዴ ልጅ ጋር በሚቀረው እትብት ውስጥ ተጠራቅሞ የሚቀረው ደም ነው --- ከእትብት የሚገኝ ደም የሚባለው፡፡ የዚህን ደም ምንነትና ጥቅም የሚያብራሩልን ዶ/ር ዳዊት ደሳለኝ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ህክምና ፋክልቲ የቅድመ ምረቃ ተባባሪ ዲንና ረዳት ፕሮፌሰር እንዲሁም የማህጸንና ጽንስ ሕክምና ባለሙያ ናቸው፡፡
* * * * * *
አንድ ልጅ ሲወለድ ከእትብት ውስጥ የሚገኘው ደም ከአንድ ስኒ ማለትም ሰላሳ ወይንም ከሀምሳ ሚሊ ሊትር እስከ መቶ ሚሊ ሊትር የሚበልጥ አይደለም፡፡ በእርግጥ የሚገኘው ደም መጠን ልጁ ከተወለደ በሁዋላ እትብቱ እስኪቆረጥና እስኪቋጠር ድረስ እና ደሙ እስኪወሰድ ድረስ በሚወስደው ጊዜ ከፍና ዝቅ ሊል ይችላል ፡፡
ከእትብት የሚገኘው ይህ ደም ለደም ማነስ ብቻ የሚሰጥ ሳይሆን የተለያዩ የጤና ሁኔ ዎችን ለመሟላት የሚያገለግል ነው ፡፡ ኮርድ ብለድ መጠኑ ትንሽ ቢሆንም የሴሎቹ ጥቅም ግን በጣም ብዙ ነው፡፡ ምክንያቱም ከህጻን የሚገኘው ሴል የሚያድግ ሴል ሲሆን ከአዋቂ ግን የሚገኘው ሴል እድገቱን የጨረሰ ነው፡፡ ከህጻን ደም የሚገኘው ሴል ስቲም ሴል ይባላል፡፡
ስቲም ሴል ከአንድ ሴል ወደተለያየ የደም ሴል ወይንም ወደተለያየ የሰውነት አካል መቀየር የመቻል አቅም ያለው ሴል ነው፡፡ ይህ ሴል ግን ከአዋቂ ደም አይገኝም፡፡ ከእትብት የሚገኝ ደም አወሳሰዱ በስራ ላይ ባለው ዘዴ ከአዋቂዎች እንደሚለገሰው ደም በጎ ፈቃደኝነትን ወይንም ልገሳን የሚጠይቅ እሺ እሰጣለሁ ወይንም አልሰጥም የሚባልበት አይደለም፡፡ ከእትብት የሚገኝ ደም የሚጣል ነው፡፡ ደሙ በመወሰዱ እናትየውንም ሆነ ህጻኑን የሚጎዳ ምንም ነገር የለውም፡፡ የእትብት ደም በመወሰዱ የሚያጋጥም ምንም ህመም የለም፡፡ ደሙ በመወሰዱ የእናትየውም ሆነ የህጻኑ ደም ምንም አይቀንስም፡፡ ከእትብት የሚገኝ ደም የእናትየውንም ሆነ የህጻኑን መብት ምንም የሚነካ ነገር የለውም፡፡ የእትብት ደም ተወስዶ በምርምር እንደአስፈላጊነቱ ከስራ ላይ ቢውል ግን ደሙ የጎደለ የሰውን አካል ለማሟላትና በህመም ስቃይ ላይ የሚገኝን ህይወት ለመ ደግ የሚያስችል ነው፡፡ የስቲም ሴል ምርምር በውጭው አለም በከፍተኛ ሁኔ ትኩረት የተሰጠው ነው፡፡ ለምሳሌ አሜሪካ በዚህ ሴል ላይ ለሚደረገው ምርምር በፕሬዝዳንት ቡሽ ጊዜ ትኩረት ተነፍጎት የቆየ ቢሆንም አሁን በፕሬዝዳንት ኦባማ ጊዜ ግን በጀት ተመድቦለት በተገቢው ሁኔ እየተሰራ ነው፡፡ ስለሆነም ከእትብት ከሚገኘው ደም ስቲም ሴሎችን ማግኘት ቀላሉ መንገድ ሆኖአል፡፡
ስቲም ሴል ብዙ
ጊዜ
የሚገኘው
የወንድ የዘር ፍሬና የሴት እንቁላል
በሚገናኝበት ጊዜ
መጀመሪያ በሚፈጠረው
ኤምብሮዮ ነው፡፡ የሰው
አካል የሚሰራው
ከዛ ከ ውስጥ ነው፡፡ መጀመሪያ ላይ ሁሉም ሴሎች አንድ አይነት ሲሆኑ
ከዛ በሁዋላ ግን እራሳቸውን እየለዩ አንዱ ጉበት ሌላው
ልብ እንዲሁም እግር፣ እጅ የመሳሰለወ ሁሉ
በተለያየ ሁኔ ይፈጠራል፡፡ ያንን የሚለየው
እውስጡ
ያለው
ጂን ነው፡፡ እንደዚህ የመሆን አቅም ያላቸው
ሴሎች በተገቢው
ሁኔ የሚገኙት ደግሞ ከህጻን ልጅ እትብት ከሚገኘው
ደም ውስጥ ነው፡፡ እናም በኮርድ ብለድ የሚገኘው
ደም ለደም ማነስም የሚያገለግል ቢሆንም ከዚያ በላይ ግን ለሌሎች የጤና አገልግሎቶች ሊጠቅም የሚችል ነው፡፡ በእርግጥ ከደም ማነስ ጋር በተያያዘ ለምሳሌ
በወባ ምክንያት ለሚፈጠረው
የደም ማነስ ሲወሰድ የህጻን የደም ሴል አይነቱ ለወባ መከላከል የሚያገለግል በመሆኑ
የተለየ ጥቅም አለው፡፡ የቀይ ደም ሴልና የውሀው
መጠንም በፐርሰንት ምን ያህል ነው
ሲባልም ከአዋቂዎች ጋር ሲነጻጸር ከእትብት የሚገኘው
ደም ብዙ
የቀይ የደም ሴል ያለው
ነው፡፡ ስለዚህ ከአዋቂ በአንድ ጊዜ
የሚወሰደው
ደም ከአራት መቶ ሲሲ
በላይ ቢሆንም ከእትብት የሚገኘው
ደም ግን ግማሹ
ሊበቃ ይችላል፡፡
ከእትብት ከሚወሰደው ደም የሚገኘው ስቲም ሴል ጥቅምን በዝርዝር መመልከት ይቻላል፡፡
- ስቲም ሴል የተለያዩ በሽ ዎችን ማለትም እንደካንሰር፣ በቫይረስ ምክንያት የሚመጡ እና ሌሎችንም የውስጥ ደዌ አይነት ሕመሞችን ለመ ደግ የሚያስችሉ ናቸው፡፡ ለምሳሌ አንድ ሰው የስኩዋር በሽ ህመምተኛ የሚሆነው ጣፊያ የተሰኘው የሰውነት አካል ኢንሱሊን የተሰኘውን ንጥረ ነገር ማምረት ሲያቆም ነው፡፡ በስቲም ሴል ፺ስኩዋር በያዘው ጂን ማለት ነው፻ አማካይነት ግን ወደጣፊያው በበቂ መጠን ሴሎቹ እንዲገቡ ቢደረጉ ይህንን ጣፊያ ሊያመርተው ያልቻለውን ኢንሱሊን እንደገና እንዲያመርት ማድረግ ስለሚያስችል ለስኩዋር በሽ በየጊዜው ኢንሱሊን መወጋት ይቀርና ሰውነት በሚያመርተው ኢንሱሊን ይተካል ማለት ነው፡፡
- በስቲም ሴል አማካኝነት የአእምሮ ሕመምንም ማስወገድ ቻላል፡፡ ፺በአንድ ወቅት አንዲት ሴት በደረሰባት አደጋ ከፍተኛ የአእምሮ መጎዳት ስለደረሰባትና ጭንቅላትዋ ውስጥ ብዙ ደም በመፍሰሱ ምክንያት ለሶስት ወር ያህል በሆስፒ ል ውስጥ እራስዋን ሳ ውቅ ፺ኮማ፻ ውስጥ የቆየች ስትሆን ስቲም ሴል ወደ አእምሮዋ ሲገባላት ግን በአንድ ወር ውስጥ መነጋገር መንቀሳቀስ ችላለች፡፡
- አጥንትን በስቲም ሴል መስራት ተችሎአል፡፡ እስከአሁን በተለመደው የህክምና ዘዴ በተለያየ ምክንያት አጥንት ቢጎዳ የሚደረገው ህክምና ከአንዱ ቦ ማለትም በወገብ አካባቢ ከሚገኙ የአጥንት ክፍሎች ወስዶ ወደሌላው የመተካት ስራ ነው፡፡ ነገር ግን በስቲም ሴል ወይንም በጀነቲክ ሴል አማካኝነት አጥንትን መስራት ተችሎአል፡፡
- አንድ ሰው ቆዳው ተቃጥሎ ወደህክምናው ቢመጣ በተለመደው የህክምና አሰራር ሊደረግለት የሚችለው ከሌላ የሰውነት ክፍል ቆዳ ወስዶ የተጎዳውን ቆዳ መተካት ሳሆን በስቲም ሴል አማካኝነት ግን ከሌላ ሰውነቱ ላይ ቆዳ መቅፈፍ ሳያስፈልግ እንደ አዲስ መስራት ይቻላል፡፡
- የሚበላ ስጋ የሚገኘው ከከብት ሲሆን በስቲም ሴል አማካኝነት ግን በላቦራቶሪ ውስጥ ለምግብነት የሚውል ስጋን መስራት ተችሎአል፡፡ ተመራማሪዎች ለዚህ እንደምክንያት ያቀረቡትም ከከብት የሚወጣው ትንፋሽ የአየር ጸባይን ለመበከል አስተዋጽኦ የሚያደርግ ስለሆነ ከብትን ማርባት እንዲቀንስ ከሚል አስተሳሰብ ነው፡፡ 1/3ኛው የአለም ከርቦንዳይ ኦክሳይድ ከከብት ትንፋሽ የሚወጣ ነው፡፡
- ኤችአይቪ ኤይድስን በሚመለከት በተለይ ነጭ የደም ሴሎች ስራቸውን እንዲጀምሩ ለማድረግ በስቲም ሴል የተለየ ጂን ተሰጥቶአቸው ኤችአይቪ ቫይረስ ያለባቸውን ሴሎች የመግደል አቅም እንዲኖራቸው ተደርጎ እየተሰራ ነው፡፡ ስለዚህ ይሄ በወደፊቱ አካሄድ ቫይረሱን ለማጥፋት ይረዳል ተብሎ ይ ሰባል፡፡
- ከማህጸንና ጽንስ ጋር በተገናኘ በተለይም በመውለድ ሁኔ የሴት ልጅ እንቁላል ቢቋረጥ ወይንም የወንድ ዘር ልጅ ለማምረት ባይችል እስቲም ሴሎች ሆርሞንን እያስተካከሉ እንቁላሉም እንዲመረት የወንድ የዘር ፍሬውም ዘር ለመፍጠር እንዲችል ስለሚያደርጉ ልጅ መውለድን ሊያስገኙ ይችላል፡፡ ይህ ግን እስከአሁን በጥናት ላይ ያለ ነው፡፡
- ሌላው የማረጥ ሁኔ ነው፡፡ በእድሜ ወይንም በአንዳንድ ሁኔ ዎች ከሚከሰተው የወር አበባ መቆም ጋር በተያያዘ በሆርሞን መቀነስ ምክንያት የሚከሰቱ የተለያዩ ሕመሞች ሲኖሩ ፺የአጥንት መሳሳት፣ የልብ ሕመም፣ የሰውነት ሙቀት ...ወዘተ ፻ ይህንን ለማስ ገስ የሚደረገው የህክምና እርዳ ሆርሞን መስጠት ነው፡፡ በስቲም ሴል የሚሰጠው አገልግሎት ግን ሰውነት እራሱ ሆርሞንን እንዲፈጥር ማድረግ ስለሆነ እጅግ ጠቃሚ የምርምር ውጤት ነው፡፡
ስቲም ሴሎች የተለያዩ ናቸው፡፡ ከደም ሴሎች ጋር የተገናኘና፣እንደ ኢንሱሊን መስሪያ የሚሆኑ
እንዲሁም የሰውነት አካልን የሚተኩ
የመሳሰሉ
ናቸው፡፡ ይህ ሕጻናት ሲወለዱ ከእትብት ከሚገኘው
ደም የሚገኘው
ሴል ምርምሩም ሆነ የደሙ
አወሳሰድ በሌላው
የአለም ክፍል የተለመደ ቢሆንም እስከአሁን በእኛ አገር ግን በስራ ላይ አልዋለም፡፡በሙያው
ከተሰማሩ የውጭ ባለሙያዎች እንደምንረዳው
ግን ጠቀሜ ው
የጎላ ከመሆኑ
አንጻር ወደፊት በአገራችንም ወደተግባሩ ቢገባ ብዙ
የጤና መጉዋደሎችን ለማስተካከል እንደሚረዳ እሙን ነው፡፡
*****************
ዛሬም አለ እንዴ..
ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
ሰላምና ጤናን ለላንቺና ላንተ አምድ ዝግጅት ክፍል እላለሁ፡፡ እኔ ይመኙሻል ለ ሪክ እባላለሁ፡፡ ትውልዴ ወደ ሰሜንሸዋ ተጉለትና ቡልጋ ሲሆን እድገ ግን አዲስ አበባ ወደ ኮተቤ አካባቢ ነው፡፡ ዛሬ የእኔ እድሜ ወደ አምሳዎቹ መጨረሻ አካባቢ ደርሶአል፡፡ አስተያየት ልልክላችሁ ካሰብኩ ቆይቻለሁ፡፡ ነገር ግን ስፈራ ስቸር ከዛሬ ነገ ስል እስከዛሬ ቆየሁ፡፡ አሁን ግን የተለያዩ አስተያየቶች በጋዜጣው ሲቀርቡ በማየ ተደፋፍሬ እነሆ ለአንባቢ በሉልኝ ብያለሁ፡፡
ነገሩ እንዲህ ነው፡፡ እኔና ጉዋደኞቼ በእድሜአችን ገና ወደ አስራ ስድስትና አስራ ሰባት አመት ሲሆነን ነው ከወንድ ጉዋደኞች ጋር መዋል የጀመርነው፡፡ ዲያ በዚያን ጊዜ እንዲህ እንደአሁኑ ዘና ያለ አዋዋል አልነበረም፡፡ እንዲያው መቼም አዲስ አበባ እንዲህ እንደአሁኑ ፊልሙ፣ ክ ቤቱ እንደልብ ሳይመሰረትባት ነባሮቹ እነ ሲኒማ ኢትዮጵያ ነበሩ መደሰቻዎቻችን፡፡ ክ ቤቶቹም በውስን ደረጃ ነባር የሚባሉት ነበሩ፡፡ ዲያ አብረው ከዋሉ መቼም ነገር አይጠፋምና እየዋለ እያደረ አንዳንድ ችግር መከሰቱ አልቀረም፡፡ ለችግሩ ከተጋለጡት ውስጥ ቀዳሚዋ እኔ ነበርኩ፡፡ ከወንድ ጉዋደኛዬ ጋር ስዝናና ተሳሳትንና በአስራ ሰባት አመ እርግዝና ተከሰተ፡፡ ለጉዋደኛዬ ሳማክረው ከጉዋደኞችሽ ተማከሪና መላ ፈልጊ አለኝ፡፡ መላ ተባለና ጽንሱን ለማስወረድ የወሰድነው እርምጃ ግን እጅግ ከባድ መከራ ውስጥ ነበር የከተተኝ፡፡ በዚያ ጊዜ ተፈጥሮ በነበረው ኢንፌክሽን ምክንያት ልጅ አልባ ሆኜ ቀርቻለሁ፡፡ የእኔውስ ደግ...እናንተ... የባሰው ደግሞ የጉዋደኛዬ ነው፡፡ አለም ተድላ የተባለችው አብሮ አደግ ጉዋደኛችን ከፍቅረኛዋ ጋር በነበራቸው ስምምነት መሰረት ምናልባት እርግዝና ቢከሰት ሊያገባት ነበር የተስማሙት፡፡ የፈሩት አልቀረም እርግዝናው እውን ሲሆን ግን እኔ ምንም ማድረግ አልችልም የፈለግሽውን ማድረግ ትችያለሽ የሚል መልስ ነበር የሰጣት፡፡ ቤተሰብ ከሚያውቅብኝ የፈለገው ነገር ይምጣ በማለት ጽንሱን ለማስወጣት በወሰደችው እርምጃ ግን ሕይወቷ አለፈ፡፡ በእርሱዋ ሕይወት ማለፍ የጉዋደኞ የሁላችንም ሞራል ነበር የተጎዳው፡፡ በጣም አዘንን፡፡
ከላይ የገለጽኩዋቸወ ችግሮች የመከሰ ቸው ምስጢር በዘመኑ በህጋዊ መንገድ ጽንስን ማቋረጥ የማይቻል ስለነበር ነው፡፡ በባህላዊውም ይሁን በዘመናዊ መንገድ እየተጠቀሙ በድብቅ ይህንን ድርጊት በሚፈጽሙ ሕገወጥ ሰዎች እጅ የብዙ ሴት ልጆች ሕይወት አልፎአል፡፡
አሁን ይህንን ጉዳይ ማንሳት ለምን አስፈለገሽ ትሉኝ ይሆናል፡፡ ትክክል ነው፡፡ ማስረዳት አለብኝ፡፡ ከአንድ አመት በፊት ወደአገር ቤት ሄጄ ሳለ ነበር አንዲትን እናት ያገኘሁት፡፡ እጅግ አዝናለች፡፡ ምነው ምን ሆነሻል ብዬ ብጠይቃት የነገረችኝ ነገር እጅግ ነበር ያሳዘነኝ፡፡ ልጅቷ ተገዶ መደፈር ይደርስባ ል፡፡ ዲያ በዚያው እርግዝና በመከሰቱ ምክንያት ለጉዋደኞ ማክራለች፡፡ ምን ችግር አለ ... እከሌ የሚባል ሰው እኮ አለ፡፡ የእነ እከሌትን...የእነ እከሊትን... እኮ እሱ ነው ያስወጣላቸው ይሉ ይመክሩና ተያይዘው ይሄዳሉ፡፡ ምን አይነት ድርጊት እንደተፈጸመባት ለመናገር እንኩዋን ሳትችል ሰውነቷ እንደተነፋፋ...በትኩሳት አንደነደደች ...ሐኪም ቤት እንኩዋን ብንወስዳት ሊረዱዋት ስላልቻሉ ሕይወቷ አለፈ ... ብላ ሐዘኑዋን የሟች እናት ትገልጽልኛለች፡፡
እኔ ግን ወደሁዋላው ዘመን ተመልሼ እኛ ያሳለፍነውን እና አሁን ያለውን ማነጻጸር ነበር የያዝኩት፡፡ ዛሬም አለ እንዴ ይሄ ነገር ብዬ ነበር እራሴን የጠየቅሁት፡፡
በአሁን ጊዜ በኢትዮጵያ ጽንስን ለማቋረጥ የሚያስችል ሕጋዊ ድንጋጌ መኖሩን ሰምቻለሁ፡፡ ከአንዳንድ መረጃዎችም እንደተረዳሁት እንዲያውም በኢትዮጵያ የወጣው ይሄ ድንጋጌ የብዙዎችን ሕይወት ለመ ደግ ያስቻለ መሆኑን ነው፡፡ ነገር ግን አንዳንድ ሴቶች መብ ቸውን ያላወቁ ወይንም የት ፣መቼ፣ምን ማድረግ እንደሚገባቸው ግራ የተጋቡ አሉ የሚል ድምዳሜ ላይ አድርሶኛል ከገጠር ያገኘሁዋት እናት የሰጠችኝ መረጃ፡፡
በገጠሪቱ ኢትዮጵያ ያለው ችግር በከተሞች የለም ማለት አይቻልም፡፡ እውቀቱ አለን ሐኪሞች ነን በሚሉ አንዳንድ የተሳሳቱና ለገንዘብ ያደሩ ሰዎች ኣማካኝነት አንዳንድ ሴት ልጆች ተ ለው ህይወ ቸውን ከሚያጠፋ እንዲሁም ጤናቸውን ከሚያቃውስ ነገር እንዳይገቡ አስቀድመው እንዲጠነቀቁ እራሳቸውን ከአደጋ እንዲከላከሉ ማድረግ የሚገባ ይመስለኛል፡፡
ይመኙሻል ለ ሪክ ፺ከኮተቤ፻
* * * *
የውርጃን አለምአቀፋዊ ገጽ ስንመለከት ሕገወጥ ውርጃ ከፍተኛውን የእናቶችን ሞት የሚያስከትል የህይወት ጠንቅ ሲሆን ሴቶች ከህልፈት እንኩዋን ቢድኑ ብዙዎቹ በዚህ ምክንያት ለተለያዩ የጤና እክሎች እንደሚዳረጉ ጥናቶች ያሳያሉ፡፡ በአለም አቀፍ ደረጃ ፺20፻ ሀያ ሚሊዮን ያህል ህገወጥ ውርጃዎች በየአመቱ ይፈጸማሉ፡፡ ይህም ማለት በየአስር እርግዝናዎች አንድ ህገወጥ ውርጃ ወይንም ከሰባት ወሊድ አንድ ህገወጥ ውርጃ እንደሚፈጸም ስሌቱ ያስረዳል፡፡ በአለምአቀፍ ደረጃ ከሚፈጸሙት ህገወጥ ውርጃዎች 90% በ ዳጊ አገሮች የሚደረግ መሆኑን ጥናቱ ያስረዳል፡፡
ህገወጥ ውርጃ ለእናቶች ሞት ምክንያት ናቸው ከሚባሉት መካከል ሲሆን በአለማችን በህገወጥ ውርጃ ምክንያት በየአመቱ ለህልፈት የሚዳረጉ ሴቶች ቁጥር ወደ 200.000 ሁለት መቶ ሺህ ይደርሳል ተብሎ ይገመ ል፡፡ ይህም ማለት በተለያዩ ምክንያቶች ከሚከሰተው የእናቶች ሞት ከ13 እና 20 በመቶ መካከል ያለው የሚከሰተወ በህገወጥ ውርጃ መሆነን ነው የሚያሳየው፡፡
በየአመቱ ፺35 ፻ ሰላሳ አምስት ሚሊዮን የሚሆነው ህገወጥ ውርጃ የሚፈጸመው በ ዳጊ አገሮች ሲሆን በንጽጽር ሲ ይ በአደጉ አገሮች የሚከናወነው ህገወጥ ውርጃ ግን 7 ሚሊዮን ያህል ብቻ ነው፡፡
አንዳንድ መረጃዎች እንደሚጠቁሙት ደግሞ ወደ ፺182፻ አንድ መቶ ሰማንያ ሁለት ሚሊዮን ከሚሆኑት በ ዳጊ አገሮች ከሚኖሩ እርግዝናዎች ውስጥ ከአንድ ሶስተኛው በላይ ያልተፈለገ እርግዝና በመሆኑ ምክንያት ህገወጥ ውርጃው የሚከናወንባቸው ሲሆኑ ወደ 11% የሚሆኑት ውርጃዎች ግን በህገወጥ መንገድ የሚካዱ ናቸው ፡፡
ወደ ኢትዮጵያ ሁኔ ስንመለስ አማካይ የጋብቻ እድሜ በኢትዮጵያ በሚል ባለፈው አመት የወጣ አንድ መረጃ እንደሚያሳየው በኢትዮጵያ አማካይ የጋብቻ እድሜ 16 አመት መሆኑንና ከጠቅላላው እርግዝና ከ50% በላይ የሚሆኑት እርጉዞች በእድሜያቸው ከ15 አመት በ ች ያሉ ሴት ሕጻናት መሆናቸውን ያስረዳል፡፡ ይህም ያልተፈለገ እርግዝና ከሚለው የሚካተት ነው፡፡ በእድሜያቸው ከ20-24 አመት የሚሆኑት ሴቶች 37 % የሚሆነውን ያልተፈለገ እርግዝና የሚሸፍኑ ሲሆኑ ያልተፈለገ እርግዝና መሆኑ ደግሞ ውርጃ እንዲያካሄዱ መንገድ የሚከፍት ነው፡፡ በኢትዮጵያ አንዳንድ ሆስፒ ሎች ውስጥ የተደረገ ጥናት እንደሚያሳየው ከሚ ዩት ተገልጋዮች ወደ 60% የሚሆኑት የማህጸንና ጽንስ ካሚዎች ሲሆኑ ከእነዚህም አብዛኞቹ ከህገወጥ ውርጃና ተያያዥ ችግሮች ጋር በተያያዘ ጤናቸው የተጉዋደሉ ናቸው ይላል መረጃው፡፡ በኢትዮጵያ ከአንድ ሺህ ወላዶች ውስጥ ወደ 104 የሚሆኑት እድሜያቸው ከ15-19 አመት የሚሆኑ ሴት ህጻናት ናቸው፡፡ የሴት ህጻናቱ እርግዝና ከተለያዩ ምክንያቶች አኩዋያ ሲ ይ ህገወጥ እርግዝና ከሚል ይፈረጃል፡፡ ህገወጥ እርግዝናን ተከትሎ በአብዛኛው ህገወጥ ውርጃ ይፈጸማል፡፡ በኢትዮጵያ በተለያዩ ሆስፒ ሎች የተካሄደው ጥናት እንደሚያስረዳው ከእናቶች ሞት ወደ 40% የሚከሰተው በውርጃና ከውርጃ ጋር ተያያዞ በሚከሰት የጤና ችግር ሳቢያ ነው፡፡
እንደውጭው አቆጣጠር ሜይ 2005ዓ/ም የኢትዮጵያ መንግስት የሴቶችን ሕይወት የሚያጠፋውን ህገወጥ ውርጃ ለማስቀረት በተለያዩ አሳማኝ በሆኑና በመረጃ በተደገፉ ምክንያቶች ጽንስን በህጋዊ መንገድ ማቋረጥ እንደሚቻል የሚያሳይ ድንጋጌ አውጥቶአል፡፡ ረዘም ላሉ ጊዜያት በስራ ላይ የነበረው የወንጀለኛ መቅጫ ህግ ተሸሽሎ አዲሱ የወንጀል ህግ ሲጸድቅ መፍትሔ ከሰጠባቸው ጉዳዮች አንዱ ህገወጥ ውርጃን ለማስቀረት የትኛውም የህክምና ተቋም በህጉ ላይ በሰፈሩት ምክንያቶች ጽንሱን ማቋረጥ እንደሚቻል በመደንገጉም በተለይም በአስገድዶ መድፈር ምክንያት አለአግባብ ሳይ ቀድ የሚመጣውን እርግዝና በተገቢው መንገድ ህግ በሚፈቅደው መሰረት መፍትሔ እየተሰጠበት በመሆኑ የብዙዎችን ሕይወት ለመ ደግ ተችሎአል፡፡
በኢትዮጵያ በወጣው ህግ መሰረት ጽንስን ማቋረጥ የሚቻልባቸው ምክንያቶች
- ተገዶ በመደፈር ምክንያት የሚከሰት እርግዝና፣
- ከጤና አኩዋያ እናትየው በህክምና ሊረዳ የማይችል ሕመም ሲኖራት፣
- የጽንሱ መኖር ለእናትየው ጤናና በሕይወት ላይ አደጋ የሚያስከትል ሲሆን ፣
- በአካልና በአእምሮ ሳይበስሉ ፺ልጅ በመሆን፻ የተረገዘውን ልጅ ወልዶም ለማሳደግ የማይቻል መሆኑ ሲረጋገጥ፣
ከዚህም ውጭ እንደአስፈላጊነቱ ከሚ ዩት ውስጥ የማበራዊና ኢኮኖሚያዊ ሁኔ ዎች ይጠቀሳሉ፡፡
ስለዚህ ተሳ ፊያችን እንደጠቀሱት ሴቶች ጽንስን ማቋረጥ ሲሹ በአቅራቢያቸው ወደሚገኘው የህክምና ተቋም በመሄድ ሁኔ ውን ማስረዳት እና ተገቢውንና ህጋዊውን አገልግሎት ማግኘት ይገባቸዋል፡፡ ሴት ሕጻናቱ እራሳቸውን ከጥቃት እንዲከላከሉ የማስቻሉ ተግባር ከወላጆች ከትምህርት ማህበረሰብ እና ከሁሉም ማለትም ከሚመለከ ቸው አንላትና የህብረተሰብ ክፍሎች የሚጠበቅ ይሆናል፡፡
**************************
...መኖር ይቻላል...
ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ
የኤችአይቪ ኤይድስ መረጃ ማእከል ፵በጎ እናድርግ፡ ህይወትን እንለውጥ፶ በሚለው እትም ባወጣው መረጃ ሰዎች በኤችአይቪ ቢያዙም ጤናማ እና ምር ማ ሆነው ኑሮአቸውን መምራት ይችላሉ፡፡ ይህንን ለማሳካት ግን ራሳቸውን መንከባከብ ይኖርባቸዋል ፡፡
መረጃው በተጨማሪም እንደሚያስረዳው በሽ የመከላከል አቅምን ማጠናከር ለኤችአይቪ ፖዘቲቭ ሰዎች በጣም ጠቃሚ ነው፡፡ ይህም በሰውነ ቸው ውስጥ የሚገኘውን የኤችአይ ቪ መጠን ቀንሶ እንዲቆይ ያደርገዋል፡፡ በሽ ን የመከላከል ስርአ ቸው ከተዳከመ ግን ለሕመም የመጋለጥ እድላቸው የሰፋ እና በሰውነ ቸው ውስጥ የሚኖረው የቫይረስ ቁጥርም የበዛ ይሆናል፡፡ ጠንካራ በሽ ን የመከላከል አቅም ያላቸው ከኤችአይቪ ጋር የሚኖሩ ሰዎች ሌሎች ተሀዋስያንና ቫይረሶች በቀላሉ አጥቅተው ለህመም አይዳርጓቸውም፡፡
ከኤችአይቪ ጋር የሚኖሩ ሰዎች በጤናማነት መኖር ይችላሉ የሚለውን የሚያረጋግጡልን ኤችአይቪ ፖዘቲቭ እናቶች ለዚህ አምድ በእንግድነት ሀሳባቸውን ያጋራሉ፡፡ ጄ ኤች ዩ ጸሐይ የተሰኘ በአሜሪካ የሚገኘው የጆን ሆፕኪንስ ዩኒቨርሲቲ ኤችአይቪን ለመከላከል በኢትዮጵያ በሚያደርገው ድጋፍ ኤችአይቪ ከእናት ወደልጅ እንዳይተላለፍ ለማድረግ ለሚሰሩ ስራዎች እገዛ ደርጋል፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘም ’ የእናቶች የድጋፍ ቡድን ማለትም ከኤችአይቪ ጋር የሚኖሩ እናቶች በተለያዩ ሁኔ ዎች ላይ ግልጽ የሆነ ውይይት የሚያደርጉበትን መድረክ በተለያዩ ሆስፒ ሎች ውስጥ ፈጥሮአል፡፡ በጋንዲ እና ጳውሎስ ሆስፒ ሎች የቡና ጠጡ ፕሮግራም ላይ ተሳ ፊ የሆኑት እናቶች ከኤችአይቪ ጋር በተያያዘ አንዳንድ ሀሳቦችን ሰንዝረዋል፡፡
( ( ( ( ፵አዲስአበባመርካቶአካባቢ ነው ተወልጄያደግሁት፡፡እናትነበረችኝ፡፡አባ ከሞተበሁዋላእናንመደገፍስለነበረብኝብዙ ተንገላትቼነው የኖርኩት፡፡በሁዋላምቀደምሲልሌላትዳርነበረኝ፡፡ከሱ ጋርከተፋሁ በሁዋላሌላባልአግብቻለሁ፡፡ቀደምያለው ባለቤ ከአስራሁለትአመትበፊትሞቷል፡፡ከሁዋለኛው ባለቤ ጋርግንወደአስርአመትእንደኖርንእኔ ስመረመርኤችአይቪ ቫይረስእንደለብኝአወቅሁኝ፡፡እሱ ግንሲመረመርነጻስለሆነጥሎኝሄዶአል፡፡ከሁለተኛው ባለቤ ጋርአንድአስርአመትኖረናል፡፡አሁንብቻዬንነው የምኖረው፡፡ከሶስትአመትወዲህየምኖረው ማንኛውንምተራስራእየሰራሁ ነው፡፡ልብስአጠባንግድየመሳሰለውንሁሉ እሰራለሁ፡፡በጋንዲ ሆስፒልየቡናጠጡ ፕሮግራምላይተሳፊመሆኔ በጣምጠቅሞኛል፡፡
አድሎናመገለልንበተመለከተከሌላው ሰው ማለትምከጎረቤትጉዋደኛምበላይየገዛቤተሰቤንሁኔሳየው ብዙምጥሩጥሩስሜትአይሰማኝም፡፡እንዲያውምአንዳንድጊዜ ለምንነገርኩዋቸው እስከማለትያደርሰኛል፡፡ሆኖምግንአንዳንድመሻሻሎችንእያየንመሆኑንመካድአይቻልም፡፡እራስንበማጠንከርግንመኖርይቻላልየሚለውንሁሉምየሚያምንበትነው፡፡
ቀደምሲልኤችአይቪ ኤይድሰንበሚመለከትየነበረው ሁኔማስፈራሪያተደርጎይገለጽስለነበርሁሉንሰው ያሸማቀቀናመጥፎነገርነበር፡፡አሁንግንመድሀኒትስለሚወሰድሰውነትተጎድቶአይይምእንደገናከቫይረስነጻየሆነልጅመውለድይቻላልየሚለው መረጃስላለአንዳንድየኤችአይቪ ቫይረስያለባቸው ሰዎችሌሎችንምእያሳሳቱያሉበትንሁኔስለምመለከትየቫይረሱ ስርጭትእንዳይቀንስምክንያትይሆናልብዬእሰጋለሁ፡፡፶፺ከጋንዲ ሆስፒል፻
( ( ( (
በኢትዮጵያ ከአንድ ሚሊዮን ሰዎች በላይ ከኤችአይቪ ቫይረስ ጋር ይኖራሉ፡፡ ከኤችአይቪ ጋር ከሚኖሩት ሰዎች 41% የሚሆኑት ወንዶች ሲሆኑ 59% ያህሉ ደግሞ ሴቶች ናቸው፡፡ እንደመረጃው እማኝነት ሴቶች ይበልጡኑ በኤችአይቪ ቫይረስ ተጎጂዎች ናቸው፡፡
( ( ( (
፵እኔ ከክፍለሀገርከእህ ጋርነው የመጣሁት፡፡አዲስአበባትምህርንእየተከተልኩ ሳለሁ ነበርባለቤ ያገባኝ፡፡ከባለቤ ጋርአብረንስንኖርእርሱ ሁልጊዜ ማሚ ነው፡፡ሲመረመርደግሞሳንባበሽነው እየተባለመድሀኒትቢወስድምሊድንአልቻለም፡፡በእርግጥየመጀመሪያልጄከበሽው ነጻሆናነው የተወለደችው፡፡ሁለተኛልጄንአረገዝኩናስወልድልጁበጣምማሚ ሆነ፡፡በየሆስፒባስመረምረውምምንምመፍትሄ ሳያገኝሞተ፡፡እኔ ምንምአይነትሕመምስላልነበረብኝምንምአልጠረጠርኩም፡፡ከዚያበሁዋላግንእንደገናሳረግዝግንየኤችአይቪ ምርመራበፈቃደኝነትአደረግሁ፡፡ስመረመርግንኤችአይቪ ፖዘቲቭመሆኔ ተነገረኝ፡፡ባለቤምብዙ ሳይቆይሞተ፡፡እኔምእራሴንእየተከተልኩ እኖራለሁ፡፡
እኔ የምኖረው ከእህ ጋርነው፡፡በእርግጥኤችአይቪ ፖዘቲቭመሆኔንለእሱዋአልነገርኩዋትም፡፡ግንባለቤ የሞተበትንምክንያትስለምውቅመድሀኒትስወስድ፣ለምርመራወይንምለቡናጠጡ ፕሮግራምከቤትስወጣበጥሩሁኔአትመለከተኝም፡፡አድሎናመገለልንበሚመለከትበእኔ አስተያየትበእርግጥህብረተሰቡ በብዙ መልኩ ተለውጦአል፡፡ነገርግንአሁንምመሰራትያለበትይመስለኛል፡፡ አንዳንድሰዎችተመርምረው እራሳቸውንሳያውቁተመርምረንእራሳችንንያወቅነውንሲተቹወይንምመጠቋቆሚያሲያደርጉ ይስተዋላሉ፡፡እኔ ለእራሴ ሙሉ ጤነኛሆኜ ልጆቼንበማሳደግላይእገኛለሁ፡፡ይህምተመርምሬእራሴንበማወቄስለሆነበበኩሌ ተመርምረው እራሳቸውንካላወቁሰዎችእሻላለሁ ብዬአስባለሁ፡፡
ስርጭቱንበመግቱረገድያየሁትአንድነገርአለ፡፡በአሁኑ ሰአትአንዳንዶችኮንዶምመጠቀምአይፈልጉም፡፡ከተለያዩሰዎችጋርልቅየወሲብድርጊትንሲፈጽሙ ይስተዋላሉ፡፡ይህበጣምአስጊ ነው፡፡ኤችአይቪ ቢይዘኝምጸረኤችአይቪ መውሰድእችላለሁ በሚልየተሳሳተአስተሳሰብችላየሚሉ ሰዎችስላሉ ይህቢረምተገቢ ነው እላለሁ፡፡
( ( ( (
የኤችአይቪ ቫይረስ ስርጭት በአለም ላይ እንደየሀገሮቹ የእድገትና ተያያዥ ሁኔ ዎችና እንደየህብረተሰቡ የባህርይ ለውጥ ይለያያል፡፡ በየጊዜው ከሚመዘገበው አዲስ በቫይረሱ የሚያዙ ሰዎች 91% የሚሆኑት በሰብሰሐራ አፍሪካ የሚገኙ ናቸው፡፡ ይህ ኢትዮጵያንም የሚጨምር አሀዝ ነው፡፡
( ( ( (
፵እኔ መናገርየምፈልገው በመጀመሪያይህንንፕሮግራምየሚያካሂዱትንበጣምአመሰግናለሁ፡፡ከዚያበመቀጠልግንህብረተሰቡንማስተማርእየፈለግሁ ግንመገለልንበመሸሽተግባራዊአላደርገውም፡፡ምክንያቱምየምኖረው በግለሰብቤትተከራይቼነው፡፡በእርግጥብዙ ጥሩመንፈስያላቸው ለሰው የሚያዝኑ የቤት&